Fana: At a Speed of Life!

የአማራ ክልል ምክትል ርዕሠ-መስተዳድር በኮምቦልቻ ከተማ የልማት ፕሮጀክቶችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የአማራ ክልል ምክትል ርዕሠ-መስተዳድር አብዱ ሁሴን በኮምቦልቻ ከተማ አሥተዳደር በመገኘት የልማት ፕሮጀክቶችን ጎብኝተዋል፡፡ ምክትል ርዕሰ መሥተዳድሩ ከ128 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነባውን የኮምቦልቻ ሁለገብ መናኸሪያ መጎብኘታቸው ተገልጿል፡፡…

ጀርመን ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ትብብር ለማጠናከር እንደምትሰራ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጀርመን ከኢትዮጵያ ጋር በኢኮኖሚና በዲፕሎማሲ የትብብር መስክ ያላትን ግንኙነት ለማጠናከር በትኩረት እንደምትሰራ በኢትዮጵያ የጀርመን አምባሳደር ስቴፋን አወር ገለጹ። የጀርመን ብሔራዊ የአንድነት ቀን አዲስ አበባ በሚገኘው የጀርመን…

ሠራዊቱ በሚንቀሳቀስባቸው ቦታዎች ሁሉ የህዝቡ ጠንካራ ደጀንነት ተጠናክሮ እንደቀጠለ ነው – ሌተናል ጄኔራል ሰለሞን ኢተፋ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሠራዊቱ ሀገርን ለማጽናት በሚያደርገው እንቅሰቃሴ ሁሉ የህዝቡ ደጀንነት ተጠናክሮ መቀጠሉን የደቡብ ዕዝ ጠቅላይ መምሪያ ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ሰለሞን ኢተፋ ገለጹ። 116ኛው የሠራዊት ቀንን በማስመልከት የዕዙ አመራሮችና አባላት…

የሴቶችን የፖለቲካ አቅም ለማጎልበትና ወደ አመራርነት ለማምጣት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሴቶችን የፖለቲካ አቅም ለማጎልበትና ወደ አመራርነት ለማምጣት እየተሠራ መሆኑን የብልጽግና ፓርቲ ሴቶች ሊግ ፕሬዝዳንት ወ/ሮ ዛህራ ሑመድ ገለጹ፡፡ በሀገር አቀፍ ደረጃ በተዘጋጀው መድረክ ላይ ፕሬዝዳንቷ የሴቶችን አቅም ለማጎልበትና ወደ…

ሱሀይል ግሩፕ ኩባንያ በኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት ዘርፍ ላይ ለመሰማራት ፍላጎቱን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኳታር በተለያዩ የኢንቨስትመንት መስኮች ተሰማርቶ የሚገኘው ግዙፉ የሱሀይል ግሩፕ ኩባንያ በኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት ዘርፍ ላይ ለመሰማራት ፍላጎት እንዳለው ገለጸ። በኳታር፣ በኢራንና በየመን የኢትዮጵያ አምባሳደር ፈይሰል አልይ ከኩባንያው ዋና…

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊትን በሙያቸው ላገዙ ግለሰቦች የክብር አባልነትና ዕውቅና ተሠጠ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊትን በሙያቸው ያገዙ ግለሰቦች የክብር አባልነትና እና ዕውቅና ተሠጠ። የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ሳንጠጋቸው የተጠጉን ሳንደግፋቸው የደገፋን የሰፈር ንፋስ ሳያወዛውዛቸው በፅኑ ከሠራዊቱ ጎን መቆሙን ማረጋገጡን ገልጿል፡፡…

ተመድ የዓለም አቀፉን ሁኔታ ከግምት ያስገባ ማሻሻያ እንዲያደርግ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) ቻርተር ላይ ተወያይቶ የዓለም አቀፉን ሁኔታ ከግምት ያስገባ ማሻሻያ እንዲያደረግ ኢትዮጵያ ጠየቀች፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምሥጋኑ አርጋ አዲስ አበባ በሚገኘው…

ሀገር አቀፍ የጀማሪ ቢዝነሶች ኢንሺየቲቭ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአዳዲስ ሥራና ሀብት ፈጠራ ምቹ ሥነ-ምህዳር ለመፍጠር ያለመ ሀገር አቀፍ የጀማሪ ቢዝነሶች ኢንሼቲቭ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር በአዲስ አበባ ተካሄደ፡፡ በመርሐ ግብሩ ላይ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን፣ ሌሎች…

ከ245 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከጥቅምት 2 እስከ 8 ቀን 2016 ዓ.ም በተደረገ ክትትል ከ245 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዙን የጉሙሩክ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ ኮሚሽኑ 170 ሚሊየን ብር የገቢ የኮንትሮባንድ እቃዎች እና 75 ነጥብ 2…

በጀርመን ሰሜናዊ ባህር ዳርቻ መርከቦች ተጋጭተው በርካቶች መጥፋታቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጀርመን ሰሜን ባህር ዳርቻ ሁለት ዕቃ ጫኝ መርከቦች ተጋጭተው በርካታ ሰዎች የደረሱበት አልታወቀም ሲሉ የጀርመን ባለስልጣናት ገለፁ። ዛሬ ማለዳ ላይ የብሪታንያ ሰንደቅ አላማ የሚያውለ በልብ ቬሪቲ የተሰኘ መርከብ ፖለሲ ከተሰኘ…