Fana: At a Speed of Life!

ግብጽ ሰሞኑን እየተከተለችው ያለው ተንኳሽ አካሄድ መሬት ላይ ያለውን እውነት አይቀይረውም – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ግብጽ ሰሞኑን እየተከተለችው ያለው ተንኳሽ አካሄድ መሬት ላይ ያለውን እውነታ አይቀይረውም ሲሉ ምሁራን ተናገሩ፡፡ በኢትዮ-ዓረብ ግንኙነቶች ላይ ሰፊ ጥናት ያደረጉት ረዳት ፕሮፌሰር አደም ካሚል÷ኢትዮጵያ ካሁን ቀደም እንዳደረገችው ሁሉ በ4ኛው…

ኢትዮ ቴሌኮም ቴሌብር ሱፐር አፕ የተሰኘ መተግበሪያ ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም ቴሌብር ሱፐር አፕ የተሰኘ መተግበሪያ በሳይንስ ሙዚየም ይፋ አድርጓል። በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈፃሚ ፍሬህይወት ታምሩን ጨምሮ ሌሎች የሥራ ሃላፊዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል። ዋና…

አቶ ሰለሞን ሶካ ከዓለም አቀፍ የቴሌኮሙኒኬሽን ሕብረት የአፍሪካ ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ዋና ዳይሬክተር ሰለሞን ሶካ ከዓለም አቀፍ የቴሌኮሙኒኬሽን ሕብረት የአፍሪካ ዳይሬክተር አነ ራቼል ኢን ጋር ተወያይተዋል፡፡ ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎቹ  በውይይታቸው÷ በቀጣይ ሁለቱ ተቋማት በጋራ በሚሰሩባቸው…

የመደመር ትውልድ’ መጽሐፍን ለዲፕሎማቲክ ማኅበረሰብ አባላት የማስተዋወቅ መርሐ-ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲሱን የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ‘የመደመር ትውልድ’ መጽሐፍን ተቀማጭነታቸውን በኢትዮጵያ ላደረጉ የዓለም አቀፍ ዲፕሎማቲክ ማኅበረሰብ አባላት የማስተዋወቅ መርሐ-ግብር ተካሂዷል። የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር…

በአማራ ክልል ወደ ስራ ያልገቡ ኢንቨስትመንቶች ድጋፍ ተደርጎላቸው ስራ ሊጀምሩ ይገባል – አቶ መላኩ አለበል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ወደ ስራ ያልገቡ ኢንቨስትመንቶች አስፈላጊው ድጋፍና ክትትል ተደርጎላቸው ስራ ሊጀምሩ እንደሚገባ የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አሳሰበ፡፡ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበልን ጨምሮ የአማራ ክልል ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ም/ሃላፊ…

ከአንድ ግብር ከፋይ 70 ሺህ ብር ጉቦ የተቀበለው የገቢዎች ባለሙያ በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀሰተኛ ሰነድ አቅርበሻል በሚል ከአንድ ግብር ከፋይ 70 ሺህ ብር ጉቦ የተቀበለው የገቢዎች ባለሙያ በቁጥጥር ስር መዋሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታውቋል፡፡ በቂርቆስ ክ/ከተማ የአነስተኛ ግብር ከፋዮች ቅርጫፍ ጽ/ቤት የአወሳሰን ባለሙያ የሆነው…

ኢትዮጵያ እና ጅቡቲ በጉሙሩክ ዘርፍ በትብብር ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ጅቡቲ በጉሙሩክ ጉዳዮች ላይ በትብብር መስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱ የሀገራቱን ጉምሩክ አገልግሎት አሰጣጥ የተቀላጠፈና የዘመነ ለማድረግ በቅንጅት መስራት እንደሚያስችል ተጠቁሟል፡፡ ባለሥልጣናቱ ለ3…

በብሄራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን  ስራዎች ዙሪያ ከዓለም አቀፍ  አጋር አካላት ጋር ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሄራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ከዓለም አቀፍ አጋር አካላት ጋር የውይይት መድረክ በአዲስ አበባ አካሂዷል፡፡ በመድኩ የተሃድሶ ኮሚሽን ከሚሽነር አምባሳደር ተሾመ ቶጋ፣  የገንዘብ ሚኒስትር ዴዔታ ሰመሪታ ሰዋሰው፣ በተመድ የሰብዓዊ እርዳታ አስተባባሪ…

የዘንድሮ የሐጅ ተጓዦች 315 ሺህ ብር እንዲከፍሉ ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዘንድሮ የሐጅ ተጓዦች 315 ሺህ ብር እንዲከፍሉ መተመኑን የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት አስታውቋል፡፡ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የ1444/2015 የሐጅ ጉዞን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል። ምክር ቤቱ…

በባሕር ዳር ከተማ በ650 ሚሊየን ብር ወጪ የሚገነባው የውሃ ፕሮጀክት በግንቦት ወር አገልግሎት መስጠት ይጀምራል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በባሕር ዳር ከተማ በ650 ሚሊየን ብር ወጪ እየተገነባ ያለው የውሃ ፕሮጀክት በቀጣዩ ግንቦት ወር ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት እንደሚጀምር ተገለፀ፡፡ የከተውን የውኃ አቅርቦት ችግር በአጭር ጊዜ ለመፍታት እየተሰሩ ያሉ የ743 ሚሊየን ብር…