Fana: At a Speed of Life!

የቀድሞ የጣሊያን ጠቅላይ ሚኒስትር ሲልቪዮ ቤርሎስኮኒ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞ የጣሊያን ጠቅላይ ሚኒስትር ሲልቪዮ ቤርሎስኮኒ ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸው ተሰምቷል፡፡ ሲልቪዮ ቤርሎስኮኒ ከደም ካንስር ሳንባ ህመም ጋር በተያያዘ ህክምናቸውን ሲከታተሉ ቆይታው በተወለዱ በ86 ዓመታቸው ነው ከዚህ ዓለም የተለዩት፡፡…

በኢትዮጵያ እና በጃፓን መካከል ኢንቨስትመንትን ለማጠናከር ያለመ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 5 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ሌሊሴ ነሜ በኢትዮጵያ ከጃፓን አምባሳደር ኢኮ ታካኮ ጋር ተወያዩ። በውይይታቸውም በኢትዮጵያና ጃፓን መካከል ያለውን ኢንቨስትመንት ማጠናከር በሚቻልበት አግባብ ላይ መምክራቸውን የኮሚሽኑ መረጃ ያመላክታል፡፡…

ሀገራዊ ምክክሩ በህዝቦች መካከል መተማመን እንዲኖር ያስችላል – አምባሳደር መሐሙድ ዲሪር

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራዊ ምክክሩ በህዝቦች መካከል መተማመን እንዲኖር ያስችላል ሲሉ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር አምባሳደር መሐሙድ ድሪር ገለጹ። የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በሀገራዊ የምክክር ሂደት ላይ አጀንዳ ለማሰባሰብ ስለሚከናወኑ ተግባራትና…

ኔቶ በታሪኩ ትልቅ ያለውን የአየር ልምምድ ሊያደርግ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰሜን አትላንቲክ ጦር ቃል ኪዳን ድርጅት (ኔቶ) በታሪኩ ትልቅ ያለውን የአየር ልምምድ በጀርመን ሊያደርግ መሆኑን አስታውቋል፡፡ የአየር ልምምዱ የሩሲያን ጦር ለመመከት ያለመ ስለመሆኑ ነው የተገለፀው፡፡ ከ74 ዓመታት በኋላ በሚደረገው በዚህ…

በቻይና የሚማሩ ኢትዮጵያውያን የሀገራቸውን የቱሪዝም ሐብቶች አስተዋወቁ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና ጂሊን ዩኒቨርስቲ የሚማሩ ኢትዮጵያውያን የሀገራቸውን የባሕልና የቱሪዝም ሐብቶች ለዩኒቨርሲቲው ማኅበረሰብ ማስተዋወቃቸው ተገለጸ። ተማሪዎቹ የሀገራቸውን የባሕልና የቱሪዝም ሐብቶች ያስተዋወቁት በአካባቢው ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ጋር በመተባባር…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በኢጋድ አባል ሀገራት መደበኛ ጉባኤ ለመሳተፍ ጅቡቲ ገቡ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 5 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ልዑካን ቡድናቸው በኢጋድ አባል ሀገራት መደበኛ ጉባኤ ለመሳተፍ ጅቡቲ ገብተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በ14ኛው የምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት (ኢጋድ) አባል ሀገራት ርዕሳነ ብሔራት እና መንግሥታት…

የልብ ጤንነትን የሚጎዱ ሁኔታዎች የትኞቹ ናቸው?

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ የጤና ሁኔታዎች እና የአኗኗር ዘይቤዎች የልብ ህመም ተጋላጭነትን ሊጨምሩ ይችላሉ። ዋና ዋናዎቹም ከፍተኛ የደም ግፊት ከፍተኛ የደም ግፊት ለልብ ህመም የሚያጋልጥ ሲሆን÷ ቁጥጥር ካልተደረገበት ኩላሊትን እና አንጎልን ጨምሮ ልብን…

የመልሶ ማቋቋምና ግንባታ መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መልሶ ማቋቋምና ግንባታ መድረክ ተካሂዷል፡፡ መድረኩ በሁለት ዓመቱ የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት የደረሱ ውድመቶችን መልሶ መገንባት ላይ እንደሚያተኩር ተገልጿል፡፡ በመድረኩ ሚኒስትሮች፣ የክልል ርዕሳነ መስተዳደሮች፣ የተለያዩ ሀገራት…

ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ ከሩሲያ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ ከሩሲያ አምባሳደር ኢቭጌኒ ተርኪሂን ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ (ዶ/ር)÷ የኢትዮጵያና ሩሲያ ግንኙነት ዘመናትን ያስቆጠረ ነው…

የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አባላት አጀንዳ የማሰባበሰብ ስራ ለማከናወን ጋምቤላ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያን (ፕ/ር) ጨምሮ ሌሎች የኮሚሽኑ አባላት አጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት ለማከናወን ጋምቤላ ገብተዋል። አባላቱ ጋምቤላ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ…