የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ማህበረሰብ ተኮር ስራዎችን በትኩረት እየሰራ እንደሚገኝ ገለጸ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ድሬዳዋን ለነዋሪዎቿ ምቹ ለማድረግ ማህበረሰብ ተኮር ስራዎችን በትኩረት እየሰራ እንደሚገኝ ከተማ አስተዳደሩ ገልጿል፡፡
የድሬደዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሀር ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ የአስተዳደሩን አጠቃላይ የስራ ሂደት ያብራሩ ሲሆን÷…