Fana: At a Speed of Life!

ኡስታዝ አቡበከርን በማገት መኪናውን ሊነጥቁ ነበር ተብለው በተጠረጠሩ ግለሰቦች ላይ የቀረበው ዝርዝር ክስ በንባብ ተሰማ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኡስታዝ አቡበከር ሁሴን የተባለውን ግለሰብ በማገት መኪናውን ሊነጥቁ ነበር ተብለው በተጠረጠሩ ግለሰቦች ላይ የቀረበው ዝርዝር ክስ በንባብ ተሰማ። የፍትህ ሚኒስቴር የሙስና ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ዐቃቤ ሕግ በሰባት ተከሳሾች ላይ…

በሐረሪ ክልል ሰላምንና የሕግ የበላይነትን ለማረጋገጥ የተጀመሩ ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል ሰላምና ፀጥታ ለማረጋገጥ ማህበረሰቡን ያሳተፈ የወንጀል መከላከል ስራ በማጠናከር የሕግ የበላይነትን ለማረጋገጥ በትኩረት እንደሚሰራ የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል። የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽነር ነስሪ ዘካሪያ÷ በክልሉ በ2015…

የብሄራዊ አቪዬሽን አካባቢ ጥበቃ ኮሚቴ ተቋቋመ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ባለድርሻ አካላትን ያካተተ የብሄራዊ አቪዬሽን አካባቢ ጥበቃ ኮሚቴ መቋቋሙን የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ኮሚቴው የተቋቋመው የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዴዔታ አቶ ደንጌ ቦሩ እና የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን…

በእንጦጦ ፓርክ ዙሪያ የውንብድና ወንጀል ሲፈፅሙ የነበሩ ግለሰቦች በእስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጉለሌ ክፍለ ከተማ እንጦጦ ፓርክ ዙሪያ የቅሚያ እና የውንብድና ወንጀል ሲፈፅሙ በነበሩ ሁለት ግለሰቦች ላይ የቅጣት ውሳኔ መተላለፉን የሽሮሜዳ አካባቢ ጣቢያ ፖሊስ ገለፀ፡፡ የጣቢያው የወንጀል ምርመራ ማስተባበሪያ ኃላፊ ምክትል ኢንስፔክተር ፍቅሩ…

የመዲናዋ ነዋሪዎች ለሰላም የበኩላቸውን አስተዋጽኦ እንዲያበረክቱ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቱሪዝም ዘርፍ ሰላምን የሚፈልግ በመሆኑ የመዲናዋ ነዋሪዎች ለሰላም የበኩላቸውን አስተዋጽኦ እንዲያበረክቱ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባና የሥራ፣ ኢንተርፕራይዝና ኢንዱሥትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ ጃንጥራር ዓባይ ጥሪ…

በዓሉ የፌዴራል ሥርዓቱ ለዘላቂ ሰላም ያለውን ሚና በሚያጠናክር መልኩ ይከበራል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዘንድሮው የብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል ኅብረ- ብሔራዊ የፌዴራል ሥርዓቱ ለዘላቂ ሰላም ግንባታ ያለውን ሚና በሚያጠናክር መልኩ እንደሚከበር የፌዴሬሽን ምክር ቤት ምክትል አፈ- ጉባዔ ዛህራ ሁመድ ገለፁ። በዓሉን ሕገ- መንግሥቱንና…

ሥራ በጀመረበት ዕለት መደብሩን ‘በስርቆት ያጸዳው’ ግለሰብ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሞስኮ የኤሌክትሮኒክስ መደብር ለመስራት የተቀጠረው ግለሰብ ሥራ በጀመረበት ዕለት መደብሩን ‘በስርቆት አጽድቶ’ በቁጥጥር ስር መዋሉ አነጋጋሪ ሆኗል። የ44 አመቱ ሩሲያዊ ግለሰብ በወሩ መጀመሪያ በሞስኮ በሚገኝ አንድ የኤሌክትሮኒክስ መደብር ውስጥ…

አሜሪካ በሃማስ እና እስራኤል መካከል ተኩስ አቁም እንዲደረግ የቀረበውን ጥሪ ውድቅ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ በሃማስ እና በእስራኤል መካከል ተኩስ አቁም እንዲደረግ የቀረበውን ዓለም አቀፋዊ ጥሪ እንደማትቀበል አስታወቀች፡፡ የአሜሪካ ብሔራዊ ደኅንነት ቃል አቀባይ ጆን ኬርቢ፥ በእስራኤል እና በሃማስ መካከል ተኩስ አቁም ይደረግ ለማለት ትክክለኛው…

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የከተማ መሬት ምዝገባ ትኩረት እንደሚሰጠው ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ሕገ ወጥነትን ለመከላከል የከተማ መሬት ምዝገባ በትኩረት እንዲከናወን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር፣ ኢ/ር) አሳሰቡ፡፡ በከተሞች የሚስተዋሉ የአገልግሎት አሰጣጥ ችግሮችን በመፍታት ከተሞች…

የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት የዳኝነት ስርዓት የውጭ አማካሪ ም/ቤት ተቋቋመ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የዳኝነት ስርዓት የውጭ አማካሪ ምክር ቤት ማቋቋሙን ገለጸ፡፡ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከቀድሞ ዳኞች፣ ልምድ እና ብቃት ካላቸው የሕግ ባለሙያዎች እንዲሁም ከዩኒቨርሲቲ ምሁራን ከተውጣጡ አካላት የአማካሪ ምክር ቤት…