Fana: At a Speed of Life!

ኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ ከቻይናው የአውሮፕላን አምራች ኩባንያ የሥራ ኃላፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ በቻይናው የአውሮፕላን አምራች ዳይመንድ ኤርክራፍት ኩባንያ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ዶክተር ሊኩዊን ዣንግ ከተመራ ልዑክ ጋር ተወያዩ፡፡ ኮሚሽነር ለሊሴ በውይይቱ ላይ÷ በኢትዮጵያ ስላሉ የኢንቨስትመንት…

በኢትዮጵያ ለሚገኙ የሶማሊያ ፍልሰተኞች 116 ሚሊየን ዶላር አስቸኳይ የሰብዓዊ እርዳታ ያስፈልጋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ለሚገኙ የሶማሊያ ፍልሰተኞች አስቸኳይ የሰብዓዊ እርዳታ ለማቅረብ 116 ሚሊየን ዶላር እንደሚስፈልግ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የስደተኞች ኤጀንሲ አስታውቋል፡፡ ባለፈው ወር በሶማሊያ በተቀሰቀሰው ግጭት በርካቶች ከመኖሪያ ቀያቸው…

በተለያዩ ክልሎች እና ከተማ አስተዳደሮች ሲካሄድ የቆየው የከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች ውይይት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ እና ድሬዳዋ ከተማ አስተዳደሮች እንዲሁም በአማራ፣ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ፣ ደቡብ፣ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች፣ ሶማሌ፣ ሐረሪ፣ ሲዳማ እና ጋምቤላ ክልሎች በሀገራዊና ክልላዊ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ለሁለት ቀናት ሲካሄድ የቆየው የከፍተኛና…

የአካባቢ ጉዳይ ሳይንቲስት ዶ/ር ተወልደ ብርሃን ገብረ እግዚአብሔር የቀብር ስነ ስርዓት ተፈጸመ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአካባቢ ጉዳይ ሳይንቲስት ዶክተር ተወልደ ብርሃን ገብረ እግዚአብሔር የቀብር ስነ ስርዓት ዛሬ በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተፈጽሟል። በቀብር ስነ ስርዓቱ ላይ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን፣ ከፍተኛ…

ሳንቫዶ የአቮካዶ ዘይት ፋብሪካ 120 ቶን የአቮካዶ ዘይት ለውጭ ገበያ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሳንቫዶ የአቮካዶ ዘይት ፋብሪካ 120 ቶን የአቮካዶ ዘይት ለውጭ ገበያ ማቅረቡ ተገለጸ፡፡ በይርጋለም የተቀናጀ የግብርና ኢንዱስትሪ ፓርክ ውስጥ ከሚገኙ የግብርና ምርት ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪዎች መካከል አንዱ የሆነው ሳንቫዶ የአቮካዶ ዘይት…

ሜሱት ኦዚል ጫማ መስቀሉን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጀርመናዊው የአማካይ ስፍራ ተጫዋች ሜሱት ኦዚል በ34 አመቱ ከእግር ኳስ ዓለም ራሱን ማግለሉን አስታውቋል፡፡ በጀርመኖቹ ሻልከ 04 እና ዌርደር ብሬመን የተጫወተው ኦዚል በ2010 የደቡብ አፍሪካ የዓለም ዋንጫ ከጀርመን ብሄራዊ ቡድን ጋር ባሳየው…

የሆድ ድርቀትን መከላከያ ዘዴ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሆድ ድርቀት ህመም በአብዛኛው በአመጋገብ ለውጥ እና በበቂ ሁኔታ በፋይበር የበለጸጉ ምግቦችን ባለመመገብ ይከሰታል፡፡ በዕድሜ ገፋ ያሉ፣ ሴቶች፣ በቂ የሆነ በፋይበር የበለጸገ ምግብ የማይመገቡ፣ ለተለያየ ህመም መድኃኒት የሚወስዱ፣ የአንጎል እና…

ቭላድሚር ፑቲን እና ሺ ጂንፒንግ የተለያዩ ሥምምነቶችን ተፈራረሙ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 13 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን እና የቻይናው አቻቸው ሺ ጂንፒንግ የተለያዩ ሥምምነቶችን ተፈራረሙ።   ሥምምነቶቹ ሀገራቱ በንግድ፣ በኢንዱስትሪ፣ በሳይንስ እና ወታደራዊ ዘርፎች ያላቸውን ትብብር የሚያጠናክሩ ናቸው ተብሏል።…

በኢትዮጵያ እየተተገበሩ ያሉ የአካባቢ ጥበቃ  ስራዎች ለሌሎች ሃገራት ተሞክሮ የሚሆኑ ናቸው ተባለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እተተገበሩ ያሉ የአካባቢ ጥበቃና የአየር ንብረት ለውጥ መከላከል ስራዎች ለሌሎች ሃገራት ተሞክሮ የሚሆኑ ናቸው ሲሉ የተባበሩት መንግስታት የአካባቢ ጥበቃ ፕሮግራም ምክትል ዋና ዳይሬክተር ኤልዛቤት ማሩማ አስታወቁ። የፕላንና ልማት…

ለወጣት ስራ ፈጣሪዎች በፖሊሲ የተደገፈ የፋይናንስ እገዛ ማድረግ እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፋይናንስ ስርዓቱን አካታች በማድረግ ለወጣት ስራ ፈጣሪዎች በፖሊሲ የተደገፈ የፋይናንስ እገዛ ማድረግ እንደሚገባ የኢትዮጵያ ስራ ፈጣሪ ወጣቶች ማህበር ገለጸ፡፡ የኢትዮጵያ ስራ ፈጣሪ ወጣቶች ማኅበር ከኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ጋር በመተባበር…