Fana: At a Speed of Life!

ተመድ በ2024 ለሰብዓዊነት የሚውል 46 ቢሊየን ዶላር ያሥፈልገኛል አለ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በአዲሱ የፈረንጆቹ ዓመት ለሰብዓዊ ድጋፍ የሚውል 46 ቢሊየን ዶላር ያሥፈልገኛል ብሏል፡፡ በዛሬው ዕለት የተባለውን ገንዘብ የጠየቀው በዓለምአቀፍ ደረጃ የተንሰራፋውን ግጭት እና መፈናቀል ከግምት ውስጥ በማስገባት…

አንቶኒዮ ጉተሬዝ የኮፕ28 ተደራዳሪዎች ታዳሽ ያልሆኑ የኃይል አማራጮችን እንዲያስቆሙ አሳሰቡ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ ኮፕ28 ታዳሽ ያልሆኑ የቅሬተ አካል ነዳጅን እንዲያስቆም አሳሰቡ፡፡ ዋና ፀሐፊው በዛሬው ዕለት በአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ (ኮፕ28) የመጨረሻ ሰዓት ላይ ተደራዳሪዎች…

በመዲናዋ ሕገ-ወጥ ተግባር ሲፈፅሙ በተገኙ 86 የስፖርት ውርርድ ቤቶች ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ ከተማ ክ/ከተማ ሕጋዊ የንግድ ፈቃድን ሽፋን በማድረግ ሕገ-ወጥ ተግባር ሲፈፅሙ በተገኙ 86 የስፖርት ውርርድ ( ቤቲንግ) ቤቶች ላይ እርምጃ መወሰዱን የአዲስ አበባ ፖሊስ ገለጸ፡፡ የስፖርት ውርርድ ቤቶችን ጨምሮ ጫት መቃሚያና ሺሻ ማጨሻ…

አቶ ደመቀ መኮንን ከቻይና የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከቻይና የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር ዡ ቢንግ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም አቶ ደመቀ ኢትዮጵያ ከቻይና ጋር ለጀመረችው ሁለንተናዊ የአየር ንብረት ስትራቴጂካዊ አጋርነት…

ኢትዮጵያ የብሪክስ አባል መሆኗ ስትራቴጅካዊ አጋርነቷን ለማጠናከር አስተዋጽዖ አለው – አምባሳደር ምስጋኑ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የብሪክስ አባል መሆኗ ስትራቴጅካዊ አጋርነቷን ለማጠናከር አስተዋጽዖ አለው ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ገለጹ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በኳታር 21ኛው የዶሃ ፎረም ላይ…

ሳዑዲ በሃውቲ አማፂያን የተቀበሩ 733 ፈንጂዎችን ማምከኗን አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሳዑዲ አረቢያ በተያዘው ወር የመጀመሪያ ሳምንት ውስጥ ብቻ በሃውቲ አማጽያን የተቀበሩ 733 ፈንጂዎችን አምክኛለሁ ብላለች፡፡ ማሳም የተባለው የሳዑዲ ፈንጂ አምካኝ ፕሮጀክት እንዳስታወቀው÷ ፕሮጀክቱ በፈፀመው ተልዕኮ 618 ቀደም ሲል ተጠምደው…

የአቪዬሽን ኢኖሼሽን ኤክስፖ ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የሆነው የአቪዬሽን ኢኖሼሽን ኤክስፖ ተከፈተ፡፡ ኤክስፖው በዛሬው ዕለት "ፈጠራ፣ ለአቪዬሽን ልህቀት " በሚል መሪ ሃሳብ ነው በሳይንስ ሙዚየም የተከፈተው፡፡ የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን ኤክስፖውን በተመለከተ…

የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ለኢንቨስትመንት ተመራጭ መሆናቸውን የጃፓን ባለሀብቶች ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ለኢንቨስትመንት ተመራጭ መሆናቸውን በኢትዮ-ጃፓን የኢንቨስትመንት ፎረም የተሳተፉ የጃፓን ባለሀብቶች ገለፁ፡፡ በፎረሙ የተሳተፉ የጃፓን ባለሀብቶች እና የተለያዩ የሥራ ኃላፊዎች በኢትዮጵያ የቦሌ ለሚና ቂሊንጦ ኢንዱስትሪ…

በቀጣዮች 10 ቀናት በአብዛኛው የኢትዮጵያ ክፍል ቅዝቃዜው ሊያይል እንደሚችል ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከዛሬ ጀምሮ ለቀጣዮቹ 10 ቀናት በአንዳንድ የሰሜን፣ የሰሜን ምሥራቅ፣ የምሥራቅ፣ የመካከለኛው እና የደቡብ ደጋማ ቦታዎች ላይ የሌሊቱና የማለዳው ቅዝቃዜ አንጻራዊ ጥንካሬ እንደሚኖረው ተመላከተ፡፡ እንዲሁም በደቡብ ምዕራብ፣ በደቡብና በደቡብ ምሥራቅ…

ዝላታን ኢብራሂሞቪች የኤሲ ሚላን የቦርድ አባል ለመሆን መስማማቱ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ስዊድናዊው አጥቂ ዝላታን ኢብራሂሞቪች የጣሊያኑን ኤሲ ሚላን በቦርድ አባልነት ለመቀላቀል መስማማቱ ተገልጿል፡፡ እስከ 41 ዓመቱ ድረስ በኢንተርናሽናል እግር ኳስ የዘለቀው ግዙፉ አጥቂ ባለፈው ክረምት ራሱን ከእግር ኳስ ዓለም ማግለሉ የሚታወስ…