የሀገር ውስጥ ዜና በሽብር ወንጀል የተጠረጠሩ 24 ግለሰቦች ላይ ክስ ተመሰረተ Amele Demsew Jun 8, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን የፀረ ሽብር ወንጀል ምርመራ ዘርፍ በተጠረጠሩበት የሽብር ወንጀል ምርመራ ሲከናወንባቸው በቆዩ ተጠርጣሪዎች ላይ ነው ክስ የተመሰረተው። ክሱን የመሰረተው የፍትህ ሚኒስቴር የተደራጁና ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎች ዳይሬክቶሬት ዐቃቤ…
የሀገር ውስጥ ዜና በመንግስት ተቋማት የሥራ ሃላፊዎችና ሰራተኞች ጭምር የሚዘወረው ሕገ ወጥ የውጭ ሀገራት የስራ ስምሪት Amele Demsew Jun 8, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ሕገ ወጦች እጃቸውን ያስረዘሙበትንና አሻጥር ፈጥረው የሚዘውሩትን የውጭ ሀገራት የስራ ስምሪት በመፈተሽ የምርመራ ዘገባዎችን በማቅረብ ላይ መሆኑ ይታወቃል። በዘገባዎቹ ዘርፉ በደላሎች፣ ሃላፊነታቸውን በአግባቡ ባልተወጡ…
የሀገር ውስጥ ዜና አሜሪካ ለኢትዮጵያ የ112 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ ይፋ አደረገች Mikias Ayele Jun 8, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ በኢትዮጵያ የኤች አይ ቪ ኤድስ ስርጭትን ለመግታት የሚደረገውን ጥረት ለማገዝ የሚውል ተጨማሪ የ112 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ ይፋ አድርጋለች፡፡ ድጋፉ በአሜሪካ ፕሬዚዳንቶች የአስቸኳይ ጊዜ የኤች አይ ቪ ኤድስ ማገገሚያ እቅድ ፕሮግራም (ፔፕፋር)…
የዜና ቪዲዮዎች ጠ/ሚ ዐቢይ በ2ኛው ዙር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር ማስጀመሪያ ላይ ያስተላለፉት መልዕክት Amare Asrat Jun 8, 2023 0 https://www.youtube.com/watch?v=Dvf2Wjet7FQ
የሀገር ውስጥ ዜና አረንጓዴ ዐሻራ ለትውልድ የሚተርፍ ቅርስ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ Shambel Mihret Jun 8, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አረንጓዴ ዐሻራ ለትውልድ የሚተርፍ ቅርስ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ÷'ነገን ዛሬ እንትከል'! ይህ ዛሬ ለምንጀምረው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የሁለተኛው…
የሀገር ውስጥ ዜና ከ10 ሚሊየን ብር በላይ ሙስና በመቀበል በተጠረጠሩ የከተማ አስተዳደሩ ሰራተኞች ላይ ክስ ተመሰረተ Melaku Gedif Jun 8, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 1 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባዶ መሬት እናሰጣለን በሚል ሀሰተኛ ሰነድ አዘጋጅተው ከ10 ሚሊየን ብር በላይ ሙስና ተቀብለዋል የተባሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳድር ሶስት ሰራተኞች ላይ ክስ ተመሰረተ፡፡ የፍትሕ ሚኒስቴር የሙስና ጉዳዮች ዐቃቤ ሕግ በተከሳሾቹ ላይ አምስት…
የሀገር ውስጥ ዜና 801 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር ሆኖ የተዘጋጀው የ2016 ረቂቅ በጀት ለምክር ቤቱ ቀረበ Melaku Gedif Jun 8, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 01፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 801 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር ሆኖ የተዘጋጀው የ2016 በጀት ዓመት የፌዴራል መንግስት ረቂቅ በጀት ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀርቧል፡፡ 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 2ኛ ዓመት የስራ ዘመን 24ኛ መደበኛ ስብሰባ እየተካሄደ…
የሀገር ውስጥ ዜና ባለፉት ዓመታት የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በአማካይ 6 ነጥብ 1 በመቶ አድጓል – አቶ አህመድ ሽዴ Mikias Ayele Jun 8, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ዓመታት የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ 6 ነጥብ 1 በመቶ አማካይ እድገት ማስመዝገቡን የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ ተናገሩ፡፡ 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 2ኛ ዓመት የስራ ዘመን 24ኛ መደበኛ ስብሰባ እየተካሄደ ነው፡፡ በመደበኛ ስብሰባው…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ደመቀ መኮንን ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ የአሸባሪ ቡድኖችን እንቅስቃሴ ሊዋጋው እንደሚገባ አስገነዘቡ Melaku Gedif Jun 8, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 1 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንንን ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ አይ ኤስ አይ ኤስ፣ አልሸባብ እና ሌሎች አሸባሪ ቡድኖች፥ ተዋጊዎችን ለመቅጠር እና ገንዘብ ለማግኘት የሚጠቀሙበትን መንገድ መዝጋትና ይህን አካሄድ መዋጋት…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኃይል ኤጀንሲ የዛፓሪዢዬ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫን በተመለከተ አስጠነቀቀ Mikias Ayele Jun 8, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዛፓሪዢዬ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ ቀጣይነት ያለው የውሃ አቅርቦት ማግኘት እንደሚገባው ዓለም አቀፉ አቶሚክ ኃይል ኤጀንሲ አሳሰበ። የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር ራፋኤል ግሮሲ እንደገለፁት፥ የአውሮፓ ትልቁ የአቶሚክ ሃይል ጣቢያ የሆነው ማመንጫው…