ዓለምአቀፋዊ ዜና እስራዔልና ፍልሥጤምን ለማሸማገል ቻይና የሚቻላትን ሁሉ እንደምታደርግ ገለጸች Alemayehu Geremew Oct 24, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) እስራዔል እና ፍልሥጤምን ለማሸማገል ቻይና የሚቻላትን ሁሉ እንደምታደርግ አስታወቀች፡፡ የቻይናው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዪ እንዳሉት ÷ ሽምግልናው ሀገራቱን ወደ ሠላም የሚያደርስ እስከሆነ ድረስ ቻይና ማንኛውንም የመፍትሄ እርምጃ አጥብቃ…
የሀገር ውስጥ ዜና አምባሳደር ተፈራ ደርበው ከኢትዮ-ቻይና ወዳጅነትና ትብብር ኮሚቴ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ Shambel Mihret Oct 24, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተፈራ ደርበው ከኢትዮ-ቻይና ወዳጅነትና ትብብር ኮሚቴ ፕሬዚዳንት ቤቲ ዙ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ ኮሚቴው ከተቋቋመ ጊዜ ጀምሮ እስካሁን ባስመዘገባቸው ውጤቶች እንዲሁም በቀጣይ ከኤምባሲው ጋር ተቀራርቦ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ተመድ በእስራኤል እና ፍልስጤም ጉዳይ ላይ አስቸኳይ ልዩ ስብሰባውን ሊቀጥል ነው Tamrat Bishaw Oct 24, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ የእስራኤል እና ፍልስጤም ግጭትን አስመልክቶ 10ኛ የአስቸኳይ ጊዜ ልዩ ስብሰባ እንደሚቀጥል የጉባኤው ፕሬዚዳንት ዴኒስ ፍራንሲስ አስታወቁ። የአረብ ቡድን ሊቀመንበር እና የእስላማዊ ትብብር…
የሀገር ውስጥ ዜና ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ከደቡብ አፍሪካው ኢታማዦር ሹም ጋር ተወያዩ Melaku Gedif Oct 24, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 13 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ከደቡብ አፍሪካው ኢታማዦር ሹም ጀነራል ሩድዛኒን ማፕዋንያ ጋር ተወያይተዋል። የደቡብ አፍሪካው ኢታማዦር ሹም ጀነራል ሩድዛኒን ማፕዋንያ በኢትዮጵያ እና በደቡብ አፍሪካ ያለውን…
የሀገር ውስጥ ዜና በመተከል ዞን ለሀገራዊ የምክክር አጀንዳ የሚለዩትን ማስመረጥ ተጀመረ ዮሐንስ ደርበው Oct 24, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሸን ለሀገራዊ የምክክር አጀንዳ የሚለዩትን በመተከል ዞን ግልገል በለስ ከተማ ማስመረጥ ጀምሯል። የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ብሌን ገብረ መድኅን በመድረኩ ላይ እንደገለጹት÷ ሀገራዊ ምክክር የተለያየ ቋንቋ፣ ሐይማኖት እና…
የሀገር ውስጥ ዜና የምስራቅ ዕዝ የመከላከያ ሠራዊት የምስረታ ቀንን እያከበረ ነው Feven Bishaw Oct 24, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት የምስራቅ ዕዝ 116ኛውን የመከላከያ ሠራዊት ምስረታ ቀን በተለያዩ ዝግጅቶች እያከበረ ነው። በዓሉ "በተፈተነ ጊዜ የሚፀና የድል ሠራዊት" በሚል መሪ ቃል በሐረር ከተማ በሚገኘው መኮንኖች ክበብ መሰብሰቢያ…
ጤና ራስን አለመቀበል የሚፈጥረው ያልተገባ የውድድር መንፈስ Melaku Gedif Oct 24, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሰብዓዊ ባህሪያት አንዱ የሆነው አዎንታዊ የውድድር መንፈስ መኖር ጤናማ ቢሆንም በአንጻሩ ሲሆን ደግሞ ከፍተኛ የሥነ-ልቦና ችግር እንደሚሆን የዘርፉ ባለሙያዎች ይናገራሉ፡፡ የሥነ-ልቦና ባለሙያው አትክልት ዳኘው ራስን ያለመቀበል የሚፈጥረውን…
የዜና ቪዲዮዎች “ታላቁ ትርክት” – ከእዳ ወደ ምንዳ (ክፍል-1) Amare Asrat Oct 23, 2023 0 https://www.youtube.com/watch?v=T37uKQfaUEY
የሀገር ውስጥ ዜና ቻይና ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን አጋርነት በተለያዩ መስኮች ይበልጥ ለማጠናከር ትሰራለች – በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር Melaku Gedif Oct 23, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ሁሉን አቀፍ አጋርነት የአገራቱን የትብብር አድማስ በማስፋት ይበልጥ እንዲጠናከር በቁርጠኝነት እንደምትሰራ በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ዣኦ ዢዩዋን ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ባሳለፍነው ሳምንት…