በአማራ ክልል ከበጋ ስንዴ ልማት ከ6 ነጥብ 4 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት መሰብሰቡ ተገለፀ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በአማራ ክልል በበጋ ወቅት በመስኖ ከለማ ስንዴ ከ6 ነጥብ 4 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት መሰብሰቡን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ።
በክልሉ ደቡብ ወሎ ዞን መቅደላ ወረዳ በበጋ ወቅት በመስኖ ለምቶ ለመሰብሰብ የደረሰ የስንዴ ሰብል ዛሬ ተጎብኝቷል።…