Fana: At a Speed of Life!

ኡጋንዳ እንስሳት ልማት ላይ ከኢትዮጵያ ጋር ለመስራት ፍላጎት እንዳላት ገለጸች

በአዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኡጋንዳ ግብርና ሚኒስትር ዴኤታ ብራይት ረውምሯማ (ዶ/ር) የተመራ ልዑክ ከኢትዮጰያ ግብርና ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አምባሳደር ድሪባ ኩማ ጋር ተወያይቷል፡፡ በውይይታቸውም ÷በኢትዮጵያ የእንስሳት የወጪ ንግድ ቁጥጥርና ሰርተፍኬሽን እና አጠቃላይ…

ኢትዮጵያ በታዳሽ ኃይል ላይ የምታካሂደውን ልማት ጀርመን ትደግፋለች – ጄኒፈር ሊ ሞርጋን

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥ ሥጋትን ለመቀልበስና አረንጓዴ ኢኮኖሚ ለመገንባት በታዳሽ ኃይል ላይ የምታካሂደውን ልማት ጀርመን ለመደገፍ ዝግጁ መሆኗ ተገለጸ፡፡ በጀርመን የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት የዓለም አቀፉ የአየር ንብረት ለውጥ ትግበራ ልዩ…

በአንድ ጀንበር 500 ሚሊየን ችግኞችን ለመትከል 361 ሺህ 415 ሄክታር መሬት ተዘጋጅቷል – ሚኒስቴሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በኢትዮጰያ በአንድ ጀንበር 500 ሚሊየን ችግኞችን ለመትከል ለተያዘው እቅድ 361 ሺህ 415 ሄክታር መሬት መዘጋጀቱን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። በሚኒስቴሩ የተፈጠሮ ሀብት ልማት ሚኒስትር ዴኤታ ፕሮፌሰር እያሱ ኤልያስ÷በአንድ ጀንበር ለሚካሄደው…

የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ 107 ቢሊየን ብር ገቢ መሰብሰቡን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ገቢዎች ቢሮ በበጀት አመቱ 107 ቢሊየን ብር ገቢ መሰብሰቡን አስታወቀ። ገቢው በገቢዎች ቢሮ፣ በማዕከል ተቋማት እና በክፍለ ከተሞች የተሰበሰበ መሆኑን የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ ሃላፊ አቶ አደም ኑሪ ተናግረዋል። ገቢው…

በክልሉ በአንድ ጀምበር 10 ሚሊየን ችግኞች ለመትከል ዝግጅት ተደርጓል – አቶ አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በአንድ ጀምበር 10 ሚሊየን ችግኞች ለመትከል ዝግጅት መደረጉን የክልሉ ርዕሰ-መስተዳዳር አቶ አሻድሊ ሀሰን ገለጹ፡፡ በሀገር አቀፍ ደረጃ የፊታችን ሰኞ ሐምሌ 10 ቀን 2015 ዓ.ም በአንድ ጀምበር 500 ሚሊየን ችግኞችን…

ዘላቂ የልማት ግቦቹን ለማሳካት ዓለምአቀፉ ማኅበረሰብ ጥረቱን በእጥፍ እንዲያሳድግ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዘላቂ የልማት ግቦችን ለማሳካት ዓለምአቀፉ ማኅበረሰብ ጥረቱን በእጥፍ እንዲያሳድግ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠየቀ፡፡ የአየር ንብረት ለውጥ እና የኮቪድ 19 ወረርሽኝ ተፅዕኖዎች፣ በሩሲያና ዩክሬን መካከል የዘለቀው ግጭት እንዲሁም የተዛነፈ…

በሶማሌ ክልል የአርብቶ አደሩን ኑሮ ለማሻሻል የተጀመሩ ስራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ – አቶ ሙስጠፌ መሃመድ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል የአርብቶ አደሩን ኑሮ በማሻሻል ተፈጥሯዊ እና ሰው ሰራሽ አደጋዎችን መቋቋም የሚችል ማህበረሰብ ለመፍጠር የተጀመሩ ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ ለሰው ሰራሽ እና…

በአማራ ክልል መሬትን ከታለመለት አላማ ውጭ ባዋሉ 129 ባለሀብቶች ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል መሬትን ከታለመለት አላማ ውጭ ባዋሉ 129 ባለሀብቶች ላይ እርምጃ መወሰዱን የክልሉ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ አስታወቀ፡፡ በክልሉ 464 ሚሊየን ብር የካፒታል በጀት ተመድቦ በጎንደር፣ በእንጅባራ፣ በወረታ፣ በከሚሴ፣ በሃርቡ እና…

የጋናው ፕሬዚዳንት የኢትዮጵያና የጋናን ግንኙነት የበለጠ ለማሳደግ ቁርጠኛ መሆናቸውን አረጋገጡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋናው ፕሬዚዳንት ናና አዶ ዳንኩዋ አኩፎ አዶ የኢትዮጵያና የጋናን ግንኙነት የበለጠ ለማሳደግ እና ለማጠናከር ቁርጠኛ እና ዝግጁ መሆናቸውን አረጋግጠዋል። በጋና የኢትዮጵያ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሆነው የተሾሙት አምባሳደር ተፈሪ…