በጋምቤላ ክልል የኢንዱስትሪ አምራቾች ምቹ ሁኔታ እንዲያገኙ በትኩረት ይሰራል – አቶ ኡሞድ ኡጅሉ
አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል ያሉ የኢንዱስትሪ አምራቾች ምቹ ሁኔታ እንዲያገኙ በትኩረት እንሰራለን ሲሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ ገለጹ፡፡
በአምራች ኢንዱስትሪ ፖሊሲ ላይ ከሚመለከታቸው ከፍተኛ አመራሮች ጋር በጋምቤላ ከተማ ምክክር እየተካሄደ ነው፡፡…