Fana: At a Speed of Life!

በደብረ ብርሃን ለሚገኙ ተፈናቃዮች ከ4 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጣ የምግብ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቀይመስቀል ማህበር በደብረብርሃን ከተማ ለሚገኙ ተፈናቃዮች ከ4 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው የምግብ ድጋፍ አድርጓል፡፡   በማህበሩ የሰሜን ሸዋ ዞን ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ሃላፊ ዳምጠው እምሻው÷ከኦሮሚያ ክልል የተለያዩ…

ቱርክ እና ኢትዮጵያ አዲስ የንግድ አጋርነት መመሥረት የሚያስችላቸውን ጉባዔ እያካሄዱ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በኢትዮጵያ እና በቱርክ መካከል የምጣኔ ሐብት፣ የንግድ እና ኢንቨስትመንት ትብብሮች ያጠናክራል የተባለለት የቢዝነስ ጉባዔ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡ ከተለያዩ የንግድ ዘርፎች የተውጣጡት የቱርክ የንግድ ልዑካን ከኢትዮጵያ የንግድ ማኅበረሰብ…

የምግብና ስርዓተ ምግብ ስትራቴጂ የዳሰሳ ጥናት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገር አቀፍ የምግብና ስርዓተ ምግብ ስትራቴጂ የዳሰሳ ጥናት ይፋ ሆኗል። የዳሰሳ ጥናቱ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን፣ የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ፣ የዩኒሴፍ የኢትዮጵያ ተወካይ አቡ…

አቶ ጌታቸው ረዳ  የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አቶ ጌታቸው ረዳ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር ሆነው መሾማቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ ኢፌዴሪ የፌዴሬሸን ምክር ቤት በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 62 (9) እና በአዋጅ ቁጥር 359/1995 አንቀፅ…

ኢትዮጵያ የዓየር ንብረት ለውጥን ለመከላከል ከሚያስፈልጋት የ25 ነጥብ 2 ቢሊየን ዶላር ፋይናንስ ውስጥ በፈረንጆቹ 2019/2020 1 ነጥብ 7 ቢሊየን ዶላር…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የዓየር ንብረት ለውጥን ለመከላከል ከሚያስፈልጋት 25 ነጥብ 2 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር ፋይናንስ ውስጥ በፈረንጆቹ 2019/ 2020 1 ነጥብ 7 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር ብቻ ማግኘቷን በዘርፉ የተሠራ ጥናት አመላከተ። “ኤፍ.ኤስ.ዲ…

የታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ግንባታ 90 በመቶ መድረሱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ግንባታ 90 በመቶ መድረሱ ተገለጸ፡፡ የኅዳሴ ግድቡ የመሠረት ድንጋይ የተጣለበትን 12ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ የግድቡ ማስተባበሪያ ፕሮጀክት ጽኅፈት ቤት እስካሁን በተሰሩ ሥራዎች እና በቀጣይ ሊሰሩ በታሰቡ…

ከተሞች ለነዋሪዎች እንዲመቹ እየተሠራ መሆኑ ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከተሞችን ለነዋሪዎች ምቹ ለማድረግ መንግስት በልዩ ትኩረት እየሠራ መሆኑን የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር ገለፀ። በአዲሱ የቤት ልማት ስትራቴጂ ላይ ያተኮረ ውይይት በደብረ ብርሃን ከተማ እየተካሄደ ነው። በሚኒስቴሩ የከተማ ቤቶች አቅርቦትና…

አሜሪካ በደቡብ ቻይና ባህር አዲስ የጦር ሰፈር ለመገንባት ማቀዷ ቻይናን አስቆጣ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ በደቡብ ቻይና ባህር አቅራቢያ አዲስ የጦር ሰፈር ለመገንባት ማቀዷ ቻይናን አስቆጥቷል፡፡ አሜሪካ በፊሊፒንስ አቅራቢያ አራት አዳዲስ የጦር ሰፈሮችን ልትገነባ መሆኑን የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ፈርዲናንድ ማርከስ አስታውቀዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ…

የዓየር ንብረት ተፅዕኖን ለመቋቋም በየዓመቱ 3 ነጥብ 5 ትሪሊየን ዶላር ያስፈልጋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓየር ንብረት ለውጥ ተፅዕኖን ለመቋቋም በየዓመቱ 3 ነጥብ 5 ትሪሊየን ዶላር እንደሚያስፈልግ የብሪታኒያ የኃይል ሽግግር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ ባወጣው ሪፖርት የዓለም ኢኮኖሚ ከካርበን ልቀት ነፃ መሆን የሚችልበትን አማራጮች ማመላከቱን ሲ…

በህገወጥ ስደተኞች ላይ የሚደርሰውን እንግልት ለመከላከል የተቋማት የተቀናጀ ስራ ወሳኝ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በህገወጥ ስደተኞች ላይ የሚደርሰውን እንግልት ለመከላከል የተቋማት የተቀናጀ ስራ ወሳኝ መሆኑ ተገለፀ፡፡ ፍልሰትን በጋራ ለመከላከል በተቋቋመው የብሔራዊ የፍልሰት የትብብር ጥምረት ያለፉት ስድስት ወራት እቅድ አፈጻጸም ላይ ውይይት እየተካሄደ…