Fana: At a Speed of Life!

በጋምቤላ ክልል ተጥሎ የነበረው የሰዓት እላፊ ገደብ ተሻሻለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የክልሉን ወቅታዊ የፀጥታ ሁኔታ በማስመልከት በካቢኔ አባላቱ ተጥሎ የነበረው የሰዓት እላፊ ገደብ አመሻሹ ላይ በተካሄደ አስቸኳይ ስብሰባ ማሻሻያ ተደርጎበታል፡፡ በክልሉ በተከሰተው የፀጥታ ችግር ምክንያት ከምሽቱ 1፡00 ጀምሮ እስከ ንጋቱ 12፡00…

አቶ ደመቀ መኮንን ችግሮችን በውይይት መፍታት እንደሚገባ ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በአማራ ክልል እየተስተዋሉ ያሉ የጸጥታ ችግሮችን በውይይት መፍታት እንደሚገባ ገለፁ፡፡ አቶ ደመቀ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል እና ቤህነን በጋራ ለመሥራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግሥት እና የቤኒሻንጉል ሕዝብ ነጻነት ንቅናቄ (ቤህነን) በጋራ ለመስራት በሚያስችላቸው ጉዳይ ላይ ስምምነት ተፈራረሙ። ስምምነቱን የፈረሙት÷ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን እና የቤህነን…

በማታለል ተግባር ከ14 ሚሊየን ብር በላይ ጉዳት እንዲደርስ አድርገዋል የተባሉ ተከሳሾች በጽኑ እስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የማታለል ተግባር በመፈጸም በአዲስ ብድርና ቁጠባ ተቋም ላይ ከ14 ሚሊየን ብር በላይ ጉዳት እንዲደርስ አድርገዋል የተባሉ ተከሳሾች በጽኑ እስራት ተቀጡ። የቅጣት ውሳኔውን ያሳለፈው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ የሙስና ጉዳዮች…

የደቡብ ክልል የ2016 በጀት ከ55 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር በላይ እንዲሆን የውሳኔ ሐሳብ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል የ2016 በጀት 55 ቢሊየን 836 ሚሊየን 723 ሺህ 309 ብር ሆኖ እንዲጸድቅ ለክልሉ ምክር ቤት የውሳኔ ሐሳብ ቀረበ፡፡ የደቡብ ክልል መስተዳድር ምክርቤት ዛሬ ባካሔደው 254ኛ መደበኛ ስብሰባው በ2016 ረቂቅ በጀት ላይ…

በሴቶች የዓለም ዋንጫ ብራዚል እና ጣሊያን ከውድድሩ ተሰናበቱ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኒውዝላንድ እና አውስትራሊያ አስተናጋጅነት እየተካሄደ ባለው የሴቶች የዓለም ዋንጫ ወደ ጥሎ ማለፍ የተቀላቀሉ ቡድኖች ተለይተዋል። በውድድሩ ብራዚል እና ጣሊያን ሳይጠበቅ ከምድባቸው ተሰናብተዋል። በምድብ 6 ከፈረንሳይ፣ ጃማይካ እና ፓናማ…

ኢትዮጵያና የአፍሪካ ልማት ፈንድ የ84 ነጥብ 3 ሚሊየን ዶላር የልማት ድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና የአፍሪካ ልማት ፈንድ ለስንዴ ምርትና ምርታማነት ማሻሻያ የሚውል የ84 ነጥብ 3 ሚሊየን ዶላር ወይም የ4 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር የልማት ድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ ስምምነቱን በኢትዮጵያ መንግስት በኩል የገንዘብ ሚነስትሩ አቶ አህመድ…

ኢትዮጵያና ቱርክን በተለያዩ ዘርፎች በማስተሳሰር የኢኮኖሚ ተጠቃሚነታቸውን ማረጋገጥ እንደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና ቱርክን በንግድ፣ በጤና፣ በኢንቨስትመንት፣ በባህል እንዲሁም በቴክኖሎጂ ሽግግር በማስተሳሰር የኢኮኖሚ ተጠቃሚነታቸውን ማረጋገጥ እንደሚገባ ተጠቆመ። በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነት ቋሚ ቆሚቴ ሰብሳቢ ዲማ ነገዎ (ዶ/ር)…

የአፍሪካ ቱሪዝም ሚኒስትሮች ለዘላቂ ቱሪዝም ልማት እንዲሰሩ ጋና ጥሪ አቀረበች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ቱሪዝም ሚኒስትሮች ለአህጉሩ ዘላቂ ቱሪዝም ልማት እንዲሰሩ የጋና ቱሪዝም፣ ኪነ-ጥበብና ባህል ሚኒስትር ኢብራሂም መሀመድ አዋል (ዶ/ር) ጥሪ አቅርበዋል፡፡   የአፍሪካ ቱሪዝም ሚኒስትሮች አካባቢን ለመጠበቅ እና…

በተፋሰስ አካባቢዎች የሚኖሩ የማህበረሰብ ክፍሎች ሊፈጠር ከሚችል ቅጽበታዊ ጎርፍ ሊጠነቀቁ ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በነሐሴ ወር በኢትዮጵያ ተፋሰሶች ላይ የሚኖረውን ከፍተኛ የዝናብ ስርጭት ተከትሎ ሊፈጠር ከሚችል ቅጽበታዊ ጎርፍ መጠንቀቅ እንደሚገባ የኢትዮጵያ ሚቲዮሮሎጂ ኢንስቲትዩት አሳሰበ። ኢንስቲትዩቱ ለኢዜአ በላከው መግለጫ በመጪው ነሐሴ ወር በሰሜን…