Fana: At a Speed of Life!

የአክሱም ሐውልት ዳግም ለጎብኚዎች ክፍት ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአክሱም ሐውልት ዳግም ለጎብኚዎች ክፍት መደረጉን የአክሱም ከተማ ባህል እና ቱሪዝም ጽሕፈት ቤት አስታወቀ። በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የአክሱም ከተማ ባህል እና ቱሪዝም ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ገብረመድኅን ፍፁም ብርሀን…

አቶ ደመቀ መኮንን ከኬንያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 6 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከኬንያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና የዳያስፖራ ጉዳዮች ፀሐፊ አልፍሬድ ሙቱዋ ጋር ተወያዩ። በውይይታቸውም የጋራ በሆኑ ቀጣናዊ ጉዳዮች ላይ መምከራቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር…

በዓለም ከመሬት በታች ጥልቅ ቦታ ላይ የሚገኘው ሆቴል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዩናይትድ ኪንግደም አካል በሆነችው ዌልስ ውስጥ በስኖዶኒያ ተራሮች ስር 419 ሜትር ርቀት ላይ የሚገኘው ሆቴል የዓለማችን ከመሬት በታች ጥልቅ ሆቴል ተብሏል። ሆቴሉ ከዚህ ቀደም ለማዕድን ማውጫነት ያሚያገለግል በነበረ ቦታ ላይ የተገነባ መሆኑ ነው…

የ4 ሀገራት መሪዎች ከሱዳን ተፋላሚ ኃይሎች መሪዎች ጋር ሊወያዩ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 6 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ፣ ኬንያ፣ ሶማሊያ፣ እና ደቡብ ሱዳን መሪዎች ከጀነራል አብዱል ፋታህ አል-ቡርሃን እና ጀነራል መሐመድ ሀምዳን ዳጋሎ ጋር እንደሚወያዩ ኢጋድ አስታወቀ፡፡ የሱዳንን ወቅታዊ ችግር ለመፍታት ያለመው የአራትዮሽ ውይይቱ÷ በቀጣዮቹ 10 ቀናት…

ሩሲያ በዩክሬን ፕሬዚዳንት ትውልድ ከተማ ላይ የሚሳኤል ጥቃት መፈጸሟ ተሰማ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 6 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ በዩክሬኑ ፕሬዚዳንት ቮሎድሚር ዜለንስኪ ትውልድ ከተማ ላይ የሚሳኤል ጥቃት መፈጸሟ ተሰምቷል፡፡ የሩሲያ ጦር በማዕከላዊ ዩክሬን በምትገኘው ክሪቪ ሪህ ከተማ ላይ በፈጸመው የሚሳኤል ጥቃት እስካሁን የስድስት ሰዎች ሕይወት ማለፉን የአካባቢው…

በ50 ሚሊየን ዶላር ወጪ የተገነባው የዊንጉ አፍሪካ ዳታ ማዕከል ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በ50 ሚሊየን ዶላር ወጪ የተገነባው የዊንጉ አፍሪካ የግል ዳታ ማዕከል ተመርቋል። ዛሬ በአዲስ አበባ በተካሄደ የምረቃ ስነ- ስርዓት ላይ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር)ን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት እና የዊንጉ አፍሪካ…

የብራዚሉ ፕሬዚዳንት ኢትዮጵያን ሊጎበኙ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 6 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብራዚሉ ፕሬዚዳንት ሉላ ዳ ሲልቫ ኢትዮጵያን ሊጎበኙ ቀን መቅጠራቸው ተገለጸ፡፡ የሉላ የኢትዮጵያ ጉብኝት በዋናነት ብራዚል ከአፍሪካ ሀገራት ጋር የንግድና ዲፕሎማሲ ግንኙነቷን ለማጠናከር የወጠነችው ዓላማ አካል መሆኑ ተመላክቷል፡፡ ኦ ግሎቦ…

የፌደራል ዞን ከፍተኛ አመራሮች መድረክ በሱሉልታ ከተማ ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 6 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ዞን ከፍተኛ አመራሮች መድረክ በሱሉልታ ከተማ ተጀምሯል። የብልጽግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ ከሰሞኑ ተወያይቶ ባስቀመጠው አቅጣጫ እንዲሁም በሌሎች ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ላይ ውይይቱ ትኩረት ማድረጉ ተገልጿል። መድረኩን የብልፅግና ፓርቲ…

ኢጋድ የወርቅነህ ገበየሁን (ዶ/ር) ዋና ጸሐፊነት ለተጨማሪ አራት ዓመታት አራዘመ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ድርጅት (ኢጋድ) የዋና ጸሐፊው ወርቅነህ ገበየሁን (ዶ/ር) የሥራ ዘመን ለተጨማሪ አራት ዓመታት አራዘመ። በተጨማሪም አባል ሀገራት በዙር በሚደርሳቸው የሊቀመንበርነት ኃላፊነት ስልጣን ላይ ለውጥ መደረጉን…

የቻይና ማዕድን ኢነርጂ ግሩፕ በኢትዮጵያ የመሰማራት ፍላጎት እንዳለው አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና ማዕድን ኢነርጂ ግሩፕ በኢትዮጵያ ማዕድን ልማት ዘርፍ ላይ የመሰማራት ፍላጎት እንዳለው አስታወቀ። በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተፈራ ደርበው ከቻይና ማዕድን (ሻንዢ) ኢነርጂ ግሩፕ ሊቀመንበር ዣንግ ዢ ፔንግ ጋር በኢትዮጵያ ኢንቨስት ማድረግ…