Fana: At a Speed of Life!

ዘላቂ ሰላም እንዲሰፍን የድርሻችንን እንወጣለን – የሐይማኖት አባቶች

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ወሎ ዞን ዘላቂ ሰላም እንዲሰፍን መንግሥት እያደረገ ያለውን እንቅስቃሴ በመደገፍ የድርሻቸውን እንደሚወጡ የሐይማኖት አባቶች ገለጹ። በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የደቡብ ወሎ ዞንና የደሴ ከተማ አስተዳደር ኮማንድ ፖስት ከደሴ ከተማ የሐይማኖት…

የአፍሪካ የአመራር ልኅቀት አካዳሚ ለዲፕሎማቶች ማብራሪያ እየሠጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ የአመራር ልኅቀት አካዳሚ ዓላማና ተግባርን የተመለከተ ማብራሪያ መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ላደረጉ ዲፕሎማቶች እየተሰጠ ነው። ገለጻውን ያደረጉት የአካዳሚው ርዕሰ አካዳሚ ዛዲግ አብርሃ ናቸው፡፡ አካዳሚውን በተመለከተ ለኢትዮጵያውያን ብቻ…

አንበሳ ባንክ በትግራይ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች የሚሆን የ25 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አንበሳ ባንክ በትግራይ ክልል በተለያዩ አካባቢዎች በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች የሚሆን የ25 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርጓል፡፡ የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር በተለያዩ አካባቢዎች በተከሰተው ድርቅ ምክንያት ለተጎዱ ወገኖች ድጋፍ እንዲደረግ ባደረገው ጥሪ…

ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ከፕሬዚዳንት ዜለንስኪ ጋር በዋሺንግተን ሊወያዩ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዩክሬኑ ፕሬዚዳንት ቮሎድሚር ዜለንስኪ በነጩ ቤተ መንግስት ለሶስተኛ ጊዜ በነገው እለት ጉብኝት ሊያደርጉ መሆኑን ኋይት ሃውስ አስታውቋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ በጉብኝታቸው ከአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ጋር ተገናኝተው በዩክሬን ሊደረግ በሚገባው እርዳታ…

የአሪ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ ዲሽታ ግና በዓል እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሪ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ ዲሽታ ግና በዓል እየተከበረ ነው፡፡ በዓሉ "ለሀገራዊ ችግሮች ሀገር በቀል መፍትሔ " በሚል መሪ ቃል በአሪ ዞን ጂንካ ከተማ በድምቀት እየተከበረ ይገኛል። የ2016 ዓ.ም የአሪ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ ዲሽታ ግና…

ለሀገራዊ ምክክር ሂደቱ ውጤታማነት የምክክሩ አማካሪ ኮሚቴ ሚና የጎላ መሆኑ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገራዊ ምክክሩ ሂደቱ ውጤታማ እንዲሆንና የሚደረስባቸው መግባባቶች በተሟላ መልኩ እንዲፈፀሙ የሀገራዊ ምክክሩ አማካሪ ኮሚቴ ገንቢ ሚና መጫወት እንደሚገባው ኮሚሽኑ አስገነዘበ። የቀጣይ የአማካሪ ኮሚቴ ሂደትና ሚና ላይ ያተኮረ የሀገራዊ ምክክር…

ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምስረታ በኋላ በተሟላ መንገድ ወደ ስራ መግባት ተችሏል – አቶ እንዳሻው ጣሰው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ምስረታ በኋላ በተሟላ መንገድ ወደ ስራ መግባት እንደተቻለ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው÷ በየደረጃው ካሉ የሥራ ሀላፊዎች ጋር በ100 ቀናት እቅድ ትግበራ…

የዓለም ጤና ድርጅት ሰብዓዊ ዕርዳታ በፍጥነት ወደ ጋዛ እንዲገባ ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት ሰብዓዊ ዕርዳታ በፍጥነት ወደ ጋዛ እንዲገባ ጥሪ አቀረበ፡፡ ድርጅቱ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ያሳለፈውን እጅግ አሥፈላጊ የሰብዓዊ ዕርዳታ ወደ ጋዛ እንዲደርስ እና ለወራት የዘለቀው ጦርነት እንዲያበቃ የሚጠይቀውን የውሳኔ…

ሙላቱ ለማ (ፕ/ር) የዓመቱ ምርጥ ፕሮፌሰር በመሆን ተመረጡ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጆርጂያ ሳቫና ግዛት ዩኒቨርሲቲ የሂሳብ መምህር የሆኑት ኢትዮጵያዊው ሙላቱ ለማ (ፕ/ር) የ2023 ምርጥ ፕሮፌሰር በመሆን ተመረጡ። ሙላቱ ለማ (ፕ/ር) በዘርፍ የተመረጡት በዓለም አቀፉ ከፍተኛ ባለሙያዎች ማህበር መሆኑን የአሜሪካ ኤምባሲ…

በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ማንቼስተር ሲቲ ወደ አሸናፊነት ሲመለስ ዌስትሃም በሰፊ የጎል ልዩነት ተሸንፏል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 16ኛ ሳምንት ሶስት ጨዋታዎች ተደርገዋል። 11 ሰአት ላይ በተደረጉት ጨዋታዎች ኤቨርተን ከቼልሲ፣ ፉልሃም ከዌስትሃም ዩናይትድ እንዲሁም ሉተን ታዎን ከማንቼስተር ሲቲ ጋር ተገናኝተዋል። ከፋይናንስ ህግ…