ብሔራዊ የመረጃና ደኅንነት ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ በመረጃ ኪነ ሙያ ያሰለጠናቸውን ባለሙያዎች አስመረቀ
አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በብሔራዊ የመረጃና ደኅንነት አገልግሎት ስር የሚገኘው ብሔራዊ የመረጃና ደኅንነት ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ በመረጃ ኪነሙያ ዘርፍ ያሰለጠናቸውን ባለሙያዎች ዛሬ አስመረቀ፡፡
የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ምክትል ዳይሬክተር ጀነራል አቶ ታዜር…