በኦሮሚያ ክልል በ2016 በጀት ዓመት ከ265 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት ለማግኘት ታቅዷል
አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 28 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል በተያዘው በጀት ዓመት ከ265 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት ለማግኘት ማቀዱን አስታውቋል፡፡
የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ሃይሉ አዱኛ በሰጡት መግለጫ÷ በ2016 በጀት ዓመት የክልሉን ምጣኔ ሃብታዊ እድገት 8 በመቶ ለማድረስ…