Fana: At a Speed of Life!

በኦሮሚያ ክልል በ2016 በጀት ዓመት ከ265 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት ለማግኘት ታቅዷል

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 28 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል በተያዘው በጀት ዓመት ከ265 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት ለማግኘት ማቀዱን አስታውቋል፡፡ የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ሃይሉ አዱኛ በሰጡት መግለጫ÷ በ2016 በጀት ዓመት የክልሉን ምጣኔ ሃብታዊ እድገት 8 በመቶ ለማድረስ…

በጤፍ ምርት ላይ እሴት በመጨመር ምርታማነትን ማሳደግ የሚያስችል ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 28 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እሴት በመጨመር የጤፍ ምርትና ምርታማነትን ማሳደግ የሚያስችል "አንድ ተመራጭ ምርት በአንድ ሀገር" የተሰኘ የሁለት ዓመት ፕሮጀክት ይፋ ሆነ። ፕሮጀክቱ በኢትዮጵያ መንግስት እና የዓለም የእርሻና ምግብ ድርጅት ትብብር የተዘጋጀ ነው።…

በክልሉ 272 ሺህ 994 ሄክታር መሬት ታርሶ ለዘር መዘጋጀቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በተያዘው የመኸር ወቅት 272 ሺህ 994 ሄክታር መሬት ታርሶ ለዘር ዝግጁ እንደሆነ የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ። በክልሉ የግብርና ቢሮ ምክትል ሃላፊ እና የእርሻ ዘርፍ ኃላፊ አቶ አሸናፊ…

ቅዱስ ጊዮርጊስ እግር ኳስ ክለብ ሁለት የውጭ ሀገር ተጨዋቾችን አስፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቅዱስ ጊዮርጊስ እግር ኳስ ክለብ ሁለት የውጭ ሀገር ተጫዋቾችን ለሁለት ዓመት ኮንትራት ማስፈረሙን ይፋ አድርጓል፡፡ ክለቡ ናይጀሪያዊው ሞሰስ ኦዶ ቶቹኩን እና ጋናዊውን አማካይ ክዋሜ አዶምን ማስፈረሙን የክለቡ መረጃ ያመላክታል፡፡ ኦዶ ቶቹኩ…

የሚኒስትሮች ምክር ቤት በአማራ ክልል የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ እንዲታወጅ ወሰነ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 28 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 23ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል፡፡ ምክር ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው የሕዝብን ሠላምና ደህንነት ለማስጠበቅ በቀረበው የሚኒስትሮች ምክር ቤት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ…

የደቡብ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባዔ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ምክር ቤት ስድስተኛ ዙር ሁለተኛ የስራ ዘመን አራተኛ መደበኛ ጉባዔ በሐዋሳ ከተማ መካሄድ ጀምሯል። የምክር ቤቱ ጉባዔ ከዛሬ ጀምሮ ለሶስት ቀናት በሚኖረው ቆይታ በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ እንደሚወያይ ተመላክቷል። የክልሉ ምክር…

የኤች አይ ቪ ሥርጭት በወጣቶች አዲስ የመያዝና ከእናት ወደልጅ የመተላለፍ ምጣኔ በሚፈለገው ልክ ዝቅ አላለም

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኤች አይ ቪ/ኤድስ ሥርጭት በወጣቶች አዲስ የመያዝ እና ከእናት ወደልጅ የመተላለፍ ምጣኔ በሚፈለገው ልክ ዝቅ አለማለቱን ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በመሆኑም እነዚህን የሕብረተሰብ ክፍሎች መሰረት ያደረገ ሥራ እንደሚጠበቅ በሚኒስቴሩ የኤች አይ ቪ…

በክልሉ በ2015 በጀት ዓመት አበረታች ስራዎች ተከናውነዋል- አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል በ2015 በጀት ዓመት አበረታች ስራዎች መከናወናቸውን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ገለፁ፡፡ የሐረሪ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 2ኛ ዓመት 4ኛ መደበኛ ጉባኤ እየተካሄደ ይገኛል። በጉባኤው ርዕሰ መስተዳድሩ አቶ…

የውጭ ጎብኚዎች ለመሳብ የተከናወኑ ስራዎች አመርቂ ውጤት ማስመዝገባቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከውጭ  ሀገራት ጎብኚዎች የሚገኘውን ገቢ ለማሳደግ የተከናወኑ ስራዎች አመርቂ ውጤት ማስመዝገባቸውን የቱሪዝም ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የሚኒስቴሩ የኮሙኒኬሽንና የሕዝብ ግንኙነት ስራ አስፈፃሚ አለማየሁ ጌታቸው እንደገለጹት÷…

ከግማሽ ሚሊየን በላይ የመዲናዋ ነዋሪዎችን ተጠቃሚ የሚያደርጉ የንፁህ መጠጥ ውኃ ፕሮጀክቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከግማሽ ሚሊየን በላይ ነዋሪዎችን ተጠቃሚ የሚያደርጉ የንፁህ መጠጥ ውኃ ፕሮጀክቶችን መርቀው ለአገልግሎት ክፍት አድርገዋል። የውኃ ፕሮጀክቶቹ የከተማዋን ዕለታዊ የውኃ ምርት እና ስርጭት እንዲሁም የፍሳሽ ማስወገድ አቅም ከፍ…