በጋምቤላ ክልል የትምህርት ዘርፍ ችግሮችን ለመቅረፍ ባለድርሻ አካላት ርብርብ እንዲያደርጉ ተጠየቀ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል በትምህርት ዘርፍ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመቅረፍ በሚደረገው ጥረት ባለድርሻ አካላት ርብርብ ሊያደርጉ እንደሚገባ የክልሉ ትምህርት ቢሮ ጥሪ አቅርቧል።
በመማር ማስተማር ሥራውና በዘርፉ በሚታዩ ችግሮች ዙሪያ የተለያዩ ባለድርሻ አካላት…