Fana: At a Speed of Life!

የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ማህበረሰብ ተኮር ስራዎችን በትኩረት እየሰራ እንደሚገኝ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ድሬዳዋን ለነዋሪዎቿ ምቹ ለማድረግ ማህበረሰብ ተኮር ስራዎችን በትኩረት እየሰራ እንደሚገኝ ከተማ አስተዳደሩ ገልጿል፡፡ የድሬደዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሀር ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ የአስተዳደሩን አጠቃላይ የስራ ሂደት ያብራሩ ሲሆን÷…

የተመዘገቡ ውጤቶችን ለማስቀጠል መንግስት በቁርጠኝነት እንደሚሠራ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በለውጡ ሂደት በሁሉም መስክ የተመዘገቡ ውጤቶችን ለማስቀጠል መንግስት በላቀ ብቃትና ቁርጠኝነት እንደሚሰራ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ ቤልጂጌ ገለጹ፡፡ አቶ ተስፋዬ በለውጡ ሂደት ባለፉት አምስት ዓመታት…

በአማራ ክልል ከ“የመደመር ትውልድ” መጽሐፍ ሽያጭ እና ተጓዳኝ መርሐ ግብር ከ880 ሚሊየን ብር በላይ ለመሰብሰብ እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ከ“የመደመር ትውልድ” መጽሐፍ የመጀመሪያ ዙር ሽያጭ እና በአንድ ወር ውስጥ ከሚከናወኑ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብሮች ከ880 ሚሊየን ብር በላይ ለመሰብሰብ ታቅዶ እየተሠራ ነው፡፡ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር የሕዝብ ተሳትፎ እና…

ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ በመኖሪያ ቤታቸው የአፍጥር ዝግጅት አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የረመዳን ጾምን ምክንያት በማድረግ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ በመኖሪያ ቤታቸው የአፍጥር ዝግጅት አካሂደዋል፡፡ በሥነ ስርዓቱ ላይ የኢትዮጵያ የእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሼክ ሃጂ ኢብራሂም፣ የምክር ቤቱ አባላትና የእምነቱ…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል “የመደመር ትውልድ” መጽሐፍን ለአንባቢያን ተደራሽ የሚያደርግ መርሐ-ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) "የመደመር ትውልድ" መጽሐፍን ለአንባቢያን ተደራሽ ለማድረግ ታሳቢ ያደረገ መርሐ-ግብር በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል እየተካሄደ ይገኛል። የክልሉ ርዕሰ-መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን በዚሁ ጊዜ እንደገለጹት ከመጽሐፍ የሚገኘው ገቢ ደረጃውን ለጠበቀ…

በጦርነት የተጎዱ ዜጎችን መልሶ በማቋቋም ዘላቂ ሰላም ለማስፈን መረባረብ እንደሚገባ ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜኑ ጦርነት የተጎዱ ዜጎችን መልሶ በማቋቋም ዘላቂ ሰላም ለማስፈን ርብርብ ማድረግ እንደሚገባ ተጠቆመ። የብሔራዊ ተሀድሶ ኮሚሽን ከባለድርሻ አካላት ጋር በመልሶ ግንባታ ዙሪያ በባህር ዳር እየመከረ ነው፡፡ በመድረኩ የአማራ ክልል ምክትል…

የ2024ቱ የአፍሪካ ዋንጫ የሚካሄድበት ቀን ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በኮትዲቯር አስተናጋጅነት የሚካሄደው የ2024ቱ የአፍሪካ ዋንጫ የሚካሄድበት ወር እና ቀናቶች በአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (ካፍ) ይፋ ተደርገዋል፡፡ ካፍ በትናንትናው እለት እንዳስታወቀው÷ የ2024ቱ የአፍሪካ ሀገራት እግር ኳስ ውድድር…

ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ (ዶ/ር) ከአውሮፓ ሕብረት የፓርላማ አባላት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ (ዶ/ር) ከአውሮፓ ሕብረት የፓርላማ አባላት ጋር ተወያይተዋል፡፡ በርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ (ዶ/ር) የተመራ የልዑካን ቡድን ለስራ ጉብኝት ቤልጂዬም ብራስልስ  ገብቷል፡፡ ልዑካኑ በብራስልስ…

አምባሳደር ጸጋአብ ከዓለም አቀፉ የአዕምሯዊ ንብረት ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጄኔቫ የኢፌዴሪ ቋሚ ተጠሪ አምባሳደር ጸጋአብ ከበበው ከዓለም አቀፉ የአዕምሯዊ ንብረት ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዳረን ታንግ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ኢትዮጵያና የዓለም አቀፉ የአዕምሯዊ ንብረት ድርጅት በቀጣይ በትብብር በሚሰሩባቸው…

የምርት አቅርቦትን በሚደብቁ የሕብረት ስራ ማህበራትና ነጋዴዎች ላይ ቁጥጥር እንደሚደረግ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የምርት አቅርቦትን በሚደብቁ የሕብረት ስራ ማህበራት እና ነጋዴዎች ላይ ቁጥጥር እንደሚደረግ የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ጃንጥራር አባይ ገለጹ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በከተማዋ የሚስተዋለውን የኑሮ ውድነት ለማረጋጋት…