Fana: At a Speed of Life!

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ካቢኔ የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ካቢኔ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል። ካቢኔው ዛሬ ባካሄደው ስብሰባ በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች የመንግስትን የሠላም አማራጭ ተቀብለው የተመለሱ ዜጎች የልማት እና የኢኮኖሚ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለድርቅ አደጋው መንግስት የሰጠው ምላሽ ዜጎችን ከጉዳት መታደጉን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በአንዳንድ አካባቢዎች በተከሰተው ድርቅ ልክ ስራ ባይሰራ በርካታ ዜጎች ይጎዱ እንደነበር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናገሩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ ለቀረቡላቸው…

የሚስተዋለውን የዋጋ ንረት ለመቀነስ የተጀመሩ ምርትን የማሳደግ ስራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ – ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሁን ላይ የሚስተዋለውን የዋጋ ንረት ለመቀነስ የተጀመሩ ምርትን የማሳደግ ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በኢኮኖሚ ዙሪያ ለቀረቡላቸው…

ሸኔን በሚመለከት ባለፉት ሁለት ወራት ከ10 በላይ ንግግሮች ተደርገዋል- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሸኔን በሚመለከት ባለፉት ሁለት ወራት ውስጥ ከ10 በላይ ንግግሮች ተደርገዋል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ፡፡ ቡድኑ አንድ የተሰባሰበ ኃይል ባለመሆኑ በሚደረጉ ንግግሮች የተለያዩ አካላት የተለያዩ ሃሳቦች ይዘው መቅረባቸው ጥረቶች…

“ሰላም እንደ ጦርነት ነው፤ ጀግንነት ይፈልጋል፤ ከጦርነት ያልተናነሰ ሥራ፣ ድካም ይጠይቃል” – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሰላም ከእኛ ይቅር በሚል አብረን እንትጋ ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጥሪ አቀረቡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች ምላሽ እና ማብራሪያ እየሰጡ ነው፡፡ ሰላምን በሚመለከት…

ኢትዮጵያ ለመስኖ ልማት የሚውል 23 ቢሊየን ሜትር ኪዩብ የከርሰ-ምድር ውኃ እንዳላት ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 19 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ለመስኖ ልማት ከ30 ሜትር ባነስ ጥልቀት ላይ የሚገኝ 23 ቢሊየን ሜትር ኪዩብ የከርሰ-ምድር የውኃ ሃብት እንዳላት መረጋገጡን የግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት ገለጸ። የኢንስቲትዩቱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ዶክተር ማንደፍሮ ንጉሤ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዛሬ የመንግስትን የስድስት ወራት ሪፖርት ለምክር ቤቱ ያቀርባሉ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 19 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በዛሬው ዕለት የመንግስትን የስድስት ወራት አፈጻጸም ሪፖርት ለኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ያቀርባሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሚያቀርቡት ሪፖርት ከምክር ቤቱ አባላት ለሚነሱ የተለያዩ ወቅታዊና ሀገራዊ…