አቶ ደመቀ መኮንን መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ላደረጉ ዲፕሎማቶች እና ዓለም አቀፍ ተቋማት ማህበረሰብ የአፍጥር ፕሮግራም አካሄዱ
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 22 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ላደረጉ ዲፕሎማቶች እና ዓለም አቀፍ ተቋማት ማህበረሰብ የአፍጥር ፕሮግራም አካሄዱ።
ፕሮግራሙ በስካይላይት ሆቴል…
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሲንጋፖር በድጋሚ የቀጥታ በረራ ጀመረ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በኮቪድ-19 ወረርሽኝ ምክንያት ወደ ሲንጋፖር ለሶስት ዓመት አቋርጦት የነበረውን የቀጥታ በረራ በድጋሚ መጀመሩን አስታወቀ።
በዓለም የንግድ ማዕከልነታቸው ከሚጠቀሱት መካከል አንዷ የሆነችው ሲንጋፖር ከተማ በረራ ያደረገው…
የመታወቂያ እድሳትና የጋብቻ ምስክር ወረቀት ማረጋገጫ አገልግሎት በተጨማሪነት እሁድ ግማሽ ቀን እንዲሰጥ ይደረጋል ተባለ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የመታወቂያ እድሳትና የጋብቻ ምስክር ወረቀት ማረጋገጫ በመስጠት ሂደት ላይ ክፍተት የሚታይባቸው ወረዳዎች እሁድን እስከ 8 ሰዓት አገልግሎት እንዲሰጡ ይደረጋል ተብሏል።
በ14 ወረዳዎች ያጋጠመው የወሳኝ ኩነት አገልግሎት ችግርን…
ለግድቡ ድጋፍ የማሰባሰብ ስራ ፈጠራ በታከለበት ሁኔታ ሊጠናከር ይገባል – አቶ ደመቀ መኮንን
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኅብረተሰቡ ለታላቁ ሕዳሴ ግድቡ ያለውን ጽኑ ድጋፍ በሚመጥን ደረጃ የማስተባበር ስራን ፈጠራ በታከለበት ሁኔታ ሊጠናከር ይገባል ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለጹ፡፡
በ12ኛው ዓመት ዋዜማ የታላቁ የኅዳሴ…
የድሬዳዋን ታሪካዊነት የሚመጥንና ወደ ቱሪዝም ማዕከልነቷ የመመለስ ስራ ትኩረት እንደተሰጠው ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋን ታሪካዊነት የሚመጥንና ወደ ቀድሞ የኢኮኖሚና የቱሪዝም ማዕከልነቷ የመመለስ ስራ ትኩረት እንደተሰጠው የከተማዋ ከንቲባ አቶ ከድር ጁሃር ተናግረዋል፡፡
የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ባለሙያዎች የድሬዳዋ ከተማ አስተዳድን ተዘዋውረው ጎብኝተዋል።…
በሶማሌ ክልል ለጤና መድህን ዋስትና ፕሮግራም ማስፈጸሚያ 13 ሚሊየን ብር ጸደቀ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል መንግስት ለጤና መድህን ፕሮግራም ማስፈጸሚ 13 ሚሊየን ብር አጽድቋል።
የሶማሌ ክልል የጤና መድህን ዋስትና ፕሮግራም ኮሚቴ ስብሰባ በዛሬው ዕለት በሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ ሰብሳቢነት በክልሉ ርዕሰ መስተዳድር…
በተለያየ ሙያ የሰለጠኑ 1 ሺህ 136 ከስደት ተመላሾች ተመረቁ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በሚገኙ 8 የቴክኒክ እና ሙያ ሥልጠና ኮሌጆች በተለያየ ሙያ የሰለጠኑ 1 ሺህ 136 ከስደት ተመላሾች በዛሬው ዕለት በንፋስ ስልክ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ተመርቀዋል።
መንግሥት በመደበው በጀት እና የጀርመን ተራድኦ ልማት ድርጅት…
የልማት ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው ጊዜ ተጠናቀው ለአገልግሎት እንዲበቁ የክትትልና ቁጥጥር ስራ እንደሚያስፈልግ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የልማት ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው ጊዜና ወጪ ተጠናቀው ለአገልግሎት እንዲበቁ ጠንከር ያለ ክትትልና ቁጥጥር እንደሚያስፈልግ የኢትዮጵያ ህዝብ እንባ ጠባቂ ተቋማ ባካሄደው የዳሰሳ ጥናት ማረጋገጡን ይፋ አደርጓል።
የኢትዮጵያ ህዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም…
በሕገ-ወጥ መንገድ የተገጠሙ ቆጣሪዎች ተያዙ
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 22 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ገርጂ ጎሮ አካባቢ ልዩ ስሙ አሳማ እርባታ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ 17 ቆጣሪዎች በሕገ-ወጥ መንገድ ተገጥመው መገኘታቸውን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ።
በሕገ-ወጥ መንገድ ተገጥመው የተገኙት ቆጣሪዎች…