Fana: At a Speed of Life!

በመዲናዋ በመሬት አገልግሎት ዘርፍ የሚስተዋሉ ብልሹ አሰራሮችን የሚቀርፍ የማሻሻያ ስራ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ በዘርፉ የሚስተዋሉ ብልሹ አሰራሮች እና ሌብነትን መቅረፍ የሚያስችል የማሻሻያ ስራ እያከናወነ መሆኑን አስታውቋል፡፡ የቢሮው ሃላፊ ዶክተር ቀነአ ያደታ÷በመዲናዋ የመሬት እና መሬት ነክ…

በአንድ ዓመት 20 ድሮኖችን የሠራው ኢትዮጵያዊ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አማኑኤል ባልቻ በደንቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ የሜካኒካል ምህንድስና መምህር ነው፡፡ በአንድ ዓመት የተለያየ መጠን እና አገልግሎት ያላቸውን “ፊክስድ ዊንግ” እና “መልቲ ኮፕተር (ሮተርስ)” በሚሉ ሣይንሳዊ ምድቦች የሚታዩ 20 ድሮኖች ሠርቷል፡፡…

ማኅበራዊ ዕሴትን አጽኝው – ረመዷን

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኩርፊያን ከሚጸየፉ እና አብሮነትን ከሚተክሉ ሐይማኖታዊ ሥርዓቶች ከሚከወኑበት ቁርዓን የወረደበት ወቅት እንደሆነ የሚነገርለት የረመዷን ወር አንዱ ነው፡፡ ጾሙ በኢትዮጵያ ከመካ ጋር እኩል እንደተጀመረም ይነገራል፡፡ የእስልምና ሐይማኖት…

ለፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት አተገባበር ስኬታማነት ብሪታንያ አስፈላጊውን ድጋፍ እንደምታደርግ ገለፀች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የብሪታኒያ የልማት እና አፍሪካ ጉዳዮች ሚኒስትር አንድሪው ሚሸልን በፅህፈት ቤታቸው አነጋግረዋል።   በውይይቱ ኢትዮጵያ እና ብሪታኒያ በልማት ትብብር…

በሶማሊያ የተከሰተው ድርቅ የ43 ሺህ ሰዎች ሕይወት ቀጥፏል – ጥናት

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሊያ አሁንም የቀጠለው ድርቅ ባለፈው ዓመት ብቻ የ43 ሺህ ሰዎችን ሕይወት መቅጠፉን ጥናት አመላከተ፡፡ በድርቁ ሳቢያ ሕይወታቸውን ካጡ ሰዎች ግማሽ ያኅሉ ዕድሜያቸው ከ5 ዓመት በታች መሆኑን በእንግሊዝ የሚገኘው የለንደን የትሮፒካል ሕክምና…

15 ሺህ ካሬ ሜትር ይዞታ በተጭበረበረ መንገድ እንዲወሰድ አድርገዋል የተባሉ ተከሳሾች በጽኑ እስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቢሻን ጉራቻ ከተማ የሊዝ ክፍያ ሳይከፈል 15 ሺህ ካሬ ሜትር ይዞታ በተጭበረበረ መንገድ እንዲወሰድ አድርገዋል የተባሉ የቀድሞ የከተማው የገቢዎች ፅህፈት ቤት ኃላፊ እና ባለሙያን ጨምሮ 3 ተከሳሾች ከ7 እስከ 18 አመት ጽኑ እስራት እንዲቀጡ…

ብፁዕ አቡነ አረጋዊ (ዶ/ር) ከዚህ ዓለም ድካም አረፉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ብፁዕ አቡነ አረጋዊ (ዶ/ር )የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጽ/ቤት እና የውጪ ግንኙነት መምሪያ የበላይ ኃላፊ የድሬዳዋና የጅቡቲ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ከዚህ ዓለም ድካም አርፈዋል። ብፁዕነታቸው ለረጅም ጊዜ ከሀገር ውጪና በሀገር ውስጥ…

አፈ ጉባዔ  አገኘሁ ተሻገር ከየመን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር ከየመን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አሕመድ አዋዳህ ቢን ሙባረክ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይቱ  አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር÷በሁለቱ ሀገራት መካከል ዘመናትን ያስቆጠረ ዘርፈ ብዙ ግንኙነቶች እንደነበሩ ጠቅሰው…

ጨረቃ ባለመታየቷ የረመዷን ጾም ሐሙስ ይጀምራል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ1444ኛው ዓመተ ሒጅራ የረመዷን ጾም ጨረቃ ባለመታየቷ ሐሙስ (ከነገ በስቲያ) ይጀምራል፡፡ የረመዷን ጾም ዛሬ (ማክሰኞ) ጨረቃ ባለመታየቷ ነው የፊታችን ሐሙስ(ከነገ በስቲያ) የሚጀምረው፡፡ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት…