ግብጽ ሰሞኑን እየተከተለችው ያለው ተንኳሽ አካሄድ መሬት ላይ ያለውን እውነት አይቀይረውም – ምሁራን
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ግብጽ ሰሞኑን እየተከተለችው ያለው ተንኳሽ አካሄድ መሬት ላይ ያለውን እውነታ አይቀይረውም ሲሉ ምሁራን ተናገሩ፡፡
በኢትዮ-ዓረብ ግንኙነቶች ላይ ሰፊ ጥናት ያደረጉት ረዳት ፕሮፌሰር አደም ካሚል÷ኢትዮጵያ ካሁን ቀደም እንዳደረገችው ሁሉ በ4ኛው…