Fana: At a Speed of Life!

የሳዑዲ ዓረቢያ ኤምባሲ በሐረር የሚገኙ ቅርሶችን ለመንከባከብ ድጋፍ እንደሚያደርግ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረር ከተማ የሚገኙ ታሪካዊ ቅርሶችን ለመጠበቅና ለመንከባከብ ድጋፍ እንደሚያደርግ በኢትዮጵያ የሳዑዲ ዓረቢያ ኤምባሲ አስታወቀ፡፡ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ በኢትዮጵያ ከሳዑዲ ዓረቢያ አምባሳደር ፋሃድ አባይዳላህ አል ሁማየዳኒ…

አሜሪካ ለእስራዔል የአሥቸኳይ ጊዜ የመሣሪያ ሽያጭ አጸደቀች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ለእስራዔል የ106 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር የአሥቸኳይ ጊዜ የታንክ ተተኳሽ ጥይቶች ሽያጭ ማጽደቋን አስታወቀች፡፡ የአስቸኳይ ጊዜ ውሳኔው የተላለፈው የአሜሪካን ብሔራዊ ደኅንነት ጥቅሞች ከማስጠበቅ አንፃር መሆኑን የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ…

ርዕሰ መስተዳድር አረጋ የኢንቨስትመንት ተመራጭነትን ለማስቀጠል ሰላምን በዘላቂነት ማረጋገጥ ይገባል አሉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደብረ ብርሃን ከተማና አካባቢውን የኢንቨስትመንት ተመራጭነት አጠናክሮ ለማስቀጠል ሰላምን በዘላቂነት ማረጋገጥ እንደሚገባ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ ገለጹ። ርዕሰ መስተዳድሩ ከደብረ ብርሃን ከተማ ነዋሪዎች ጋር በወቅታዊ ጉዳዮችና…

ከጥር ወር ጀምሮ የአበረታች ቅመሞች ምርመራና ቁጥጥር ይደረጋል- ባለስልጣኑ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2024ቱ የፓሪስ ኦሊምፒክ ለሚሳተፉ አትሌቶች ከጥር ወር 2016 ጀምሮ የአበረታች ቅመሞች ምርመራና ቁጥጥር ሊያደርግ መሆኑን የኢትዮጵያ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለሥልጣን አስታወቀ። ለፓሪስ ኦሊምፒክ ለሚሳተፉ አትሌቶችም ከወዲሁ የግንዛቤ ማስጨበጫ…

በክልሉ በ3 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር የመንገዶች ግንባታና ጥገና እንደሚከናወን ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2016 የጀት ዓመት በ3 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ወጪ የአዳዲስ መንገዶች ግንባታና ጥገና እንደሚያከናወን የአማራ ክልል መንገድ ቢሮ አስታወቀ። ቢሮው የ2016 በጀት ዓመት ዕቅዱን አስመልክቶ ከባለድርሻ አካላት በጎንደር ከተማ ውይይት አካሂዷል፡፡…

በሐዋሳ ከተማ ከ5 ሺህ በላይ ሰዎች የተሳተፉበት የእግር ጉዞ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐዋሳ ከተማ ከ5 ሺህ በላይ ሰዎች የተሳተፉበት ሦስት ኪሎ ሜትር የሚሸፍን የእግር ጉዞ እየተካሄደ ነው፡፡ "አረጋውያንን አከብራለሁ፤ በምርቃታቸውም እረካለሁ!'' በሚል መሪ ሐሳብ እየተካሄደ የሚገኘውን ጉዞ÷ ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ ከአጋር አካላት ጋር…

የቤላ የሕጻናትና የወጣቶች የስፖርት ማዘውተሪያ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የቤላ የሕጻናትና የወጣቶች የስፖርት ማዘውተሪያን መርቀው ለአገልግሎት ክፍት አደረጉ። ከንቲባ አዳነች በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ ባደረጉት ንግግር÷ መሰል የስፖርት ማዘውተሪያዎችን በመገንባት ትውልዱን…

የወንጀል መከላከልና የምርመራ ሥራዎች በላቀ ሙያዊ ብቃት እየተከናወኑ መሆኑ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የወንጀል መከላከልና የምርመራ ሥራዎች በዘመናዊ ቴክኖሎጂና በላቀ ሙያዊ ብቃት እየተከናወኑ መሆኑን የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ አስታወቀ፡፡ የፖሊስ የመጀመሪያ ሥራ መረጃ መር የኅብረተሰብ አገልግሎት ላይ የተመሰረተ የወንጀል መከላከል ተግባር በመሆኑ…

ህጻናት ላይ የሚከሰተው የዐይን ካንሰር ምልክቶች እና ህክምናው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓይን ካንሰር (ረቲኖብላስቶማ) በዓይን የኋላኛው ክፍል ብርሃን መቀበያ ረቲና የሚነሳ የካንሰር ዓይነት ነው፡፡ የህጻናት የዓይን ካንሰር ህክምና ስፔሻሊስት ዶክተር አዲሱ ወርቁ ህጻናት ላይ ስለሚከሰተው የዓይን ካንሰር ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…

አይ ኤም ኤፍ ሀብታም የአፍሪካ ሀገራት ዝርዝርን ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም(አይ ኤም ኤፍ) በአሁኑ ወቅት ከአፍሪካ ሀገራት መካከል ሀብታም የሆኑትን ዝርዝር አስነብቧል፡፡ በተለያዩ ተለዋዋጭ የኢኮኖሚ መመዘኛዎች ይህ ደረጃ ሊለወጥ እንደሚችል በዘገባው ተዳሷል፡፡ አይ ኤም ኤፍ ባወጣው ደረጃ…