በመሪዎች ደረጃ የተደረጉ ውይይቶች እና ስምምነቶች የሃገርን ዘለቄታዊ ጥቅም ያስጠበቁ መሆናቸው ተገለጸ
አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 27 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሀገር ውጭ በመሪዎች ደረጃ የተደረጉ ውይይቶች እና ስምምነቶች የሃገርን ዘላቂ ጥቅም ያስጠበቁ እንደነበሩ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ መግለጫ ሰጥተዋል።…