Fana: At a Speed of Life!

ብሔራዊ የመረጃና ደኅንነት ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ  በመረጃ ኪነ ሙያ ያሰለጠናቸውን ባለሙያዎች አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በብሔራዊ የመረጃና ደኅንነት አገልግሎት ስር የሚገኘው ብሔራዊ የመረጃና ደኅንነት ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ በመረጃ ኪነሙያ ዘርፍ ያሰለጠናቸውን ባለሙያዎች ዛሬ አስመረቀ፡፡ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ምክትል ዳይሬክተር ጀነራል አቶ ታዜር…

የደም ሕክምና ፍላጎት እና አቅርቦት አልተጣጣመም ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደም ሕክምና ፍላጎት እና አቅርቦት ያለመጣጣም ችግር መኖሩን የኢትዮጵያ ደም እና ቲሹ ባንክ አገልግሎት አስታወቀ፡፡ በተጠናቀቀው ግማሽ ዓመት 228 ሺህ ዩኒት ደም ለማሰባሰብ ቢታቀድም ማሰባሰብ የተቻለው ግን 167 ሺህ 850 ዩኒት ደም ብቻ ነው፡፡…

በደቡብ ክልል ነገ ሕዝበ ውሳኔ እንደሚካሔድ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ብሔር፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ክልል ነገ ሕዝበ ውሳኔ እንደሚካሄድ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታውቋል፡፡ በክልሉ ስር በሚገኙ÷ የጋሞ፣ ጎፋ፣ ዎላይታ፣ ጌዴኦ፣ ኮንሶና፣ ደቡብ ኦሞ ዞኖች ሕዝበ ውሳኔ ይካሔዳል ብሏል ቦርዱ፡፡…

ነገ ለሚካሔደው ሕዝበ ውሳኔ ዝግጅት መጠናቀቁን የተለያዩ ዞኖች አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ብሔር፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ክልል ነገ ለሚካሔደው ሕዝበ ውሳኔ ዝግጅት ማጠናቀቃቸውን የተለያዩ ዞኖች አስታውቀዋል፡፡ የጎፋ ዞን አስተዳዳሪ ልዩ አማካሪና የሕዝበ ውሳኔ ተጠሪ ብርሃኑ ደቻሳ እንደገለጹት÷ ከነዋሪዎች፣ ከሀገር ሽማግሌዎች እና…

በ6 ወራት ለውጭ ከቀረበ የኤሌክትሪክ ሽያጭ 40 ሚሊየን ዶላር የሚጠጋ ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው ግማሽ በጀት ዓመት ለጅቡቲ እና ሱዳን ከቀረበው የኤሌክትሪክ ሽያጭ 39 ነጥብ 8 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ገቢ መገኘቱን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ፡፡ ለውጭ ገበያ የተደረገው የኤሌክትሪክ ሽያጭ አፈጻጸምም 89 በመቶ መሆኑ ነው…

በመዲናዋ ከ200 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነቡ ፕሮጀክቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የካ ክፍለ ከተማ በጎ አድራጊዎችን በማሳተፍ ከ200 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነቡ ሰው ተኮር ፕሮጀክቶች ተመረቁ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በምረቃ ሥነ ስርዓቱ ላይ ባደረጉት ንግግር÷ ሰው ተኮር ተግባራትን…

ህወሓት ያስረከባቸውን መሳሪያዎችና ተሽከርካሪዎች የማጓጓዝ ስራ መጀመሩን የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ህወሓት ያስረከባቸውን መሳሪያዎች እና ተሽከርካሪዎችን የማንቀሳቀስ ስራ መጀመሩን የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት አስታወቀ፡፡ በፌዴራል መንግስትና በህወሓት አመራሮች መካከል ደቡብ አፍሪካ እና ኬንያ ላይ በተደረሰው የሰላም ስምምነት መሠረት የኢፌዴሪ…

የ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አጠቃላይ አሸናፊነት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ11ኛ ጊዜ የተካሄደው ዕድሜያቸው ከ20 ዓመት በታች የሆኑ አትሌቶች የተሳተፉበት የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አጠቃላይ አሸናፊነት ዛሬ ፍጻሜውን አግኝቷል፡፡ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በአጠቃላይ በሁለቱም ጾታ በ218 ነጥብ…

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር የፊታችን ቅዳሜ ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር የፊታችን ቅዳሜ የካቲት 4 ቀን 2015 ዓ.ም የሚጀምር መሆኑን የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አክሲዮን ማህበር አስታውቋል፡፡ የአክሲዮን ማህበሩ የቦርድ አመራር ባደረገው አስቸኳይ ስብሰባ በቀጣይ ውድድሩ ላይ ውሳኔ…

በወቅታዊ ጉዳይ ከመንግሥት ኮሙኒኬሽን የተሰጠ መግለጫ

በወቅታዊ ጉዳይ ከመንግሥት ኮሙኒኬሽን የተሰጠ መግለጫ ከሰሞኑ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አባቶች መካከል የተፈጠረው መለያየት ሰላማዊ በሆነ መንገድ፣ በውስጣዊ አሠራር መፈታት እንዳለበት መንግሥት ያምናል። ሀገራዊ ተቋማት አንድነታቸውንና ጥንካሬያቸውን ጠብቀው እንዲዘልቁ…