ጤና የኢንፍሉዌንዛ ምንነት Amele Demsew Nov 4, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢንፍሉዌንዛ ከጉንፋን ጋር የመመሳሰል ባህሪ ያለው የመተንፈሻ አካላት ህመም ነው፡፡ ምንም እንኳን ጉንፋን እና ኢንፍሎይንዛ አምጪ ቫይረሶች የተለያየ ዓይነት ቢኖራቸውም ህመሞቹ እንደ ማስነጠስ፣ የአፍንጫ ማፈንና ፈሳሽ መብዛት ምልክቶችን የሚጋሩ…
የሀገር ውስጥ ዜና የቼክ ሪፐብሊክ ጠቅላይ ሚኒስትር ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ኢትዮጵያ ገቡ Tamrat Bishaw Nov 3, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 23 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ኢትዮጵያ ለገቡት የቼክ ሪፐብሊክ ጠቅላይ ሚኒስትር ፒተር ፊያላ አቀባበል አደረጉላቸው። ጠቅላይ ሚኒስትር ፒተር ፊያላ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ጠቅላይ ሚኒስትር…
የሀገር ውስጥ ዜና አረጋውያን የሰብዓዊነት ድልድይ ሆነው ትውልድ እንዲያሻግሩ ተገቢውን ክብር መስጠት ይገባል – ኤርጎጌ ተስፋዬ(ዶ/ር) Tamrat Bishaw Nov 3, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አረጋውያን የሰብዓዊነት ድልድይ ሆነው ትውልድ እንዲያሻግሩ ተገቢውን ክብር መስጠትና በውሳኔዎች ማሳተፍ ይገባል ሲሉ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) አስገነዘቡ። 32ኛው ሀገር አቀፍ የአረጋውያን ቀን…
የሀገር ውስጥ ዜና በኢንዱስትሪ ፓርኮች ምቹና አስተማማኝ የሥራ ዕድል መፍጠር በሚቻልበት አግባብ ላይ ውይይት ተካሄደ Feven Bishaw Nov 3, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 23 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢንዱስትሪ ፓርኮች ጥራት ያለው፣ ምቹና አስተማማኝ የሥራ ዕድል መፍጠር በሚቻልበት አግባብ ላይ ውይይት ተካሄደ፡፡ የስራ እና ክህሎት ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል ከኢንቨስትመንት ኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ ጋር በጋራ መስራት…
የሀገር ውስጥ ዜና ፕሬዚዳንት ሣኅለ ወርቅ ዘውዴ ከፊንላንድ ቀይመስቀል ቦርድ ሰብሳቢ ጋር መከሩ Feven Bishaw Nov 3, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 23 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ከፊንላንድ ቀይመስቀል ቦርድ ሰብሳቢ ኤሊ አልቶነን ጋር ተወያዩ፡፡ ፕሬዚዳንቷ በውይይቱ÷ በኢትዮያና በፊንላንድ ቀይ መስቀል ድርጅቶች መካከል ያለው ግንኙነት 90 ዓመት ያስቆጠረና ጥሩ ደረጃ ላይ ያለ…
የሀገር ውስጥ ዜና የዩኒቨርሲቲ ምደባ ይፋ ሆነ Feven Bishaw Nov 3, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 23 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የትምህርት ሚኒስቴር የዩኒቨርሲቲ ምደባ ይፋ አደረገ፡፡ በ2015 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስደው ማለፊያ ውጤት ያስመዘገቡ እና ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች በወጪ…
የሀገር ውስጥ ዜና የአቅም ማሻሻያ (Remedial Program) የመቁረጫ ነጥብ ይፋ ሆነ Feven Bishaw Nov 3, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 23 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአቅም ማሻሻያ (Remedial Program) በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች እና በተለያዩ አማራጮች ለመከታተል የሚያስችል የመቁረጫ ነጥብ ይፋ ተደርጓል፡፡ በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ወስደው 50 ከመቶ እና…
የሀገር ውስጥ ዜና 9ኛው የአፍሪካ ሶርሲንግና ፋሽን ዓለም አቀፍ የንግድ ትርዒት በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው Melaku Gedif Nov 3, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ሀገራት የተሳተፉበት 9ኛው የአፍሪካ ሶርሲንግና ፋሽን ዓለም አቀፍ የንግድ ትርዒት በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል፡፡ የንግድ ትርዒቱን ያስጀመሩት የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል፥ መንግስት በልማታዊ ፖሊሲዎችና ስትራቴጂዎች የኢትዮጵያን…
የሀገር ውስጥ ዜና ጃይካ ለኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ድጋፍ እንደሚያደርግ ገለጸ Amele Demsew Nov 3, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጃፓን ዓለም ዓቀፍ ትብብር ኤጀንሲ (ጃይካ) የኢትዮጵያን ኢኮኖሚ ለማሻሻል ለኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ድጋፍ እንደሚያደርግ ገልጿል፡፡ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል ከጃይካ የኢትዮጵያ ተወካይ ኃላፊ ካትሱኪ ሞሪሀራ (ዶ/ር) እና ኦሽማ…