Fana: At a Speed of Life!

የትግራይ ልማት ማህበር ብቃት ያላቸውን ተማሪዎች በማፍራት ዘላቂ ልማትን ለማረጋገጥ እያገዘ ነው-አቶ ጌታቸው ረዳ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የትግራይ ልማት ማህበር በክልሉ ብቃት ያላቸውን ተማሪዎች በማፍራት ዘላቂ ልማትን ለማረጋገጥ የሚከናወኑ ሥራዎችን እያገዘ መሆኑን የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጌታቸው ረዳ ገለፁ። ርዕሰ መስተዳድሩ በትግራይ…

በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ድል ቀንቶታል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሰባተኛ ሳምንት ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ድል ቀንቶታል፡፡ ዛሬ 9፡00 ሰአት ላይ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስቴዲየም ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሻሸመኔ ከተማን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት…

የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ለሚደረገው ጥረት የበረሃ አንበጣና ሌሎች ድንበር ተሻጋሪ ተባዮች ፈተና ሆነዋል- ኢጋድ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የበረሃ አንበጣና ሌሎች ድንበር ተሻጋሪ ተባዮች ለምስራቅ አፍሪካ የምግብ ዋስትና የማረጋገጥ ጥረት ፈተና መሆናቸውን የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ- መንግሥታት ባለሥልጣን /ኢጋድ/ አስታወቀ፡፡ የኢጋድ የአየር ትንበያና ትግበራ ማዕከል ቀጣይነት ያለው…

አቶ አረጋ ከበደ በደብረብርሃን ከተማ የኢንዱስትሪ የሥራ እንቅስቃሴን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አረጋ ከበደ እና ሌሎች የመንግስት አመራሮች በደብረብርሃን ከተማ የኢንዱስትሪ የሥራ እንቅስቃሴን በዛሬው እለት ጎብኝተዋል።   በጉብኝታቸውም የፌቤላ ኢንድስትሪያል የመኪና መገጣጠሚያን ተመልክተዋል።…

መኖሪያ ቤት ውስጥ በተነሳ እሳት እናትና የአንድ ዓመት ልጅ ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በሚዛን አማን ከተማ አማን ቀበሌ ቀጠና 02 ልዩ ስሙ ሻሻቃ ተብሎ በሚጠራ አካባቢ መኖሪያ ቤት ውስጥ በተነሳ እሳት እናትና የአንድ ዓመት ልጅ ህይወት አለፈ፡፡ አደጋዉ የደረሰው ዛሬ 3 ሰዓት…

በትራንስፖርት ዘርፉ ያለውን ክፍተት በዘላቂነት ለመፍታት እየተሰራ ነው-ከንቲባ አዳነች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)በትራንስፖርት ዘርፉ ያለውን ክፍተት በዘላቂነት ለመፍታት የከተማ አስተዳደሩ እየሰራ መሆኑን የአዲስ አበበ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለፁ:: ከንቲባ አዳነች አቤቤ እና የከተማ አስተዳደሩ አመራሮች…

18ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ህዝቦች በዓል በፕሪቶሪያ ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 18ኛው ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ህዝቦች በዓል በደቡብ አፍሪካ ፕሪቶሪያ ከተማ ተከብሯል። በበዓሉ አከባበር ላይ በርካታ ኢትዮጵያውያን ፣ የዳያስፖራ ማህበረሰብ አደረጃጀቶች፣ የሐይማኖት ተወካዮች፣ ሸማግሌዎች እንዲሁም ዲፕሎማቶች…

ሁለት የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ፎቶ በመነሳት ላይ ሳሉ ወንዝ ውስጥ ወድቀው ህይወታቸው አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁለት የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ፎቶ በመነሳት ላይ ሳሉ ወንዝ ውስጥ በመውደቃቸው ህይወታቸው ማለፉ ተገለጸ፡፡ በወላይታ ሶዶ ከተማ ሁምቦ እየተባለ በሚጠራው አካባቢ በሚገኝ ወንዝ ውስጥ ነው አደጋው የተከሰተው፡፡ ሁለቱ የወላይታ ሶዶ…

የመንግሥትን የሰላም ጥሪ የተቀበሉ 528 ታጣቂዎች ወደ ሕብረተሰቡ ሊቀላቀሉ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 30 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግሥትን የሰላም ጥሪ የተቀበሉ 528 ታጣቂዎች በቅርቡ የተሃድሶ ሥልጠና ወስደው ወደ ሕብረተሰቡ ሊቀላቀሉ መሆኑን የሰሜን ምዕራብ ኮማንድ ፖስት የጎንደር ቀጣና ሰብሳቢ ብርጋዴር ጄኔራል ዋኘው አለሜ ገለጹ። በማዕከላዊ ጎንደር…

በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስተባባሪነት በአሶሳ ከተማ የተሰሩ ቤቶች እና የመማሪያ ክፍሎች ለማህበረሰቡ ተላለፉ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 30 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስተባባሪነት በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አሶሳ ከተማ በበጎ ፈቃድ መርሐ ግብር የተሰሩ ቤቶች እና ትምህርት ቤቶች ለማህበረሰኑ ተላልፈዋል። ትምህርት ቤቱ የትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ አካል የሆነው በአሶሳ ዞን ኡራ…