Fana: At a Speed of Life!

የኮንዶሚኒዬም ቤትን ያለአግባብ ሰብረው በመግባት የተከሰሱ የፖሊስ አባላት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮዬ ፌጬ ኮንዶሚኒዬም ቤትን ያለአግባብ ሰብረው በመግባት የተከሰሱ ሁለት የአዲስ አበባ ፖሊስ አባላት በዕስራትና በገንዘብ ተቀጡ። የቅጣት ውሳኔውን የወሰነው የሸገር ከተማ አስተዳደር የኮዬ ፌጬ ክፍለ ከተማ ወረዳ ፍርድ ቤት ነው። የቅጣት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከዩክሬኑ ፕሬዚዳንት ጋር በስልክ ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 13 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከዩክሬኑ ፕሬዚዳንት ቮሎዶሚር ዜሌንስኪ ጋር ተወያዩ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ፥ ከፕሬዚዳንቱ ጋር በሁለትዮሽ እና በዓለም አቀፍ የጋራ ጉዳዮች ላይ መወያየታቸውን…

81 ሰዎች በበጎ ፍቃደኝነት የዓይን ብሌናቸውን ለመለገስ ቃል ግቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) እየተካሄደ ያለውን የጤና ኤግዚቢሽን ከጎበኙ ሰዎች መካከል 81 ሰዎች በበጎ ፍቃደኝነት የዓይን ብሌናቸውን ለመለገስ ቃል ግቡ፡፡ በሳይንስ ሙዚየም በተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎችና ተቋማት እየተጎበኘ ያለው የጤናው ዘርፍ ልማትን የሚያሳየው ዐውደ ርዕይ…

በአዳማ ከተማ የክቡር ዶክተር አርቲስት አሊ ቢራ የመታሰቢያ ሐውልት ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዳማ ከተማ የተገነባው የክቡር ዶክተር አርቲስት አሊ ቢራ የመታሰቢያ ሐውልት ዛሬ ተመረቀ። በከተማዋ አሊ ቢራ አደባባይ የተገነባው ሀውልት ምረቃ ስነስርዓቱ ላይ የተገኙት የጨፌ ኦሮሚያ አፈ ጉባኤ ወይዘሮ ሰዓዳ አብዱረህማን ባስተላለፉት መልዕክት፤…

ለጡት ካንሰር አጋላጭ የሆኑ ምክንያቶች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጡት ካንሰር የሚከሰተው ከቁጥጥር ውጭ በሆነ መንገድ በጡት ውስጥ ያሉ ሕዋሳት አድገው እና ተከፋፍለው ዕጢ ሲፈጥሩ ነው። እንደሌሎች ካንሰሮች የጡት ካንሰር በጡት ዙሪያ ወደሚገኝ ቲሹ ውስጥ ገብቶ ሊያድግ እና ሊሰራጭ ይችላል። ወደ ሌሎች…

የተተከሉ ችግኞችን መከታተል ከሁሉም ኢትዮጵያዊ የሚጠበቅ ነው – መንግስት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተተከሉ ችግኞችን መከታተል ከሁሉም ኢትዮጵያዊ የሚጠበቅ መሆኑን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ፡፡ አገልግሎቱ ‘’ማቀድ፤ መተግበር፤ ማሳካት ቀጥሎም መከታተል!’’ በሚል ባወጣው መረጃ ባለፉት ጥቂት ዓመታት የክረምት ወቅት ሲመጣ በሀገራችን…

አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከተመድ የሰብአዊ ጉዳዮች ረዳት ዋና ፀሀፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 13 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከተባበሩት መንግስታት የሰብአዊ ጉዳዮች ረዳት ዋና ፀሀፊ ጋር ውይይት አድርገዋል፡፡ በውይይታቸው በሰብአዊ ጉዳዮች ላይ በትብብር መስራት በሚቻልበት አግባብ ላይ መምከራቸውን…

አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከተመድ የሰብአዊ ጉዳዮች ረዳት ዋና ፀሀፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 13 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከተባበሩት መንግስታት የሰብአዊ ጉዳዮች ረዳት ዋና ፀሀፊ ጋር ውይይት አድርገዋል፡፡ በውይይታቸው በሰብአዊ ጉዳዮች ላይ በትብብር መስራት በሚቻልበት አግባብ ላይ መምከራቸውን የውጭ ጉዳይ…

በ500 ሚሊየን ብር ወጪ ማስፋፊያ የተደረገበት የጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ሆስፒታል ፕሮጀክት ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ500 ሚሊየን ብር ወጪ ማስፋፊያ የተደረገበት የጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ሆስፒታል ፕሮጀክት ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ፡፡ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መሰተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ እና የጤና ሚኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደሰ የጅግጅጋ…

የሐረሪ ክልል የ2016 በጀት ከ4 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ እንዲሆን ወሰነ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 13 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል መስተዳድር ካቢኔ የ2016 በጀት ዓመት ከ4 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ እንዲሆን ውሳኔ አሳልፏል። ካቢኔው ዛሬ ባካሄደው ስብሰባ በክልሉ የ2015 በጀት ዓመት የስራ አፈፃፀም ሪፖርት እና የ2016 በጀት እቅድ ላይ ተወያይቷል።…