ማህበረ-ኢኮኖሚያዊ ችግሮቻችንን በፍጥነት ለመፍታት በአንድነት ልንረባረብ ይገባል – አቶ ጌታቸው ረዳ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከትግራይ ክልል ወረዳዎች የተውጣጡ ተሳታፊዎች የተገኙበት ህዝባዊ ኮንፈረንስ በመቀሌ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡
የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጌታቸው ረዳ እየመሩት ባለው በዚህ መድረክ የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር…