Fana: At a Speed of Life!

የጃንሜዳ ኢንተርናሽናል ሀገር አቋራጭ ውድድር ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 41ኛው የጃንሜዳ ኢንተርናሽናል ሀገር አቋራጭ ውድድር መጠናቀቁን የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አስታውቋል፡፡ በ6 ኪሎ ሜትር የወጣት ሴቶች ሩጫ አትሌት የኔዋ ንብረት ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ስታሸንፍ አሳየች አድነው በተመሳሳይ ከንግድ ባንክ 2ኛ…

ሕብረተሰቡ የወባ በሽታ መከላከያ መንገዶችን በአግባቡ እንዲተገብር ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለወባ በሽታ ተጋላጭ በሆኑ አካባቢዎች የሚኖሩ የሕብረተሰብ ክፍሎች የመከላከያ መንገዶችን በአግባቡ በመተግበር ራሳቸውን እንዲጠብቁ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ አሳሰበ። በወላይታ ዞን ኪንዶ ዲዳዬ ወረዳ በተለይም ሼላ ሳዴ ቀበሌ የወባ በሽታ…

የአደባባይ በዓላት በሠላም እንዲከናወኑ በቂ ዝግጅት መደረጉ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአደባባይ በዓላት ያለምንም የፀጥታ ችግር እንዲከናወኑ በቂ ዝግጅት መደረጉን የአዲስ አበባ ሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ ሊዲያ ግርማ ገለጹ፡፡ ከፀጥታ አካላት ጋር በመቀናጀት የከተማዋን ሰላምና ፀጥታ ለማስጠበቅ የሚሠሩ ከ11 ሺህ በላይ ተጨማሪ…

በትግራይ ክልል ቅርሶችና የቱሪዝም መዳረሻዎች እየተጠገኑ ነው – ባለስልጣኑ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል የቅርሶችና የቱሪዝም መዳረሻዎች የጥገና ሥራ እየተከናወነ መሆኑን የኢትዮጵያ የቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ በባለስልጣኑ የቅርስ ጥበቃና ልማት መሪ ሥራ አስፈጻሚ ሐብታሙ አበበው እንዳሉት÷ ለጥገናና መልሶ ማልማት ሥራ…

አንጋፋው ጋዜጠኛ አስፋው መሸሻ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አንጋፋው ጋዜጠኛ አስፋው መሸሻ ባደረበት ህመም በአሜሪካ ሕክምናውን ሲከታተል ቆይቶ በዛሬው ዕለት ሕይወቱ አልፏል፡፡ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ለቤተሰቦቹ እና ወዳጅ ዘመዶቹ መጽናናትን ይመኛል።

በ34ኛው የአፍሪካ ዋንጫ የመክፈቻ ጨዋታ አስተናጋጇ ኮትዲቯር አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ34ኛው የአፍሪካ ዋንጫ የመክፈቻ ጨዋታ አስተናጋጇ ኮትዲቯር ጊኒ ቢሳውን 2 ለ 0 በማሸነፍ ሶስት ነጥብ አግኝታለች። ለኮትዲቯር የማሸነፊያ ግቦቹን ገና ጨዋታው በተጀመረ አራተኛ ደቂቃ ላይ ፎፋና ሲያስቆጥር፥ ሁለተኛዋን ግብ ደግሞ ክራሶ ከእረፍት…

በሐረሪ ክልል ተመዝብሮ የነበረ 90 ሚሊየን ብርና ከ40 ሺህ ካሬ ሜትር በላይ ቦታ እንዲመለስ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል ተመዝብሮ የነበረ 90 ሚሊየን ብር እና ከ40 ሺህ ካሬ ሜትር በላይ ቦታ ለመንግስት እንዲመለስ መደረጉን የክልሉ ሥነ-ምግባር እና ጸረ ሙስና ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የኮሚሽኑ ኮሚሽነር አቶ አዳል ሙላት እንዳሉት÷ ባለፉት ስድስት ወራት…

በመዲናዋ ለ562 ታማኝ ግብር ከፋዮች እውቅና ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ ግብር በታማኝነት ለከፈሉ ግብር ከፋዮች የዕውቅና እና ሽልማት መርሐ ግብር አካሂዷል፡፡ በመርሐ ግብሩ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፣ የገቢዎች ሚኒስትር አይናለም ንጉሴ እና የከተማ አስተዳደሩ…

የሃላባ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ “ሴራ” በዓል እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሃላባ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ “ሴራ” በዓል ማጠቃለያ መርሐ ግብር በሃላባ ቁሊቶ ከተማ እየተከበረ ነው፡፡ በአከባበር ሥነ-ሥርዓቱ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ም/ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰውን ጨምሮ ከፌዴራል ፣ ከክልሎችና ከዞን አስተዳደሮች…

1 ሺህ ጥንዶች የሚዳሩበት የሰርግ ሥነ-ሥርዓት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2016 የሺህ ጋብቻ ካርኒቫልና ኤክስፖ ሁለት ሺህ ሙሽሮች (አንድ ሺህ ጥንዶች) የሚዳሩበት የሰርግ ሥነ-ሥርዓት ተካሂዷል፡፡ ከተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍል የመጡ ጥንዶች የተሳተፉበት የሺህ ጋብቻ ካርኒቫልና ኤክስፖ በባህላዊ ዘፈኖችና በልዩ ልዩ…