Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮጵያ የሚመረቱ ምርቶች በናይጄሪያ ገበያ እንዲያገኙ ለማስቻል ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ የሚመረቱ ምርቶች በናይጄሪያ ገበያ እንዲያገኙ ለማስቻል ውይይት ተካሂዷል፡፡ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ አክሊሉ ታደሰ በኢትዮጵያ ከናይጄሪያ አምባሳደር ቪክቶር አዴሌክ ጋር…

የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ም/ከንቲባ ሃርቢ ቡህ በኢትዮጵያ ከባንግላዲሽ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ሃርቢ ቡህ በኢትዮጵያ ከባንግላዲሽ አምባሳደር ሙሐሙዱል ዓለም ካሃን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በድሬዳዋ በሚገኙ ምቹ የኢንቨስትመንት አማራጮች ላይ መምከራቸውን የከተማ አስተዳደሩ መረጃ…

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ከተመድ የአከባቢ ጥበቃ  ረዳት ሴክሬተሪ ጀኔራል ኤልሳቤት ሜሪማ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአከባቢ ጥበቃ ረዳት ሴክሬተሪ ጀኔራል ኤልሳቤት ሜሪማ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ በአከባቢ ጥበቃ ችግሮች እና የመፍትሄ ሃሳቦች ዙሪያ መክረዋል፡፡ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ፣…

የግብርና ሚኒስትሩ በኢትዮጵያ ከብራዚል አምባሳደር እና ከፋኦ የስራ ሃላፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 18 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ሚኒስትሩ ግርማ አመንቴ በኢትዮጵያ ከብራዚል አምባሳደር ጃንዲር ፌርራ እና ዓለም የምግብና እርሻ ድርጅት (ፋኦ) ከምግብና ስርዓተ-ምግብ ዳይሬክተር ሊናት ኑፊልድ ጋር ተወያዩ፡፡ ሚኒስትሩ ከአምባሳደሩ ጋር በነበራቸው ውይይት÷ የብራዚል…

የ2015 የ2ኛ ደረጃ ማጠቃለያ ፈተና ምዝገባ ከመጋቢት 20 እስከ ሚያዚያ 15 ቀን ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የ2015 የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ማጠቃለያ ፈተና ምዝገባ ከመጋቢት 20 እስከ ሚያዚያ 15 ቀን 2015 ዓ.ም መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አስታወቀ። ከዚህ በፊት ይታዩ የነበሩ ችግሮችን በመቅረፍ የተሻሉ አሰራሮችን በመከተል…

ቀሪ የሊጉ ጨዋታዎች ከመጋቢት 23 ቀን ጀምሮ ይካሄዳሉ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 18 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየርሊግ ቀሪ ጨዋታዎች ከመጋቢት 23 ቀን ጀምሮ በአዳማ ከተማ መካሄዳቸውን ይቀጥላሉ፡፡ አክሲዮን ማህበሩ የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2015 ውድድር ቀጣይ መርሐ ግብር የሚጀምርበትን ቀን ለክለቦች ይፋ…

“የፒያኖዋ እመቤት” እማሆይ ፅጌማርያም ገብሩ አረፉ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 18 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) “የፒያኖዋ እመቤት” እማሆይ ፅጌማርያም ገብሩ አረፉ።   እማሆይ ፅጌማርያም በኢትዮጵያ ቀዳሚዋ የቫዮሊን እና ፒያኖ አቀናባሪ እንደነበሩ ይነገራል።   እማሆይ ፅጌማርያም ከአባታቸው ከአቶ ገብሩ ደስታ እና እናታቸው…

የዓለማችን የምጣኔ ሐብት ቀውስ እየተባባሰ መምጣቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለማችን የምጣኔ ሐብት ቀውስ እየተባባሰ መምጣቱን የዓለምአቀፉ የገንዘብ ተቋም አስታወቀ፡፡ የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ክሪስታሊና ጆርጂየቫ ፋይናንሱ “ከድጡ ወደ ማጡ” እየገባ ነው ሲሉ ለዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ማሳሰቢያ የሠጡት ቤጂንግ…