Fana: At a Speed of Life!

ከውጭ የሚገባውን የእንስሳት አልሚ ምግብ በሀገር ውስጥ እያመረተ ያለው ግለሰብ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለማየሁ አሣዬ “እንደ ሰው ልጆች ሁሉ እንስሳትም አልሚ ምግብ ያስፈልጋቸዋል” በሚል ዕሳቤ ለእንስሳት አልሚ መኖ እያመረተ ነው፡፡ ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ እንስሳት ጤና እና ምርታማነት እንዲጠበቅ የበኩሌን አስተዋጽዖ እያደረግኩ ነው ይላል፡፡…

የደቡብ ክልል በበልግ እርሻ ከ1 ሚሊየን ሄክታር በላይ መሬት በዘር ለመሸፈን ማቀዱን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል በዘንድሮ የበልግ እርሻ ሥራ ከ1 ሚሊየን ሄክታር በላይ መሬት በዘር ለመሸፈን መታቀዱን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ፡፡ ክልል አቀፍ የበልግ የግብርና ሥራዎች የማስጀመሪያ ንቅናቄ መድረክ በሐዋሳ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡…

ከንቲባ አዳነች በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ ነዋሪዎች ለሚገነባው የመኖሪያ ህንፃ እና የእናቶች እንጀራ መጋገሪያ ማዕከል የመሰረት ድንጋይ አስቀመጡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ በ300 ሚሊየን ብር ወጪ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ ነዋሪዎች ለሚገነባው የመኖሪያ ሕንፃ እና የእናቶች እንጀራ መጋገሪያን ያካተተ ማዕከል የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ። በጉለሌ ክፍለ ከተማ በእንጦጦ አካባቢ ለሚገነባው ማዕከል…

ለአደጋ ተጋላጭ የሆኑ 168 ቦታዎች ተለይተው ተቋማት በትኩረት እንዲሠሩ ክፍፍል ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲ አበባ ከተማ ለአደጋ ተጋላጭ የሆኑ 168 ቦታዎች ተለይተው በትኩረት እንዲሠራ ለባለድርሻ ተቋማት ክፍፍል መደረጉን የእሳትና ድንገተኛ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ገለጸ፡፡ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በአዲስ አበባ በተለያዩ አካባቢዎች…

በመዲናዋ ለህንጻ ግንባታ የተቆፈረ አፈር ተንዶ የ2 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 4 ለህንጻ ግንባታ መሰረት የተቆፈረ አፈር ተንዶ የሁለት ሰራተኞች ሕይወት አለፈ፡፡ አደጋው በዛሬው ዕለት ከቀኑ 8:59 ላይ ልዩ ቦታው መነን ሰፈር ተብሎ በሚጠራው አካባቢ መከሰቱን…

የዓለም ባንክ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ፕሮግራምን መደገፍ በሚችልበት ሁኔታ ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ እና የብሄራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምህረቱ በዓለም ባንክ ከምስራቅ እና ደቡብ አፍሪካ ምክትል ፕሬዚዳንት ቪክቶሪያ ክዋክዋ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ማሻሻያ ፕሮግራም  እየተከናወኑ በሚገኙ…

በአማራ ክልል ለመጪው ክረምት ከ19 ሚሊየን በላይ የቡናና ፍራፍሬ ችግኞች እየተዘጋጁ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በመጪው ክረምት የሚተከሉ ከ19 ሚሊየን በላይ የቡናና ፍራፍሬ ችግኞች እየተዘጋጁ መሆኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ።   በቢሮው የአትክልትና ፍራፍሬ ባለሙያ አቶ ግርማ በቀለ እንደገለጹት÷ቢሮው አርሶ አደሩን ከሰብል…

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ በተመድ የውሃ ጉባዔ እየተሳተፉ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ በኒውዮርክ እየተካሄደ በሚገኘው የተባበሩት መንግስታት የውሃ ጉባዔ ላይ እየተሳተፉ ነው፡፡ ጉባዔው በተባበሩት መንግስታት ድርጅት፣ በታጂክስታን እና ኔዘርላንድስ መንግስት ነው የተዘጋጀው፡፡ ድርቅና…