Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዛሬ የመንግስትን የስድስት ወራት ሪፖርት ለምክር ቤቱ ያቀርባሉ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 19 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በዛሬው ዕለት የመንግስትን የስድስት ወራት አፈጻጸም ሪፖርት ለኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ያቀርባሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሚያቀርቡት ሪፖርት ከምክር ቤቱ አባላት ለሚነሱ የተለያዩ ወቅታዊና ሀገራዊ…

የባንክ ካዝናን በመስበር ገንዘብና መሳሪያ ዘርፈዋል የተባሉ ተከሳሾች የቀረበባቸውን ማስረጃ እንዲከላከሉ ብይን ተሰጠ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 18 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ወጋገን ባንክ የረር ቅርጫፍን ካዝናን በመስበር ገንዘብና አንድ ክላሽንኮቭ መሳሪያ ከ30 ጥይት ጋር ዘርፈዋል ተብለው የተከሰሱ 8 ተከሳሾች የቀረበባቸውን ማስረጃ እንዲከላከሉ ብይን ተሰጠ። ብይኑን የሰጠው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ቦሌ ምድብ…

አምባሳደር ዣዎ ዥዩዋን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለአፍሪካ – ቻይና ግንኙነት ላበረከተው አስተዋጽኦ አመሰገኑ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ዣዎ ዥዩዋን የኢትዮጵያ አየር መንገድ የቻይና እና አፍሪካን ግንኙነት በማጠናከር ረገድ ላበረከተው አስተዋፅኦ ምስጋና አቀረቡ፡፡ አምባሳደሩ በትዊተር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ…

በጫሞ ሐይቅ ከሰጠመችው ጀልባ የሰባት ሰዎች አስከሬን ተገኘ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቅዳሜ ከሰዓት ከአማሮ ልዩ ወረዳ አልፉጮ አቡሎ ወደ አርባምንጭ ከተማ ስምንት ሰዎችን አሳፍራ በጫሞ ሐይቅ ከሰጠመችው ጀልባ እስካሁን የሰባት ሰዎች አስከሬን ተገኘ፡፡ የጋሞ ዞን ፖሊስ አዛዥ ምክትል ኮማንደር ደግፌ ደበላ ለፋና ብሮድካስቲንግ…

ዘመናዊ የጤና መረጃ አያያዝና አጠቃቀም ተግባራዊ ለማድረግ እየተሠራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር አቀፍ ደረጃ ዘመናዊ የጤና ዘርፍ የመረጃ አያያዝና አጠቃቀም ተግባራዊ በማድረግ ለታካሚው የተሻለ አገልግሎት ለመሥጠት እየተሠራ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። "የግሉን የጤና ዘርፍ ተሳትፎ፣ ዐቅምና ተጠያቂነት እናጠናክር" በሚል መሪ…

ከ42 ሺህ ኩንታል በላይ የግብርና ምርት ወደ መዲናዋ ገብቷል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው ዕለት ከኦሮሚያ ክልል ከ42 ሺህ ኩንታል በላይ የግብርና ምርቶች ወደ አዲስ አበባ መግባታቸውን የከተማዋ ንግድ ቢሮ አስታወቀ፡፡ የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አወሉ አብዲ ምርቶቹን ለመዲናዋ የሥራ ኃላፊዎች ማስረከባቸውም…

የዩዌሪ ሙሴቬኒ ልጅ ዘንድሮ ከመከላከያ ጡረታ መውጣቴ ቁርጥ ነው አሉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የዩጋንዳው ፕሬዚዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ ልጅ ጀነራል ሙሁዚ ካይኔሩጋባ ዘንድሮ ከሀገሪቷ መከላከያ በጡረታ እንደሚወጡ በትዊተር ገፃቸው አስታወቁ፡፡ የጦር ጄኔራሉ በትዊተር ገጻቸው ይህን ያሉት በዩጋንዳ መከላከያ ሠራዊት ውስጥ ለ30 ዓመታት ለሚጠጋ ጊዜ…

ኢትዮጵያን በግብርናው ዘርፍ ተመራጭ  ለማድረግ በጋራ መሥራት እንደሚገባ ተመለከተ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 18 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በግብርናው ዘርፍ ተመራጭ ሀገር እንድትሆን በጋራ መስራት ይገባል ሲሉ የፈረንሳይ የምስራቅ አፍሪካ እና የህንድ ውቅያኖስ የግብርና አማካሪ ቪንሰንት አብቲ ተናገሩ፡፡ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚንስትር  በለጠ ሞላ ከፈረንሳይ መንግስት…

በሶማሌ ክልል የበልግ ዝናብን ተከትሎ ሊከሰት በሚችል የጎርፍ አደጋ ዙሪያ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ የበልግ ዝናብን ተከትሎ ለሚከሰቱ የጎርፍ አደጋዎች ምላሽ መስጠት በሚቻልበት ሁኔታ ላይ መክሯል፡፡ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሀመድ በተገኙበት ነው የክልሉ የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት ዛሬ…

የነርቭ እና የእድገት እክል (ኦቲዝም) ምንድን ነው ?

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የነርቭ እና የእድገት እክል (ኦቲዝምእስፔክትረም ዲስ ኦርደር) ማለት ከነርቭና አንጎል አሰራር ሒደት ጋር ግንኙነት ያለው የእድገት እክል መሆኑን የዘርፉ ባለሙያዎች ያስረዳሉ፡፡ እስፔክትረም ማለት የእክሉን ደረጃ፣ መጠን፣ የምልክቱን ልዩነት…