Fana: At a Speed of Life!

የደቡብ ኮሪያዋ ቾንቹን ከተማ ከንቲባ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ እህት ከተማ የሆነችው የደቡብ ኮሪያዋ ቾንቹን ከተማ ከንቲባ ዩክ ዶንግ ሃን ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ከልዑካን ቡድናቸው ጋር አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ ከንቲባ ዩክ ዶንግ ሃን ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የአዲስ አበባ…

አቶ ደመቀ መኮንን ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ጁባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ይፋዊ የስራ ጉብኝት ለማድረግ ዛሬ ከሰዓት ደቡብ ሱዳን ጁባ ገብተዋል። አቶ ደመቀ ጁባ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የዱቡብ ሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጀምስ ሞርጋን…

ቻይና በሣይንስና ቴክኖሎጂ የመጀመሪያውን የቤልት ኤንድ ሮድ ጉባዔዋን ልታካሂድ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና በሣይንስና ቴክኖሎጂ ላይ ያተኮረ የመጀመሪያውን የቤልት ኤንድ ሮድ ጉባዔዋን ልታካሂድ መሆኗን አስታወቀች። የሀገሪቱ መንግስት ምክር ቤት መረጃ ጽህፈት ቤት በሰጠው መግለጫ ነው ጉባዔው በደቡብ ምዕራብ ቻይና ቾንግቺንግ ማዘጋጃ ቤት በፈረንጆቹ…

በመተከል ዞን ጉዳት የደረሰባቸውን መሰረተ- ልማቶች ወደ ሥራ ለማስገባት እየተሠራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በመተከል ዞን በነበረው አለመረጋጋት ምክንያት ጉዳት የደረሰባቸውን መሰረተ-ልማቶች ወደ ሥራ ለማስገባት እየተሠራ መሆኑን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ጌታሁን አብዲሳ ገለጹ፡፡ በመተከል ዞን በከፍተኛ አመራሮች ስምሪት…

ኢትዮጵያ ከቆዳና ሌጦ ምርት ማግኘት የሚገባትን ያህል ገቢ እያገኘች አለመሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር አቀፍ ደረጃ በዓመት ከሚመረተው 41 ሚሊየን በላይ የቆዳና ሌጦ ምርት ውስጥ ከ22 ሚሊየን ያልበለጠው ብቻ ለአገልግሎት እንደሚውል የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ መላኩ አለበል ገለጹ፡፡ የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በቆዳ ልማት ስትራቴጂ ሰነድ ላይ…

ከመንደር አስተሳሰብ ወጥተን ሀገራችንን ወደ ከፍታው ማማ ማውጣት ይገባል – ወ/ሮ ለሚ በዶ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከመንደርና ክልልነት አስተሳሰብ ወጥተን በጋራ በመቆም ሀገራችንን ከጊዜያዊ ችግር በማላቀቅ ወደ ከፍታው ማማ ማውጣት ይገባል ሲሉ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምክትል አፈ-ጉባዔ ለሚ በዶ ገለጹ፡፡ የምክር ቤት አባላት በኢትዮጵያ የተመዘገቡ ውጤቶችን…

ሉሲዎች የመልስ ጨዋታቸውን ዛሬ ያደርጋሉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2024 ኦሎምፒክ የሴቶች እግር ኳስ ማጣሪያ ሁለተኛ ዙር የመልስ ጨዋታ የኢትዮጵያ ሴቶች ብሄራዊ ቡድን ከናይጀሪያ አቻው ጋር ይካሄዳል። ጨዋታው ምሽት 12፡10 ላይ በአቡጃ አቢዮላ ስታዲየም የሚደርግ መሆኑን ከኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን…

አቶ መላኩ አለበል ከጀርመን አምባሳደር ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱሥትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል በኢትዮጵያ ከጀርመን አምባሳደር ስቴፈን አውራ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም የሁለቱ ሀገራትን ግንኙነት በሚያጠናክሩ ጉዳዮች ላይ መምከራቸውን ከኢንዱሥትሪ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡…

የጤና ሚኒስቴር የጋራ ስትሪንግ ኮሚቴ ስብሰባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስቴር የጋራ ስትሪንግ ኮሚቴ ስብሰባ እየተካሄደ ነው፡፡ በስብሰባው ላይ የጤና ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማቱ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች እንዲሁም የክልል ጤና ቢሮ ኃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡ በመድረኩ ባለፈው የጋራ ስትሪንግ ኮሚቴ ስብሰባ ላይ…

የጨጓራ ሕመም እንዳይባባስ መደረግ ያለባቸው ጥንቃቄዎች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የበርካቶች የጤና ዕክል የሆነው የጨጓራ ሕመም ጥንቃቄ በጎደለው አመጋገብ፣ መጠጥ እና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች እንደሚባባስ ባለሙያዎች ይናገራሉ፡፡ ሕመሙ እንዳይባባስም ለጨጓራ ቱቦ አለመዘጋት ችግር በአመጋገብ እና መጠጥ ላይ ተገቢውን ጥንቃቄ ማድረግ…