በመዲናዋ በመሬት አገልግሎት ዘርፍ የሚስተዋሉ ብልሹ አሰራሮችን የሚቀርፍ የማሻሻያ ስራ እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ በዘርፉ የሚስተዋሉ ብልሹ አሰራሮች እና ሌብነትን መቅረፍ የሚያስችል የማሻሻያ ስራ እያከናወነ መሆኑን አስታውቋል፡፡
የቢሮው ሃላፊ ዶክተር ቀነአ ያደታ÷በመዲናዋ የመሬት እና መሬት ነክ…