የተቋም እድገት የሚለካው የመንግስትን ፖሊሲ ተግባራዊ በማድረግ ነው – ሌ/ጄ ይልማ መርዳሳ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተቋም እድገት የሚለካው ህግና ስርዓትን ተከትሎ የመንግስትን ፖሊሲ ተግባራዊ ማድረግ ሲችል እንደሆነ የኢፌዲሪ አየር ሀይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ ተናገሩ፡፡
የአየር ኃይል ፋይናንስ ስራ አመራር በፋይናንስ ግዢ በንብረት አስተዳደር…