አምባሳደር ሽፈራው ገነቲ ከባህሬን የአሰሪና ሰራተኞች ተቆጣጣሪ ባለስልጣን ዋና ስራ አስፈጻሚ ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በባህሬን የኢትዮጵያ ቆንስል ጀነራል አምባሳደር ሽፈራው ገነቲ ከባህሬን የአሰሪና ሰራተኞች ተቆጣጣሪ ባለስልጣን ዋና ስራ አስፈጻሚ ኖፍ አብዱልራህማን ጃምሺር ጋር ተወያይተዋል።
ሁለቱ ወገኖች በባህሬን በሚገኙ ኢትዮጵያውያን ጥበቃ…