በመዲናዋ በተለያዩ ተቋማት የሚተከሉ 800 ሺህ የሚደርሱ ችግኞች መዘጋጀታቸው ተገለፀ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለዘንድሮው አረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በአዲስ አበባ በተለያዩ ተቋማት የሚተከሉ 800 ሺህ የሚደርሱ ችግኞችን ማዘጋጀቱን የጉለሌ እጽዋት ማዕከል ገለጸ።
የማዕከሉ ዋና ዳይሬክተር ጉተማ ሞረዳ (ዶ/ር) እንደገለጹት÷ በዘንድሮው ዓመት በአዲስ አበባ…