Fana: At a Speed of Life!

ለ2016/17 ምርት ዘመን 23 ሚሊየን ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ለማቅረብ ታቅዷል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ2016/17 ምርት ዘመን 23 ሚሊየን ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ በግዢ ለማቅረብ መታቀዱን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ይሄም ካለፈው ዓመት 13 ነጥብ 9 ሚሊየን ኩንታል ማዳበሪያ አቅርቦት ጋር ሲነጻጸር የ9 ሚሊየን ኩንታል ጭማሪ እንዳለው…

አካል-ጉዳተኞችን ያማከለ የትምህርት መርሐ-ግብር ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አካል ጉዳተኞችን ያማከለ የትምህርት መርሐ-ግብር ይፋ ሆነ፡፡ “ላይት ፎር ዘ ወርልድ” የተሰኘው በጉዳዩ ላይ የሚሠራ ዓለም አቀፍ ግብረ-ሠናይ ድርጅት ባዘጋጀው መድረክ የሴቶች እና ማኅበራዊ ጉዳዮች ሚኒስትር ኤርጎጌ ተሥፋዬ (ዶ/ር) ተገኝተዋል፡፡…

የኢትዮጵያና የቻይና ግንኙነት በማንኛውም ሁኔታ ፀንቶ የሚቆይ ነው – አምባሳደር ተፈራ ደርበው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እና የቻይና ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት በማንኛውም ተለዋዋጭ ዓለማዊ ሁኔታ ፀንቶ ወደሚቆይ ስትራቴጂያዊ አጋርነት መሸጋገሩ በሁለትዮሽ ዲፕሎማሲ ግንኙነት ታሪክ እንደ አንድ ከፍታ የሚታይ ነው ሲሉ በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተፈራ…

የአሜሪካ ጦር በእስራኤል አቅራቢያ ሚሳኤሎችና ድሮኖችን መትቶ መጣሉ ተሰማ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ ጦር ሶስት ሚሳኤሎች እና በርካታ ሰው አልባ አውሮፕላኖችን በእስራኤል አቅራቢያ መትቶ መጣሉን አስታውቋል፡፡ የፔንታገን ቃል አቀባይ ብርጋዴር ጀኔራል ፓት ራይደር፥ ሚሳኤሎች እና ድሮኖች በሁቲ አማጽያን ቁጥጥር ስር ከሚገኙ የየመን ግዛቶች…

ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በመከላከያ ኢንጂነሪግ ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን የተሠሩ ስራዎችን እየጎበኙ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በቢሾፍቱ በመከላከያ ኢንጂነሪግ ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን የተሠሩ ስራዎችን እየጎበኙ ነው። በጉብኝታቸውም የሞተር ቬሂክልስ ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪ በመከላከያ ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪ…

ካቻ የተሰኘ የዲጂታል ፋይናንሲንግ ሰርቪስ አገልግሎቱን በይፋ አስጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ካቻ የተሰኘ የዲጂታል ፋይናንሲንግ ሰርቪስ የግል ክፍያ ሰነድ አውጪ በመሆን አገልግሎቱን በይፋ አስጀምሯል። በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ነው የተባለው አገልግሎቱ ከብሔራዊ ባንክ የአገልግሎት ፈቃድ ያገኘ እና የሞባይል የገንዘብ ዝውውርና ሌሎች…

እርስ በርስ በመደጋገፍ የቆየ ኢትዮጵያዊ መገለጫችንን ይበልጥ ማጎልበት አለብን – አቶ እንደሻው ጣሰው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) እርስ በርስ በመደጋገፍ የቆየ ኢትዮጵያዊ መገለጫችንን ይበልጥ ማጎልበት አለብን ሲሉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እንደሻው ጣሰው ገለጹ፡፡ በባሕር ዳር ከተማ ስልጠናቸውን እየወሰዱ የሚገኙት የብልጽግና ፓርቲ አመራሮች…

ስለድብርት (ድባቴ) ምን ያህል ያውቃሉ?

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ድብርት የአንድን ሰው የዕለት ተዕለት እንቅስቃሴ የሚያስተጓጉል ብሎም ራስን እስከማጥፈፋት የሚያደርስ ስሜት ነው፡፡ ሰዎች በተለያዩ መንገዶች ድብርት ሊያጋጥማቸው ይችላል። ይህም በዕለት ተዕለት የሥራ እንቅስቃሴያቸው ላይ እንዲሁም የተለያዩ…

በሻንግሀይ በነበረው ጉብኝት የአዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን አጠቃቀም ልምድ መቅሰም ተችሏል – ቢልለኔ ስዩም

በሻንግሀይ በነበረው ጉብኝት የአዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን አጠቃቀም ልምድ መቅሰም ተችሏል - ቢልለኔ ስዩም አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በቻይና ሻንግሀይ ከተማ በነበራቸው ቆይታ ስለ አዳዲስ ቴክኖሎጂዎች አጠቃቀም ልምድ መቅሰምና መማር…

የክርስቲያኖ ሮናልዶ ልጅ ለአልናስር ከ13 ዓመት በታች ቡድን ፈረመ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የክርስቲያኖ ርናልዶ ልጅ ሮናልዶ ጁኒየር ለአልናስር ከ13 ዓመት በታች መፈረሙ ተሰምቷል፡፡ ሮናልዶ ጁኒየር በቀጣይ ቀናት በአልናስር አካዳሚ ልምምድ ማድረግ ይጀምራል የተባለ ሲሆን ፥ 7 ቁጥር መለያ እንደሚሰጠውም ነው የተገለፀው፡፡ በተለያዩ…