Fana: At a Speed of Life!

በወላይታ ዞን ጊዜያዊ የሕዝበ ውሳኔ ድምፅ ውጤት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በወላይታ ዞን የተለያዩ አካባቢዎች ጊዜያዊ የሕዝበ ውሳኔ ድምፅ ውጤት ይፋ ሆኗል፡፡ በዚሁ መሰረት በወላይታ ሶዶ ከተማ ጊዜያዊ የሕዝበ ውሳኔ አንዳንድ ምርጫ ጣቢያዎች ድምፅ ውጤት ይፋ መሆኑን ከዞኑ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡ በተመሳሳይ…

የወላይታ ዞን ሕዝበ ውሳኔ ምርጫ ድምጽ አሰጣጥ ሒደት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ሰኔ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በወላይታ ዞን ሲካሄድ የዋለው ሁለተኛው ዙር የሕዝበ ውሳኔ ምርጫ ድምጽ አሰጣጥ ሒድት ተጠናቅቋል፡፡ አሁን ላይም በየምርጫ ጣቢያዎቹ የድምጽ ቆጠራ እየተከናወነ  እንደሚገኝ ተገልጿል፡፡ በነገው ዕለት ማለዳም የቆጠራው ውጤት ለሕዝቡ ይፋ ይደረጋል…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአሜሪካ አገልግሎት የጀመረበትን 25ኛ ዓመት አከበረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ አሜሪካ በረራ የጀመረበትን 25ኛ ዓመት አከበረ፡፡ በአሁኑ ወቅት አየር መንገዱ በዓለምአቀፍ ደረጃ ያለው ታዋቂነት እጅግ እያደገ የመጣ ሲሆን÷ በአፍሪካ ደግሞ ግዙፉ አየር መንገድ መሆኑ ይታወቃል፡፡ የኢትዮጵያ አየር…

ብሪታንያ ኢትዮጵያን ጨምሮ 65 አዳጊ ሀገራትን ተጠቃሚ የሚያደርግ የንግድ ስልት ይፋ አደረገች

አዲስ አበባ፣ሰኔ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሪታንያ ኢትዮጵያን ጨምሮ 65 አዳጊ ሀገራትን ተጠቃሚ የሚያደርግ የንግድ ስልት ይፋ አድርጋለች ። በኢትዮጵያ የንግድ ስልቱን የማስጀመሪያ መርሐ ግብር በአዲስ አበባ ተካሂዷል። በመርሐ ግብሩ ንግግር ያደረጉት የብሪታንያ ዓለም አቀፍ ንግድ…

በሻሸመኔ በቆሻሻ ውስጥ የተጣለ ቦምብ ፈንድቶ የ4 ልጆች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ሰኔ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ሻሸመኔ ከተማ ዛሬ ቆሻሻ ውስጥ ተጥሎ የነበረ ቦምብ ፈንድቶ ያገለገሉ ፕላስቲኮችን እየለቀሙ የሚተዳደሩ አራት ልጆች ህይወት አለፈ፡፡ ልጆቹ ያገለገሉ ፕላስቲኮችን እየለቀሙ ባለበት ሰዓት ከተጠራቀመ ቆሻሻ ውስጥ ቦምቡ መፈንዳቱ…

በሁለተኛው ዙር ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ረቂቅ ላይ ምክክር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሁለተኛው ዙር ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ረቂቅ ላይ ምክክር እየተካሄደ ነው። በምክክር መድረኩ ላይ የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) ጨምሮ አጋሮች እና የልማት ደጋፊ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ተወካዮች ተገኝተዋል። በዚህ ወቅትም…

አሰልጣኝ ውበቱ አባተ የፋሲል ከነማ አሰልጣኝ ለመሆን ተስማማ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞ የዋሊያዎቹ አሰልጣኝ ውበቱ አባተ በቀጣዩ ዓመት ፋሲል ከነማን ለማሰልጠን ስምምነት ላይ ደርሷል፡፡ በ2009 ዓ.ም በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መሳተፍ የጀመረው ፋሲል ከነማ የሊጉ ጠንካራ ተፎካካሪ መሆን የቻለ ሲሆን÷ በ2013 ዓ.ም የኢትዮጵያ…

በምስራቅ አፍሪካ 30 ሚሊየን ዜጎች አስቸኳይ የምግብ እርዳታ ያስፈልጋቸዋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ድርጅት (ኢጋድ) 5 አባል ሀገራት ውስጥ የሚገኙ 30 ሚሊየን ዜጎች አስቸኳይ የምግብ እርዳታ እንደሚያስፈልጋቸው ሪፖርቶች አመላከቱ፡፡ የተቀናጀ የምግብ ዋስትና ደረጃ ምደባ ተቋም (አይ ፒ ሲ) ሪፖርትን…

በብሪታኒያ የንግድ ሚኒስቴር የተመራ ልዑክ የቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በብሪታኒያ የንግድ ሚኒስቴር ኒጌል ሀድልስቶን የተመራ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን በቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት አደረገ፡፡ ልዑኩ በቀጣይ የብሪታኒያ ባለሐብቶች በኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ መዋዕለ ንዋያቸውን ማፍሰስ በሚችሉበት…

በቻይና – አሜሪካ ግንኙነት የታይዋን ጉዳይ ለድርድር የማይቀርብ ቀይ መሥመር ነው – ቺን ጋንግ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ እና ቻይና ቀጣይ ግንኙነት የታይዋን ጉዳይ ለድርድር የማይቀርብ እና የማይጣስ ቀይ መሥመር መሆኑን የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቺን ጋንግ አስታወቁ፡፡ በታይዋን ግዛት ጉዳይ የሚነሱት ጥያቄዎች የቻይና የውስጥ ጉዳይ እንደሆኑም ነው ቺን…