Fana: At a Speed of Life!

አሜሪካ በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች እና የዳያስፖራዎች ሁለንተናዊ ተሳትፎ አስመልክቶ በዋሽንግተን ዲሲ በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ውይይት ተካሄደ። በአሜሪካ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ስለሺ በቀለ (ዶ/ር ኢ/ር)፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ አሜሪካ በረራ የጀመረበት 25ኛ ዓመት ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ አሜሪካ የሚያደርገውን በረራ የጀመረበት 25ኛ ዓመት አክብሯል። በስነስርዓቱ ላይ በአሜሪካ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ስለሺ በቀለ (ዶ.ር ኢንጂነር) ተገኝተዋል። በአሜሪካ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ…

በዓለም የውሀ ስፖርቶች ሻምፒዮና ላይ የሚሳተፈው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ሽኝት ተደረገለት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ20ኛው የዓለም ውሀ ስፖርቶች ሻምፒዮና ላይ የሚካፈለው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አባላት ዛሬ ሽኝት ተደረገለት። በጃፓን ፎካካ በሚካሄደው ሻምፒዮና ኢትዮጵያ በአንድ ወንድና ሴት አትሌቶች በ50 ሜትር ነፃ ቀዘፋ እና ቢራቢሮ ትካፈላለች።…

ሰባት ጊዜ የምርቃት ካባ የለበሱ ብርቱ ሰው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ትምህርት ማለቂያ የለውም ይባላል። ብዙዎች የትምህርት ቤት ቆይታቸውን ጨርሰው ከተመረቁ በኋላ ተመልሰው የትምህርት ቤት ደጃፍን መርገጥ ዳገት ይሆንባቸዋል። ጥቂቶች ደግሞ ከትምህርት ተቋማት ሳይርቂ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ዕውቀትን በመሸመት ለዓለም…

በኦሮሚያ ክልል የመሰረተ ልማት ግንባታ፣ ምርትና ምርታማነትን ማሳደግ በቀጣይነት እንዲተገበር ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ህዝብን በማሳተፍ የመሰረተ ልማት ግንባታና ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ የተጀመረውን ጥረት አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባ የፌደራል መንግስት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ገለጹ። በኦሮሚያ ክልል ድጋፍና ክትትል ሲያደርግ የቆየው የፌደራል…

የኮንዶሚኒዬም ቤትን ያለአግባብ ሰብረው በመግባት የተከሰሱ የፖሊስ አባላት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮዬ ፌጬ ኮንዶሚኒዬም ቤትን ያለአግባብ ሰብረው በመግባት የተከሰሱ ሁለት የአዲስ አበባ ፖሊስ አባላት በዕስራትና በገንዘብ ተቀጡ። የቅጣት ውሳኔውን የወሰነው የሸገር ከተማ አስተዳደር የኮዬ ፌጬ ክፍለ ከተማ ወረዳ ፍርድ ቤት ነው። የቅጣት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከዩክሬኑ ፕሬዚዳንት ጋር በስልክ ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 13 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከዩክሬኑ ፕሬዚዳንት ቮሎዶሚር ዜሌንስኪ ጋር ተወያዩ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ፥ ከፕሬዚዳንቱ ጋር በሁለትዮሽ እና በዓለም አቀፍ የጋራ ጉዳዮች ላይ መወያየታቸውን…

81 ሰዎች በበጎ ፍቃደኝነት የዓይን ብሌናቸውን ለመለገስ ቃል ግቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) እየተካሄደ ያለውን የጤና ኤግዚቢሽን ከጎበኙ ሰዎች መካከል 81 ሰዎች በበጎ ፍቃደኝነት የዓይን ብሌናቸውን ለመለገስ ቃል ግቡ፡፡ በሳይንስ ሙዚየም በተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎችና ተቋማት እየተጎበኘ ያለው የጤናው ዘርፍ ልማትን የሚያሳየው ዐውደ ርዕይ…

በአዳማ ከተማ የክቡር ዶክተር አርቲስት አሊ ቢራ የመታሰቢያ ሐውልት ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዳማ ከተማ የተገነባው የክቡር ዶክተር አርቲስት አሊ ቢራ የመታሰቢያ ሐውልት ዛሬ ተመረቀ። በከተማዋ አሊ ቢራ አደባባይ የተገነባው ሀውልት ምረቃ ስነስርዓቱ ላይ የተገኙት የጨፌ ኦሮሚያ አፈ ጉባኤ ወይዘሮ ሰዓዳ አብዱረህማን ባስተላለፉት መልዕክት፤…

ለጡት ካንሰር አጋላጭ የሆኑ ምክንያቶች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጡት ካንሰር የሚከሰተው ከቁጥጥር ውጭ በሆነ መንገድ በጡት ውስጥ ያሉ ሕዋሳት አድገው እና ተከፋፍለው ዕጢ ሲፈጥሩ ነው። እንደሌሎች ካንሰሮች የጡት ካንሰር በጡት ዙሪያ ወደሚገኝ ቲሹ ውስጥ ገብቶ ሊያድግ እና ሊሰራጭ ይችላል። ወደ ሌሎች…