Fana: At a Speed of Life!

የውጭ ጎብኚዎች ለመሳብ የተከናወኑ ስራዎች አመርቂ ውጤት ማስመዝገባቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከውጭ  ሀገራት ጎብኚዎች የሚገኘውን ገቢ ለማሳደግ የተከናወኑ ስራዎች አመርቂ ውጤት ማስመዝገባቸውን የቱሪዝም ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የሚኒስቴሩ የኮሙኒኬሽንና የሕዝብ ግንኙነት ስራ አስፈፃሚ አለማየሁ ጌታቸው እንደገለጹት÷…

ከግማሽ ሚሊየን በላይ የመዲናዋ ነዋሪዎችን ተጠቃሚ የሚያደርጉ የንፁህ መጠጥ ውኃ ፕሮጀክቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከግማሽ ሚሊየን በላይ ነዋሪዎችን ተጠቃሚ የሚያደርጉ የንፁህ መጠጥ ውኃ ፕሮጀክቶችን መርቀው ለአገልግሎት ክፍት አድርገዋል። የውኃ ፕሮጀክቶቹ የከተማዋን ዕለታዊ የውኃ ምርት እና ስርጭት እንዲሁም የፍሳሽ ማስወገድ አቅም ከፍ…

በዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር እስካሁን 6 ነጥብ 3 ቢሊየን ችግኝ ተተክሏል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ለመትከል ከታቀደው 6 ነጥብ 5 ቢሊየን ችግኝ እስካሁን ከ6 ነጥብ 3 ቢሊየን በላይ ችግኝ  መተከሉን የግብርና ሚኒስቴር ገለጸ። የግብርና ሚኒስትር ዴዔታ እያሱ ኤልያስ (ፕ/ር) ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…

የማሕበራዊ ሚዲያ ቁማርተኞች ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ መንግስት አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ሠራዊት የአማራ ሕዝብ ጠላት አድርገዉ የሚቀሰቅሱ ጽንፈኞችና በሰዉ ህይወት በመነገድ ኪሳቸዉን የሚያደልቡ የማኅበራዊ ሚዲያ ቁማርተኞች ከድርጊታቸዉ እንዲቆጠቡ መንግስት አሳሰበ፡፡ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ…

የኢትዮጵያ ልብ ሠራዊታችን ነው – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ(ዶ/ር)

መከላከያ ሠራዊታችን የኢትዮጵያ ጋሻና መከታ፣ ኩራትና ዋስትና ነዉ፡፡ ኢትዮጵያ በሙሉ ክብር፣ ፍቅር እና አንድነት በእያንዳንዱ የመከላከያ ሠራዊታችን አመራር እና አባል ልብ ውስጥ እንዳለች ከተግባርም ከታሪክም አይተናል። ኢትዮጵያ በሠራዊታችን ልብ ውስጥ ያለችው በፍጹም የሀገር ፍቅር መስዋዕትነት ነው።…

በአማራ ክልል የፌደራል መንግስት አስፈላጊውን የህግ ማዕቀፍ እንዲተገብር ክልሉ ጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ያጋጠመውን የፀጥታ መደፍረስ በመደበኛ የህግ ማስከበር ስርአት ለመቆጣጠር አዳጋች ሆኖ በመገኘቱ የፌደራል መንግስት አስፈላጊውን የህግ ማዕቀፍ እንዲተገብር የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ጠየቀ። በክልሉ የተከሰተው የሰላም…

የተበላሸ ብድር ምጣኔን 7 ነጥብ 1 በመቶ ማድረስ መቻሉን የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2015 በጀት ዓመት የተበላሸ ብድር ምጣኔን 7 ነጥብ 1 በመቶ ማድረስ መቻሉን የኢትዮጵያ ልማት ባንክ አስታወቀ፡፡ የባንኩ ፕሬዚዳንት ዮሐንስ አያሌው (ዶ/ር)÷ ባለፉት የለውጥ ዓመታት በተወሰዱ የማሻሻያ እርምጃዎች ባንኩ ከኪሳራ ወጥቶ ውጤታማ…

ፍትሃዊና ውድድርን ማዕከል ያደረገ የንግድ ትስስር ለመፍጠር እየተሰራ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) እንደሀገር ፍትሃዊና ውድድርን ማዕከል ያደረገ የንግድ ትስስር ለመፍጠር እየተሰራ መሆኑን የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ። የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ገብረመስቀል ጫላ ፥ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በተከናወነው የወጪ ንግድ 3…

በጅግጅጋ እና በሚኒያፖሊስ ከተሞች መካከል የእህትማማችነት ትብብር ለማድረግ ከስምምነት ተደረሰ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅግጅጋ እና በአሜሪካዋ ሚኒያፖሊስ ከተማ መካከል የእህትማማችነት ትብብር ለማድረግ ከስምምነት መደረሱ ተገለፀ። በሶማሌ ክልል ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ ኢብራሂም ኡስማን የተመራው የክልሉ ከፍተኛ ልኡካን ቡድን የሚኒያፖሊስ ማዘጋጃ ቤትን ጎብኝቷል፡፡…

በካይዘን ልህቀት ማዕከል በተሰሩ ስራዎች ከ4 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ብክነት መቀነስ መቻሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 27 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በካይዘን ልህቀት ማዕከል በተሰሩ የክትትልና ድጋፍ ስራዎች ከ4 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ብክነት መቀነስ መቻሉን የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል ገለጹ። ሚኒስትሩ ከጃፓን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሀያሺ ዮሺማሳን እና ሌሎች የመንግስትና…