Fana: At a Speed of Life!

በሐረሪ ክልል በቂ የዘይትና ስኳር ምርት እየቀረበ አይደለም ተባለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል ንግድ ልማት ኤጀንሲ በክልሉ በቂ የዘይት እና ስኳር ምርት እየቀረበ አለመሆኑን ገልጿል፡፡ በኤጀንሲው የማኅበራት ማደራጃ እና ፍትሐዊ ግብይት ንግድ ሥርዓት ዳይሬክተር መሐመድ ዩሱፍ እንዳሉት ÷ ለክልሉ የተመደበው ስኳር እና ዘይት…

ከንቲባ አዳነች በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አምባሳደር ሬሚ ማሪሾ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸው÷ከአዲስ አበባ እህት ከተማ ሊዮን በተጨማሪ ከሌሎች የፈረንሳይ ከተሞች ጋር በከተማ ቱሪዝም ላይ በሚሠራበት ሁኔታ ላይ መምከራቸውን…

በማደያዎች የነዳጅ ግብይትን በዲጂታል የማካሄድ ሥራ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በማደያዎች የነዳጅ ግብይትን በዲጂታል የማካሄድ የሙከራ ትግበራ ሥራ ተጀምሯል፡፡ ከግንቦት 1 ቀን 2015 ዓ.ም ደግሞ በመላ ሀገሪቱ የዲጂታል የነዳጅ ግብይት ይጀመራል ሲሉ የትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ሚኒስትር አለሙ ስሜ(ዶ/ር) ተናግረዋል።…

የሲቪል ማሕበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን፣ የክልልና የፌደራል ባለድርሻ አካላት ጉባኤ እተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 7ኛው የሲቪል ማሕበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን፣ የክልልና የፌደራል ባለድርሻ አካላት ጉባኤ በሚዛን አማን ከተማ እተካሄደ ነው፡፡ በመድረኩ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) ፣ የመንግስት…

በአማራ እና ደቡብ ክልሎች በደረሱ የትራፊክ አደጋዎች የስምንት ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ እና ደቡብ ክልሎች በደረሱ ሁለት የትራፊክ አደጋዎች የስምንት ሰዎች ህይወት አለፈ። በአማራ ክልል አዊ ዞን ባንጃ ወረዳ ዚቅ ጎመርታ ቀበሌ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የአምስት ህጻናትና መምህርት ህይወት አልፏል። አደጋው በዛሬው እለት…

የሩሲያዊው ጠፈርተኛ ሰርጌ ሰቨርቺኮቭ ልምዱን ለኢትዮጵያውያን አካፈለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያዊው ጠፈርተኛ ሰርጌ ሰቨርቺኮቭ በህዋ ሳይንስ ያካበተውን እውቀት እና ልምድ ለኢትዮጵያ ምሁራን እና የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች አጋርቷል፡፡ የሩሲያን የህዋ ሳይንስ መልካም ልምድ መቅሰም የሚያስችል የልምድ ልውውጥ በአዲስ አበባ ሳይንስ እና…

ትራምፕ የወንጀል ክስ የተመሠረተባቸው የመጀመሪያው የቀድሞ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ሆነዋል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የቀድሞዋን የወሲብ ፊልም ተዋናይ ስቶርሚ ዳንኤልስን ዝም ለማሰኘት 130 ሺህ ዶላር ከፍለዋል በሚል ክስ ሊመሰረትባቸው መሆኑ ተሰማ። ትራምፕ በፈረንጆቹ 2016 በአሜሪካ ፕሬዚዳንታዊ…

የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ማህበረሰብ ተኮር ስራዎችን በትኩረት እየሰራ እንደሚገኝ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ድሬዳዋን ለነዋሪዎቿ ምቹ ለማድረግ ማህበረሰብ ተኮር ስራዎችን በትኩረት እየሰራ እንደሚገኝ ከተማ አስተዳደሩ ገልጿል፡፡ የድሬደዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሀር ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ የአስተዳደሩን አጠቃላይ የስራ ሂደት ያብራሩ ሲሆን÷…

የተመዘገቡ ውጤቶችን ለማስቀጠል መንግስት በቁርጠኝነት እንደሚሠራ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በለውጡ ሂደት በሁሉም መስክ የተመዘገቡ ውጤቶችን ለማስቀጠል መንግስት በላቀ ብቃትና ቁርጠኝነት እንደሚሰራ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ ቤልጂጌ ገለጹ፡፡ አቶ ተስፋዬ በለውጡ ሂደት ባለፉት አምስት ዓመታት…

በአማራ ክልል ከ“የመደመር ትውልድ” መጽሐፍ ሽያጭ እና ተጓዳኝ መርሐ ግብር ከ880 ሚሊየን ብር በላይ ለመሰብሰብ እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ከ“የመደመር ትውልድ” መጽሐፍ የመጀመሪያ ዙር ሽያጭ እና በአንድ ወር ውስጥ ከሚከናወኑ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብሮች ከ880 ሚሊየን ብር በላይ ለመሰብሰብ ታቅዶ እየተሠራ ነው፡፡ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር የሕዝብ ተሳትፎ እና…