የአማራ ሕዝብ የሰላም መፍትሄ የሚሻ በመሆኑ ፅንፈኞችን በማረም ሰላሙን ሊጠብቅ ይገባል – የክልሉ መንግስት
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ሕዝብ የሰላም መፍትሄ የሚሻ በመሆኑ ፅንፈኞችን በማረም ሰላሙን ሊጠብቅ ይገባል ሲል የአማራ ክልል መንግሥት ኮሙኒኬሽን ቢሮ ጥሪ አቀረበ፡፡
ቢሮው የክልሉን ወቅታዊ የሰላም ጉዳዮች አስመልክቶ መልዕክት አስተላፏል፡፡
የመልዕክቱ ሙሉ ቃል…