Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ባለሙያዎች ማህበር 20ኛውን ዓለም አቀፍ ጉባዔ ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ባለሙያዎች ማህበር 20ኛውን ዓለም አቀፍ ጉባዔ ማካሄድ ጀመሯል። በጉባኤው መክፈቻ የብሄራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምህረቱ ፣ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ፣ ከሀገር ውስጥ እና ከተለያዩ የዓለም ሀገራት የመጡ…

አምባሳደር ዳባ ደበሌ በጃፓን የሩዋንዳ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጃፓን የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ባለሙሉስልጣን አምባሳደር እና ልዩ መልዕክተኛ  አምባሳደር ዳባ ደበሌ በጃፓን የሩዋንዳ አምባሳደር ኤርነስት ሩዋሙሲዮ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ሁለቱ አምባሳደሮች በጃፓን ቆይታቸው ከሌሎች የአፍሪካ ሀገራት አምባሳደሮች ጋር በቅንጅት…

የቁልቢ ገብርኤል የንግስ በዓል በሰላም እንዲከበር ዝግጅት መጠናቀቁን የምስራቅ ሐረርጌ ዞን ፖሊስ መምሪያ አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓመታዊው የቁልቢ ገብርኤል የንግስ በዓል ያለምንም የፀጥታ ችግር እንዲከበር ዝግጅት መጠናቀቁን የምስራቅ ሐረርጌ ዞን ፖሊስ መምሪያ አስታወቀ፡፡ የመምሪያው ኃላፊ ኮሚሽነር ናስር መሐመድ እንደገለጹት በየዓመቱ ሐምሌ 19 ቀን በምስራቅ ሐረርጌ ዞን…

የአዲስ አበባ – ጂቡቲ ኮሪደር በ730 ሚሊየን ዶላር የግንባታ ማሻሻያ ሊደረግለት ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ -ጂቡቲ ኮሪደር የግንባታ ማሻሻያ ሊደረግበት መሆኑን የዓለም ባንክ አስታውቋል፡፡ ባንኩ ትናንት ባወጣው መግለጫ እንዳስታወቀው÷ የአዲስ አበባ ጅቡቲ ኮሪደር አዲስ በጸደቀው የአፍሪካ ቀንድ ኢኒሼቲቭ ቀጠናዊ የኢኮኖሚ ኮሪደር ፕሮጀክት…

በሚቀጥሉት አስራ አንድ ቀናት የዝናቡ ስርጭቱ በተሻለ ሁኔታ የክረምት ዝናብ ተጠቃሚ አካባቢዎችን ይሸፍናል – ኢንስቲትዩቱ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሚቀጥሉት አስር አንድ ቀናት የዝናቡ ስርጭቱ በተሻለ ሁኔታ የክረምት ዝናብ ተጠቃሚ አካባቢዎችን እንደሚሸፍን የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አስታወቀ፡፡ በሚቀጥሉት አሥራ አንድ ቀናት ዝናብ ሰጭ የሚቲዎሮሎጂ ገጽታዎች በሰሜን ምስራቅ እና…

ኢትዮጵያ የቴክኒክ ኮሚቴ አባላት ጉባኤ ላይ እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ኢትዮጵያ የፋይናንስ ጉዳዮች፤ የኢኮኖሚ ዕቅድና ውህደት ላይ ያተኮረው የቴክኒክ ኮሚቴ አባላት ጉባኤ ላይ እየተሳተፈች ነው፡፡ 6ኛው የፋይናንስ ጉዳዮች፣ የኢኮኖሚ ዕቅድና ውህደት ላይ ያተኮረው የቴክኒክ ኮሚቴ አባላት ጉባኤ በኬንያ…

ለውጭ ገበያ ከቀረበ ቅመማቅመም ከ10 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ለውጭ ገበያ 6 ሺህ 323 ቶን ከቀረበ የቅመማ ቅመም ምርት 10 ነጥብ 48 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ገቢ መገኘቱን የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን ገለጸ፡፡ ለውጭ ገበያ ከተላኩ ዋና ዋና የቅመማ ቅመም ምርቶች መካከልም÷…

ከ71 ቢሊየን ብር በላይ በኤሌክትሮኒክ የክፍያ ሥርዓት የነዳጅ ግብይት ተፈጸመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከ71 ቢሊየን ብር በላይ በኤሌክትሮኒክ የክፍያ ሥርዓት የነዳጅ ግብይት መፈጸሙን የኢትዮጵያ ነዳጅ እና ኢነርጂ ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ የኤሌክትሮኒክ ክፍያ ሥርዓት ግብይቱ የነዳጅ ስርቆትን እና ብክነትን በመቀነስ አቅርቦት…

አሜሪካ በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች እና የዳያስፖራዎች ሁለንተናዊ ተሳትፎ አስመልክቶ በዋሽንግተን ዲሲ በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ውይይት ተካሄደ። በአሜሪካ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ስለሺ በቀለ (ዶ/ር ኢ/ር)፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ አሜሪካ በረራ የጀመረበት 25ኛ ዓመት ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ አሜሪካ የሚያደርገውን በረራ የጀመረበት 25ኛ ዓመት አክብሯል። በስነስርዓቱ ላይ በአሜሪካ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ስለሺ በቀለ (ዶ.ር ኢንጂነር) ተገኝተዋል። በአሜሪካ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ…