Fana: At a Speed of Life!

ጤና ሚኒስቴር ለማህፀን በር ቅድመ ካንሰር ህክምና የሚውሉ 50 ማሽኖችን ተረከበ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ’ክሊንተን ሄልዝ አክሰስ ኢንሸቲቭ ’ ለማህፀን በር ቅድመ ካንሰር ህክምና አገልግሎት የሚውሉ 50 በሙቀት ሃይል የሚያክሙ ተርማል አብሌሽን ማሽኖችን ለጤና ሚኒስቴር አስረክቧል፡፡ ’ክሊንተን ሄልዝ አክሰስ ኢንሸቲቭ ’ ለረዥም ጊዜ የተለያዩ…

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ የ12 ሀገራት አምባሳደሮችን የሹመት ደብዳቤ ተቀበሉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ በኢትዮጵያ አዲስ የተሾሙ የ12 ሀገራት አምባሳደሮችን የሹመት ደብዳቤ ተቀበሉ። አምባሳደሮቹም በኢትዮጵያ የአሜሪካ፣ ካናዳ፣ ሊቢያ፣ ሶማሊያ፣ ሌሴቶ፣ ሩዋንዳ፣ ባንግላዲሽ፣ ፓኪስታን፣ ፊንላንድ፣…

በመዲናዋ የኑሮ ውድነትን ለማቃለል አስፈጻሚ አካላት ልዩ ትኩረት ሰጥተው እንዲሰሩ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የዋጋ ንረትን በመከላከል የኑሮ ውድነትን ለማቃለል አስፈጻሚ አካላት ልዩ ትኩረት ሰጥተው እንዲሰሩ የምክር ቤት አባላት አሳሰቡ። የመዲናዋን ነዋሪዎች የወከሉ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላትና የአዲስ አበባ ምክር ቤት አባላት…

ከእርድ ጥቅሞች በጥቂቱ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) እርድ የቅመም ዓይነት ሲሆን፥ አብዛኛውን ጊዜ ቀለምንና ጣዕምን ለማምጣት በምግብ ላይ ይጨመራል። እርድ የጸሐይ ብርሃንና ብክለትን በመከላከል ሴሎችን ከጉዳት በማስወገድ ሰውነትን ሊከላከሉ በሚችሉ ንጥረ-ነገሮች የበለፀገ እንደሆነ ጆንሆፕኪንስ…

ኢትዮጵያውያን ለሀገራዊ ምክክሩ ስኬት የጀመሩትን ተሳትፎ አጠናክረው ሊቀጥሉ ይገባል – አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያውያን ለሀገራዊ ምክክሩ ስኬት የጀመሩትን ተሳትፎ አጠናክረው ሊቀጥሉ ይገባል ሲሉ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ ጥሪ አቀረቡ። የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የአንድ ዓመት ከሰባት ወራት የሥራ እንቅስቃሴ ጠቅላይ…

አቶ ሙስጠፌ ከጀርመን የልማትና የኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስቴር ልዑካን ቡድን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሊ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሁመድ በጀርመን የልማትና የኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስቴር የስደተኞችና ስደተኞች ተቀባይ ሀላፊ ታኒያ ፋብሪሲየስና ልኡካን ቡድናቸው ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ በክልሉ በሚገኙ ተፈናቃይ ወገኖች…

የአውሮፓ ህብረት ለኢትዮዮጵያ 650 ሚሊየን ዩሮ የድጋፍ መርሐ -ግብር ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት ለኢትዮዮጵያ 650 ሚሊየን ዩሮ ዓመታዊ የባለብዙ ዘርፍ የድጋፍ መርሐ-ግብር ይፋ አድርጓል። የድጋፍ ማዕቀፉን የአውሮፓ ህብረት የዓለም አቀፍ ትብብር ኮሚሽነር ጁታ ኡርፒላይነን እና የገንዘብ…

ብልጽግና ፓርቲ ሀገራዊ ምክክሩ ስኬታማ እንዲሆን ድጋፉን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ብልጽግና ፓርቲ ሀገራዊ ምክክሩ ስኬታማ እንዲሆን የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል የፓርቲው ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ገለጹ፡፡ በሀገራዊ ምክክሩ ንቁ ተሳታፊ ለመሆን ዝግጅት መድረጉንም አቶ አደም ፋራህ ገልጸዋል፡፡ ጠቅላይ…

ለልዩ ፍላጎት ተማሪዎች ከ10 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጡ የትምህርት ቁሳቁሶች ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ለልዩ ፍላጎት ተማሪዎች 10 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር የሚያወጡ የትምህርት ቁሳቁሶች ድጋፍ ማድረጉን አስታውቋል። የትምህርት ቢሮው መርሐ-ግብሩን ያሰናዳው "ተደራሽና አካታች ፍትኀዊ የትምህርት አገልግሎት ለልዩ ፍላጎት…

የጨልጨል መስኖ ልማት ፕሮጀክት በ2018 በጀት ዓመት ይጠናቀቃል ተባለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ5 ነጥብ 15 ቢሊየን ብር ግንባታው እየተከናወነ የሚገኘው የጨልጨል መስኖ ልማት ፕሮጀክት በ2018 በጀት ዓመት መጨረሻ ላይ እንደሚጠናቀቅ ተገለጸ፡፡ የጨልጨል መስኖ ልማት ፕሮጀክት በመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር ባለቤትነት በኦሮሚያ ክልል…