Fana: At a Speed of Life!

አትሌት ትዕግስት አሰፋ የዓለም ምርጥ አትሌት ሽልማትን አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢሲ) ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ትዕግስት አሰፋ ከስቴዲየም ውጭ ባሉ ውድድሮች ባሳየችው ድንቅ የሆነ ብቃት የዓመቱ ምርጥ አትሌት መባሏን የዓለም አትሌቲክስ ይፋ አድርጓል። አትሌት ትዕግስት በሴቶች ማራቶን የዓለም ክብረወሰን ባለቤት እንደሆነች ይታወቃል።…

የጥርስ ጤና አጠባበቅ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጥርስዎን በቀን ሁለት ጊዜ ጠዋትና ማታ በመቦረሽ የጥርስዎን ጤንነት መጠበቅ ይገባል፡፡ ጥርስዎን በትክክለኛው መንገድ መቦረሽ የጥርስ ንፅህና እንዲጠበቁ እንዲሁም መቦርቦር እና ሌሎች የጥርስ ችግሮችን ለማስወገድ ያስችላል።…

ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ በኢትዮጵያ የሚያቀርበውን ሰብዓዊ ድጋፍ አጠናክሮ እንዲቀጥል ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ በኢትዮጵያ የሚያቀርበውን ሰብዓዊ ድጋፍ አጠናክሮ እንዲቀጥል የኢትዮጵያ አደጋ ሥጋት አመራር ኮሚሽን ጥሪ አቀረበ። የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽንና የተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ቢሮ የ2024 የዓለም አቀፍ…

አምባሳደር ምስጋኑ ከኳታር ልማት ፈንድ ዋና ዳይሬክተር ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከኳታር ልማት ፈንድ ዋና ዳይሬክተር ካሊፋ ቢን ጃዚም አል ኩዋሪ ጋር ተወያይተዋል፡፡ አምባሳደር ምስጋኑ በዚህ ወቅት ÷ ኳታር ለኢትዮጵያ በኢኮኖሚያዊ ትብብር ተመራጭ አጋር መሆኗን ገልፀዋል፡፡…

ማህበሩ የ7ኛ ሣምንት የዲስፕሊን ውሳኔዎችን ይፋ አድርጓል

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ፕሪሚየርሊግ አክሲዮን ማህበር በ7ኛ ሣምንት ጨዋታዎች የተላለፉ የዲስፕሊን ውሳኔዎችን ይፋ አድርጓል፡፡ በሣምንቱ መርሐ ግብር በተደረጉ ሠባት ጨዋታዎች ስድስቱ በመሸናነፍ እንዲሁም አንድ ጨዋታ በአቻ ውጤት ሲጠናቀቅ 16 ጎሎች በ14…

ኳታር ከኢትዮጵያ ጋር በወታደራዊ ዐቅም ግንባታ ዘርፍ በጋራ ለመሥራት ፍላጎት እንዳላት አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኳታር እና ኢትዮጵያን ግንኙነት በይበልጥ ለማሣደግ በወታደራዊ ዐቅም ግንባታ፣ መሠረተ ልማትና ቴክኖሎጂ መስኮች በጋራ ለመሥራት ፍላጎት እንዳላቸው በኢትዮጵያ የኳታር ወታደራዊ አታሼ አስታወቁ፡፡ በኢትዮጵያ የኳታር ወታደራዊ አታሼ ብርጋዲየር ጄኔራል…

በኢትዮጵያ ባሉ የንግድና ኢንቨስትመንት አማራጮች ላይ ከኳታር ባለሃብቶች ጋር ውይይት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ውስጥ በሚገኙ የንግድና ኢንቨስትመንት አማራጮች ላይ ከኳታር ባለሃብቶች ጋር ፍሬያማ ውይይት ማድረጉን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የኢትዮጵያን ወጪ ምርቶች በመቀበል እና በሀገራችን መዋዕለ-ነዋያቸውን ኢንቨስት በማድረግ…

ወደ ክልሉ ከ203 ሺህ በላይ ኩንታል ማዳበሪያ እየገባ መሆኑ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ2016 /17 ዓ.ም የምርት ዘመን የሚውል ከ203 ሺህ በላይ ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ መግባት መጀመሩን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ግብርና ቢሮ ኃላፊ ባበክር ሃሊፋ ገለጹ፡፡ በምርት ግብዓት አቅርቦት ላይ ትኩረቱን አድርጎ ዛሬ በአሶሳ ከተማ…

ከ1 ሺህ 800 ካሬ ሜትር ይዞታ ጋር በተያያዘ በሙስና ወንጀል የተከሰሱት የቀድሞ የመዲናዋ ከንቲባ አማካሪን ጨምሮ ሌሎች ተከሳሾች ማረሚያ እንዲወርዱ ታዘዘ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 1 ሺህ 800 ካሬ ሜትር ይዞታን በተለያዩ መጠን ያለአግባብ ግለሰቦች እንዲወስዱ በማድረግና በየደረጃው ይዞታውን ተቀብሎ በመሸጥ ከ80 ሚሊዮን ብር በላይ ጉዳት እንዲደርስ አድርገዋል ተብለው በሙስና ወንጀል የተከሰሱት የቀድሞ የመዲናዋ ከንቲባ አማካሪን…