ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በነገው ዕለት የመንግስትን የስድስት ወር ሪፖርት ለምክር ቤቱ ያቀርባሉ
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 18 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በነገው ዕለት የመንግስትን የስድስት ወር አፈጻጸም ሪፖርት ለኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ያቀርባሉ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሚያቀርቡት ሪፖርት ከምክር ቤቱ አባላት ለሚነሱ የተለያዩ ወቅታዊና ሀገራዊ ጥያቄዎች…