Fana: At a Speed of Life!

የአውሮፓ ኅብረት በኢትዮጵያ አሳታፊና አካታች ሀገራዊ ምክክር ለማካሄድ እየተደረገ ያለውን ጥረት አደነቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ኅብረት የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አሳታፊ እና አካታች ሀገራዊ ምክክር ለማካሄድ እያደረገ ያለውን ጥረት አደነቀ፡፡ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን እና በአውሮፓ ኅብረት የሰብዓዊ መብት ጉዳዮች ከፍተኛ ልዑክ ውይይት አድርገዋል፡፡…

አቶ ሽመልስ የከተሞችን ዕምቅ ሀብት በአግባቡ ለመጠቀም የሚያስችሉ ፖሊሲዎች እየተተገበሩ ነው አሉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተሞችን ዕምቅ ሀብት በአግባቡ ለመጠቀም የሚያስችሉ ፖሊሲዎች ተቀርጸው ተግባራዊ እየተደረጉ መሆናቸውን የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ፡፡ ከተሞቻችንን የምርት፣ የክኅሎትና መልካም አስተዳደር ማዕከል በማድረግ የምግብ ዋስትና…

አትሌት ድሪባ መርጋን ጨምሮ  3 ግለሰቦች ሀሰተኛ ሰነድ አዘጋጅቶ በማቅረብ የሙስና ወንጀል ተከሰሱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አትሌት ድሪባ መርጋን ጨምሮ 3 ግለሰቦች ሀሰተኛ ሰነድ አዘጋጅቶ በመገልገል የሙስና ወንጀል ክስ ተመሰረተባቸው። ክሱ የተመሰረተው በፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 2ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ነው። ተከሳሾቹ አትሌት ድሪባ መርጋ እጅጉ…

በደሴ ዙሪያ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ13 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ወሎ ዞን ደሴ ዙሪያ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ13 ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡   አደጋው መነሻውን ደሴ አድርጎ ወደ አቀስታ ሲጓዝ በነበረ ሚኒባስ ተሽከርካሪ ላይ ነው የደረሰው፡፡ ሚኒባሱ 21 ተሳፋሪዎችን…

65 ዩክሬናውያን የጦር እስረኞችን ይዟል የተባለ አውሮፕላን መከስከሱ ተሰማ

አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 65 ዩክሬናውያን የጦር እስረኞችን ይዟል የተባለ የሩሲያ አውሮፕላን መከስከሱ ተሰምቷል፡፡ ንብረትነቱ የሩሲያ የሆነው ወታደራዊ አውሮፕላን ሀገሪቱ ከዩክሬን በምትዋሰንበት ደቡባዊ ቤልጎሮድ ግዛት ነው የተከሰከሰው፡፡ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር…

ከቡና ወጪ ንግድ ከ571 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ስድስት ወራት ከቡና ወጪ ንግድ ከ571 ነጥብ 4 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ መገኘቱን የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን አስታወቀ። የባለስልጣኑ ም/ዋና ዳይሬክተር አቶ ሻፊ ኡመር ለፋና ብሮድካስቲን ኮርፖሬት እንዳሉት÷ከቡና ምርት የሚገኘውን ገቢ…

ከ9 ሚሊየን ብር በላይ መንግስትን አሳጥተዋል የተባሉ ግለሰቦች በእስራትና በገንዘብ ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ9 ሚሊየን ብር በላይ ዓመታዊ ግብር  ክፍያ መንግስትን አሳጥተዋል የተባሉ ግለሰቦች በቀረበባቸው የሙስና ወንጀል ክስ እስከ 13 አመት በሚደርስ ጽኑ እስራትና በገንዘብ እንዲቀጡ የኦሮሚያ ክልል ሸገር ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ወንጀል ችሎት ወሰነ።…

ኮሚሽኑ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የም ዞን አጀንዳ የሚሰጡ ተወካዮችን መረጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የም ዞን አጀንዳ የሚሰጡ የማህበረሰብ ክፍል ተወካዮችን መርጧል። በየም ዞን ሳጃ ከተማ በተካሄደው አጀንዳ የሚሰጡ ተወካዮች መረጣ መድረክ ላይ ከ325 በላይ የሚሆኑ የተለያዩ የህብረተሰብ…