የትግራይ ልማት ማህበር ብቃት ያላቸውን ተማሪዎች በማፍራት ዘላቂ ልማትን ለማረጋገጥ እያገዘ ነው-አቶ ጌታቸው ረዳ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የትግራይ ልማት ማህበር በክልሉ ብቃት ያላቸውን ተማሪዎች በማፍራት ዘላቂ ልማትን ለማረጋገጥ የሚከናወኑ ሥራዎችን እያገዘ መሆኑን የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጌታቸው ረዳ ገለፁ።
ርዕሰ መስተዳድሩ በትግራይ…