Fana: At a Speed of Life!

ም/ቤቱ ነገ በሚያካሄደው መደበኛ ስብሰባ የምርጫ ቦርድ ሰብሳቢን ጨምሮ የተለያዩ ሹመቶችን ያጸድቃል

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት ነገ በሚያካሄደው 3ኛ ዓመት የስራ ዘመን 9ኛ መደበኛ ስብሰባ የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢን ጨምሮ የተለያዩ ሹመቶችን መርምሮ ያጸድቃል፡፡ ምክር ቤቱ በ9ኛ መደበኛ ስብሰባው በቅድሚያ የ8ኛ መደበኛ ስብሰባ ቃለ ጉባዔን…

በጥሎ ማለፉ ናፖሊ ከባርሴሎና  እንዲሁም ላዚዮ ከባየርን ሙኒክ ተገናኝተዋል

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ቻምፒዮንስ ሊግ የጥሎ ማለፍ ድልድል ይፋ ሆኗል። በድልድሉ በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ በጠንካራ አቋሙ የዘለቀው አርሰናል ከፖርቹጋሉ ፖርቶ ጋር ተገናኝቷል። በአንጻራዊነት ጠንካራ በሚመስለው ድልድል የጣሊያኑ ናፖሊ ከስፔኑ ባርሴሎና …

ኮርፖሬሽኑ በምዕራብ ኦሞ ዞን በ5 ሺህ ሄክታር ላይ ሰብል ሊያለማ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ስራዎች ኮርፖሬሽን በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምዕራብ ኦሞ ዞን በ5 ሺህ ሄ/ር መሬት ላይ የምርጥ ዘርና ወደ ውጭ ሀገራት የሚላክ ሠብል ማምረት ሊጀምር እንደሆነ ተገለጸ። ኮርፖሬሽኑ የሰብል ልማቱን ለመጀመር…

የሩሲያ ባለሃብቶች በአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ እንዲሳተፉ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ በአምራች ኢንዱስትሪ ኢንቨስትመንት ዘርፍ እንዲሳተፉ ተጠየቀ። የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል በሩሲያ የማዕድን ሃብት ኤጀንሲ ኃላፊ ኢቭጌኒ ፔትሮቭ ከተመራው ልዑክ ጋር ተወያይተዋል። በውይይቱም ለሩሲያ…

4ኛው ዙር የህዳሴ ግድብ የሶስትዮሽ ድርድር በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 4ኛው ዙር የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የሶስትዮሽ ድርድር በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል፡፡ የኢትዮጵያ፣ ግብፅ እና ሱዳን የሶስትዮሽ ድርድር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ፕሬዚዳንት አብዱል ፈታህ አል-ሲሲ በሐምሌ…

በሐመር ወረዳ የስኳር ፋብሪካ ለመገንባት የመሠረት ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ስኳር ማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ አክሲዮን ማኅበር በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን ሐመር ወረዳ ካራ ቆርጮ ቀበሌ የስኳር ፋብሪካ ለመገንባት የሚያስችለውን የመሠረት ድንጋይ አስቀምጧል፡፡ የመሰረት ድንጋዩን ያስቀመጡት የክልሉ ርዕሰ…

ቻይና ጥልቅ የባህር ውስጥ ቁፋሮ የምታካሂድ መርከብ ሙከራ ልታደርግ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና ለመጀመሪያ ጊዜ የሰራቻት ጥልቅ የባህር ውስጥ ቁፋሮ የምታካሂድ መርከብ የውሀ ላይ ሙከራ ልታደርግ መሆኑ ተመላከት። ቻይና ከባህር በታች ያለውን ዘይትና ጋዝ ለመፈለግ የምታደርገውን ጥረት ለማሳደግ ቁልፍ እርምጃ በመውሰድ…

ክልሎቹ በሰላምና ጸጥታ ዙሪያ እየተወያዩ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሠላምና ፀጥታ ቢሮ እና የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት አስተዳደርና ፀጥታ ቢሮ ኃላፊዎች በአዋሳኝ አካባቢዎች የሠላምና ፀጥታ ጉዳዮች ዙሪያ በቡታጅራ ከተማ እየመከሩ ነው። የውይይቱ አላማ ክልሎቹ በሰላምና ጸጥታ ጉዳይ…

ቦርዱ  ለትንሳኤ ሰብዓ እንደርታ ፓርቲ እና ለየዎላይታ ሕዝቦች ነጻነት ንቅናቄ ፓርቲ እውቅና ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለትንሳኤ ሰብዓ እንደርታ ፓርቲ  እና ለየዎላይታ ሕዝቦች ነጻነት ንቅናቄ ፓርቲ እውቅና መስጠቱን አስታውቋል፡፡ ቦርዱ በአዋጁ በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ለትንሳኤ ሰብዓ እንደርታ ፓርቲ ሕጋዊ የክልል ፖለቲካ ፓርቲነት…

ፊፋ 32 ክለቦች የሚሳተፉበት የዓለም ክለቦች ዋንጫ ውድድር ማዘጋጀቱን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ እግር ኳስ ማህበር (ፊፋ) 32 ቡድኖች የሚሳተፉበት የዓለም ክለቦች ዋንጫ ውድድር ማዘጋጀቱን ይፋ አድርጓል፡፡ በቻምፒዮንስ ሊጉ በተለያዩ ዙሮች ተሳትፎ ያደረጉ ክለቦችን የሚያካትተው ይህ ውድድር በፈረንጆቹ 2025 ከሰኔ 15 እስከ…