Fana: At a Speed of Life!

የዓለማችን የምጣኔ ሐብት ቀውስ እየተባባሰ መምጣቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለማችን የምጣኔ ሐብት ቀውስ እየተባባሰ መምጣቱን የዓለምአቀፉ የገንዘብ ተቋም አስታወቀ፡፡ የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ክሪስታሊና ጆርጂየቫ ፋይናንሱ “ከድጡ ወደ ማጡ” እየገባ ነው ሲሉ ለዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ማሳሰቢያ የሠጡት ቤጂንግ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በነገው ዕለት የመንግስትን የስድስት ወር ሪፖርት ለምክር ቤቱ ያቀርባሉ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 18 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በነገው ዕለት የመንግስትን የስድስት ወር አፈጻጸም ሪፖርት ለኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ያቀርባሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሚያቀርቡት ሪፖርት ከምክር ቤቱ አባላት ለሚነሱ የተለያዩ ወቅታዊና ሀገራዊ ጥያቄዎች…

አቶ ደስታ ሌዳሞ ከአውስትራሊያ ዶክተርስ ፎር አፍሪካ ተራድኦ ድርጅት ሊቀመንበር  ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ ከአውስትራሊያ ዶክተርስ ፎር አፍሪካ ተራድኦ ድርጅት ሊቀመንበር ግራህም ፎርዋርድ ጋር ተወያዩ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በውይይታቸው÷ በክልሉ የሚገኙና ድጋፍ የሚሹ የሕክምና ተቋማትን በተመለከተ ለሊቀመንበሩ…

እስካሁን በሰሜን ኢትዮጵያ ችግር ውስጥ ለሚገኙ ዜጎች 282 ሺህ 934 ሜትሪክ ቶን የሰብዓዊ እርዳታ ተሰራጭቷል -ኮሚሽኑ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ካለፈው ጥቅምት ወር 2015 ዓ.ም ጀምሮ እስካሁን በሰሜን ኢትዮጵያ እርዳታ ለሚፈልጉ ዜጎች 282 ሺህ 934 ሜትሪክ ቶን የሰብዓዊ እርዳታ ምግብ መሰራጨቱን የአደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን አስታውቋል፡፡   የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነት…

ኢትዮጵያ በማኅበረሰብ-አቀፍ የበግና ፍየል ዝርያ ማሻሻያ መርሐ-ግብር ተጠቃሚ ሆናለች ተባለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የገጠሩ ክፍል በአነስተኛ የግብርና ሥራ እና እንስሳት በማርባት የሚተዳደረውን የማኅበረሰብ ክፍል ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን የእንስሳት ልማት ኢኒስቲትዩት ገለጸ፡፡ በተለይም በግ እና ፍየል በማርባት የሚተዳደረው የኅብረተሰብ…

ኢትዮጵያና ቻይና በግብርናው ዘርፍ ያላቸውን ግንኙነት ለማደስ ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና ቻይና በግብርናው ዘርፍ ያላቸውን ግንኙነት ለማደስ ተሥማሙ፡፡ አምባሳደር ተፈራ ደርበው በቻይና የግብርና ሚኒስቴር የዓለም አቀፍ አጋርነት ክፍል ኃላፊ ከሆኑት ኒ ሆንግሺንግ እንዲሁም በምዕራብ እስያ እና አፍሪካ ጉዳዮች የዓለም አቀፍ…

በቀጣይ እንደመሪ ፓርቲ ነፃነትን በአግባቡ መጠቀምና ማስተዳደር ላይ መስራት ይገባል- አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀጣይ ዋናው የቤት ስራችን እንደመሪ ፓርቲ ነፃነትን በአግባቡ መጠቀምና ማስተዳደር ላይ መስራት ነው ሲሉ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ተናገሩ፡፡ "ድሎችን ማፅናትና ፈተናዎችን መሻገር" በሚል መሪ ሐሳብ ለሦስት ቀናት ሲካሄድ…

በኦሮሚያ ክልል 600 ሺህ ነዋሪዎችን ተጠቃሚ የሚያደርጉ የውሃ ፕሮጄክቶች በቅርቡ ተጠናቀው ለአገልግሎት እንደሚውሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል 600 ሺህ ነዋሪዎችን ጠቃሚ የሚያደርጉ የውሃ ፕሮጄክቶች በቀጣይ ሁለት ወራት ተጠናቀው ለአገልግሎት እንደሚውሉ የክልሉ ውሃና ኢነርጂ ቢሮ አስታወቀ። በክልሉ ከዓለም ባንክ በተገኘ ገንዘብ እየተገነቡ ካሉ 20 የውሃ ፕሮጄክቶች ውስጥ…