Fana: At a Speed of Life!

1 ነጥብ 9 ቢሊየን ዶላር የሚያወጡ ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በሀገር ውስጥ ምርት መተካት መቻሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 11 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ 1 ነጥብ 9 ቢሊየን ዶላር የሚያወጡ ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በሀገር ውስጥ ምርት መተካት መቻሉን የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ መላኩ አለበል ገለጹ። የ2015 በጀት ዓመት የሶስተኛው ሩብ ዓመት የሥራ አፈጻጸም…

የዜጎችን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የዓለም ባንክ ሚና ከፍተኛ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዜጎችን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እና የተወዳዳሪነት አቅምን ለማሳደግ የዓለም ባንክ ሚና ከፍተኛ መሆኑን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ገለፀ፡፡ በዓለም ባንክ ድጋፍ ባለፉት ስምንት ዓመታት በቦሌ ለሚ ሁለት እና በቂሊንጦ…

ሀብታቸው በ24 ስዓታት ውስጥ በ286 ሚሊየን ዶላር ያደገው ቢሊየነር

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 11 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጆሃን ፒተር ሩፐርት የደቡብ አፍሪካ ቁጥር አንድ ባለሀብት ሲሆኑ በአፍሪካ ሁለተኛው ከበርቴ መሆናቸው ይነገራል። የእኒህ ቱጃር ባለሃብት የተጣራ የሀብት መጠን በ24 ሰዓታት ውስጥ ብቻ በ286 ሚሊየን ዶላር እንዳደገ ቢሊየነርስ አፍሪካ…

ኢትዮጵያ ከዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት ጋር ያላትን ግንኙነት አጠናክራ እንደምትቀጥል ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 11 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከዓለምአቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት ጋር ያላትን ግንኙነት አጠናክራ ትቀጥላለች ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አረጋ ገለጹ፡፡ አምባሳደር ምስጋኑ አረጋ ከዓለምአቀፍ የፍልሰተኞች ድርጅት ( አይ ኦ ኤም ) የኢትዮጵያ…

የአረብ ሊግ ጉባኤ በሳዑዲ አረቢያ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 32ኛው የአረብ ሊግ ጉባኤ በሳዑዲ አረቢያ ጅዳ ከተማ መካሄድ ጀምሯል፡፡ በጉባኤው በእርስ በእርስ ጦርነት የምትታመሰው ሶሪያ ከ12 ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ በጉባኤው ተሳትፋለች፡፡ ሶሪያን በመወከል ፕሬዚዳንት በሽር አል አሳድ ጉባኤውን…

መስከረም አበራን ጨምሮ ስድስት ግለሰቦች ላይ ፖሊስ ምርመራውን አጠናቆ እንዲቀርብ የ7 ቀን ጊዜ ተፈቀደ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 11 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መስከረም አበራን ጨምሮ ስድስት ግለሰቦች በተጠረጠሩበት የሽብር ወንጀል ፖሊስ ምርመራውን አጠናቆ እንዲቀርብ የ7 ቀን ጊዜ ተፈቀደ። የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ ጊዜ ቀጠሮ ችሎት ፖሊስ ከዚህ በፊት በተሰጠው የ14 ቀን ጊዜ…

ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ከኮሎምቢያ ምክትል ፕሬዚዳንት ጋር ብሄራዊ ሙዚየምን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 11 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ እና የኮሎምቢያ ምክትል ፕሬዚዳንት ፍራንሲያ ማርኩዌዝ ብሄራዊ ሙዚየምን ጎብኝተዋል፡፡ በኮሎምቢያ ምክትል ፕሬዚዳንት የተመራው የልዑካን ቡድን ከከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች ጋርም ተወያይቷል፡፡ በነበራቸው…

ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ወደ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መመለሱን አረጋገጠ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከ6 አመታት በኋላ ወደ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መመለሱን አረጋግጧል ቤንች ማጂ ቡና በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ 2ለ1 በመረታቱ ነው ንግድ ባንክ 2 ጨዋታዎች እየቀሩት ወደ ፕሪሚየር ሊጉ ማደጉን ያረጋገጠው፡፡ በኢትዮጵያ…

የዓለም ባንክ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች የአነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዝ ፋይናንስ ፕሮጀክት ተጠቃሚ ኢንተርፕራይዞችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም ባንክ የፋይናንስና የግል ሴክተሮች ፕራክቲስ ሃላፊ አልዋሊድ አላባታኒ የተመራ ልዑክ የአነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዝ ፋይናንስ ፕሮጀክት የማሽን ኪራይ ብድር ተጠቃሚ ኢንተርፕራይዞችን ጎበኘ፡፡ በጉብኝቱ ላይ በዓለም ባንክ የኢትዮጵያ፣…

በክልሉ ገበያን የማረጋጋት ስራ በትኩረት እየተሰራ ነው -አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል ገበያን የማረጋጋት ስራ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ተናገሩ፡፡ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ በክልሉ ገበያን ለማረጋጋት እየተከናወኑ የሚገኙ ስራዎችን ጎብኝተዋል። ርዕሰ…