Fana: At a Speed of Life!

የዲስክ መንሸራተት እና ህክምናው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዲስክ ፕላስቲክ የመሰለ ተለጣጭ ወይም ለስለስ ያለ በጀርባችን ባሉ አጥንቶች መካከል የሚገኝ እና አጥንቶቹ እርስ በእርሳቸው እንዳይፋተጉ እና ለነርቭ ጉዞ እንዲመች የሚያደርግ የጀርባ አጥንት ክፍል ነው፡፡ ዲስክ በተለያየ ሁኔታ ሊጎዳ የሚችል ሲሆን…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በሕገ ወጥ የወርቅ ንግድ ላይ ቁጥጥሩን ማጠናከር አለበት – ቋሚ ኮሚቴው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በሕገ ወጥ የወርቅ ንግድ የተሰማሩ አካላት ላይ ቁጥጥሩን አጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የኢንዱስትሪና ማዕድን ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አሳሰበ። ቋሚ ኮሚቴው በክልሉ በባህላዊ የወርቅ ማምረት ስራ ላይ…

የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት አርማ የታተመባቸው የኪስ ቦርሳዎችና መታወቂያ በማዘጋጀት ለሕገወጥ ተግባር በማዋል የተጠረጠሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት አርማ የታተመባቸውን የኪስ ቦርሳዎች በማዘጋጀትና መታወቂያ በማስመሰል ለሕገወጥ ተግባራት ጥቅም ላይ ለማዋል ሙከራ ሲያደርጉ የነበሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገለፀ፡፡ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት…

የግብርና ሚኒስትሩ ከኔዘርላንድስ የውጭ ንግድና ልማት ትብብር ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ሚኒስትሩ ግርማ አመንቴ(ዶ/ር) በኔዘርላንድስ የውጭ ንግድና ልማት ትብብር ሚኒስትር ከተመራ ልዑክ ጋር ተወያዩ፡፡ ኔዘርላንድስ ከኢትዮጵያ ጋር ዘርፈ-ብዙ ግንኙነት ያላት አገር ስትሆን÷በተለይም በግብርናው ዘርፍ የላቀ የልማት ትብብር ዋነኛ…

የመቀሌ ከተማ ነዋሪዎች በትግራይና በአማራ ክልል በመሪዎች ደረጃ የተጀመረው ግንኙነት የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነቱን ለማፋጠን እንደሚረዳ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በትግራይና በአማራ ክልል በመሪዎች ደረጃ የተጀመረው ግንኙነት የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነቱን ለማፋጠን ይረዳል ሲሉ ኢዜአ ያነጋገራቸው የመቀሌ ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ። በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕስ መስተዳደር የተመራ የሥራ ኃላፊዎች…

ቻይና ለአፍሪካ ቀንድ ሁለንተናዊ ሠላም እና ብልፅግና ድጋፍ እንደምታደርግ አስታወቀች

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 6 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና ለአፍሪካ ቀንድ ሠላም እና ብልፅግና ያላሰለሰ ድጋፍ እንደምታደርግ አረጋገጠች፡፡ የምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት (ኢጋድ) ዋና ፀሐፊ ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር) በአፍሪካ ቀንድ የቻይና ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር ዡ ቢንግ ጋር…

በ11 ወራት ወደ ውጭ ከተላከ ቡና ከ1 ቢሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 11 ወራት ወደ ውጭ ከተላከ 210 ሺህ ቶን ቡና ከ1 ነጥብ 1 ቢሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ፡፡ ከዕቅዱ አንፃር ለውጭ ገበያ የቀረበው ምርትና የተገኘው ገቢ በተወሰነ መጠን ቅናሽ ቢያሳይም ከችግሩ አንፃር የተገኘው ውጤት ጥሩ መሆኑን…

የአትሌት ለሜቻ ግርማ የ3 ሺህ ሜትር የቤት ውስጥ ውድድር ድል የዓለም ክብረ ወሰን ሆነ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 6 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አትሌት ለሜቻ ግርማ በፈረንጆቹ የካቲት 15 ቀን 2023 በፈረንሳይ የቤት ውስጥ የ3 ሺህ ሜትር ውድድር ያስመዘገበውድል የዓለም ክብረ ወሰን ሆኖ ፀደቀ፡፡ የወርልድ አትሌቲክስ መረጃ እንዳመላከተው÷ አትሌት ለሜቻ ውድድሩን 7 ደቂቃ ከ23 ሠከንድ…

በኅብረተሰብ ጤና አደጋ ምላሽ ዙሪያ ለ5 ዓመታት የሚተገበር ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኅብረተሰብ ጤና አደጋ ምላሽ ዙሪያ ለአምስት ዓመታት የሚተገበር ፕሮጀክት ይፋ ተደርጓል፡፡ በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር እና የማኔጅመንት ሳይንስ ፎር ሄልዝ የተባሉ ድርጅቶች አማካኝነት ተግባራዊ እንደሚደረግም ተጠቅሷል፡፡ ፕሮጀክቱ በኢትዮጵያ…