በሞሮኮ እየተዘጋጀ ባለዉ የጂአይቴክስ አፍሪካ ኢትዮጵያን ወክለዉ የተገኙ ጀማሪ ሥራ ፈጣሪዎችን ተጎበኙ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ዋና ዳይሬክተር በሞሮኮ እየተጋጀ ባለዉ የጂአይቴክስ አፍሪካ ኢትዮጵያን ወክለዉ የተገኙ ጀማሪ ሥራ ፈጣሪዎችን ጎበኙ፡፡
በሞሮኮ ማረከሽ በአፍሪካ ለመጀምሪያ ጊዜ በተካሄደዉ ኮንፈረንስ ላይ ‘‘የአቅም ግንባታ…