Fana: At a Speed of Life!

በትራፊክ አደጋ የ2 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ሊቦ ከምከም ወረዳ አንጎት ቀበሌ ዛሬ ጠዋት 1፡30 ላይ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሁለት ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡ አደጋው የደረሰው÷ ከአዲስ አበባ ወደ ጎንደር ሰዎችን አሳፍሮ ሲጓዝ የነበረ የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ አንጎት ቀበሌ…

ኢትዮጵያ እና ዓለም አቀፉ የሰራተኞች ድርጅት ትብብራቸውን ለማጠናከር መከሩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና የዓለም አቀፉ የሠራተኞች ድርጅት ትብብራቸውን ማጠናከር በሚችሉበት ሁኔታ ላይ መክረዋል። የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተሥፋዬ (ዶክተር) ከዓለም አቀፉ የሠራተኞች ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ጊልበርት ሃንግቦው ጋር…

በሕገወጥ መንገድ የወርቅ አፈር ሲያዘዋውሩ የነበሩ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል በአኙዋክ ብሔረሰብ ዞን በዲማ ወረዳ በሕገወጥ መንገድ ሲንቀሳቀስ የነበረ የወርቅ አፈር ከእነተጠርጣሪዎቹ በቁጥጥር ስር መዋሉን የዲማ ወረዳ ፖሊስ ጽህፈት ቤት አስታወቀ። የወረዳው ፖሊስ ጽሕፈት ቤት የምርመራ ክፍል ኃላፊ ረዳት…

“የምፅዓት ቀን ይከሰታል ሞት መፈናቀል ይኖራል” በሚል ስጋት በስደት ወደ ኢትዮጵያ ገብተዋል የተባሉት በመቶ የሚቆጠሩ ኡጋንዳውያን በኛንጋቶም ተገኙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) “የምፅአት ቀን ይከሰታል ሞት መፈናቀል ይኖራል” በሚል ስጋት በመቶዎች የሚቆጠሩ ኡጋንዳውያን በስደት ኢትዮጵያ መግባታቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ መለስ አለም በተለያዩ ጉዳዮች ላይ መግለጫ…

የሶማሌ ክልል ህዝብ ጽንፈኝነትን በጋራ በመዋጋት ባለፉት የለውጥ ዓመታት የተመዘገቡ የልማት ስኬቶችን ማስቀጠል አለበት- አቶ ሙስጠፌ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ህዝብ ጽንፈኝነትን በጋራ በመዋጋት ባለፉት የለውጥ ዓመታት የተመዘገቡ የልማት ስኬቶችን ማስቀጠል እንዳለበት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ ሙሃመድ ገለጹ፡፡   አቶ ሙስጠፌ÷ ከሀገራዊ ለውጡ በፊት በነበረው የኢትዮጵያ…

አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ ከሱዳን ተጠባባቂ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሱዳን የኢትዮጵያ አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ ከሱዳን ተጠባባቂ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በሀገራቱ የሁለትዮሽ ግንኙነት ዙሪያ መምከራቸውን አምባሳደር ይበልጣል በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው አስፍረዋል፡፡…

በጋምቤላ ክልል የምግብ ዋስትናን በዘመናዊ ግብርና ለማረጋገጥ በትኩረት ይሠራል – አቶ ኡሞድ ኡጁሉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል በዘመናዊ የግብርና ልማት እስትራቴጂ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ በትኩረት እንደሚሰራ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ ገለጹ፡፡ በክልሉ መስኖና ቆላማ አካባቢ ቢሮ በዘላቂ የልማት ግብ በጀት ድጋፍ በላሬና፣ በአቦቦ…

ዕውቁ ሩሲያዊ ጠፈርተኛ ከጠፈር ላይ ሆኖ ያነሳውን የዳሎል ምሥል ለኢትዮጵያውያን አስረከበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዕውቁ የሩሲያዊ ጠፈርተኛ ሰርጌይ ኩድ ስቨርቺኮቭ ከጠፈር ላይ የወሰደውን የዳሎልን ምሥል በአዲስ አበባ ተገኝቶ ለኢትዮጵያውያን አስረክቧል። ሰርጌይ ኩድ ስቨርቺኮቭ  ÷ በ2012 ዓ.ም በዓለም አቀፉ የጠፈር ማዕከል 185 ቀናትን  ያሳለፈ ጠፈርተኛ…

ከ100 ሚሊየን ዶላር በላይ ወጪ የሚደረግባቸውን ክትባቶች በሀገር ውስጥ ለማምረት ያለመ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በየዓመቱ ከ100 ሚሊየን ዶላር በላይ ለግዢ ወጪ የሚደረግባቸውን ክትባቶች በቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርክ ለማምረት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ውይይት ተካሄደ፡፡ የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ እና የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ…

በለውጡ ሂደት የበለጸገች ኢትዮጵያን ለመገንባት የሚያስችሉ ስኬታማ ሥራዎች ተከናውነዋል – ብልፅግና ፓርቲ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት አምሥት የለውጥ ዓመታት ያጋጠሙ ፈተናዎችን ወደ ዕድል በመለወጥ ለዜጎች የምትመችና የበለጸገች ኢትዮጵያን ለመገንባት የሚያስችሉ ሥኬታማ ሥራዎች መከናወናቸውን የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አደም ፋራህ ገለጹ። የብልጽግና ፓርቲ ምክትል…