የሀገር ውስጥ ዜና የአፍሪካ ሕፃናት ቀንን በማስመልከት የችግኝ ተከላ መርሐግብር ተካሔደ Amele Demsew Jun 17, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) "ሰላም፣ፍቅር፣ እንክብካቤና ድጋፍ ለሁሉም ሕፃናት" በሚል መርህ የአፍሪካ የሕፃናት ቀን በአህጉር ደረጃ ለ33ኛ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ32ኛ ጊዜ በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ ነው። የችግን ተከላው በእንጦጦ ፓርክ የተካሄደ ሲሆን ከመላው ኢትዮጵያ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና በቀጣዮቹ አመታት የነዳጅ ዘይት ፍላጎት በከፍተኛ ሁኔታ እንደሚጨምር ተገለጸ Amele Demsew Jun 17, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀጣዮቹ አመታት ዓለም ላይ የነዳጅ ዘይት ፍላጎት በከፍተኛ ሁኔታ እንደሚጨምር ዓለም አቀፉ የኃይል ኤጀንሲ አስታወቀ። ኤጀንሲው ባወጣው የ2023 አጋማሽ አመት የገበያ ሪፖርት ላይ ከሚከሰተው ከፍተኛ የነዳጅ ፍላጎት አንጻር በቀጣዮቹ አመታት…
የሀገር ውስጥ ዜና በአማራ ክልል ሁለተኛው ምዕራፍ የአረንጓዴ ዐሻራ ማስጀመሪያ መርሐግብር እየተካሄደ ነው Amele Demsew Jun 17, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ባለፉት ዓመታት በአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር 6 ቢሊየን ችግኞች መተከላቸውን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ ሁለተኛው ምዕራፍ አረንጓዴ ዐሻራ የአማራ ክልል ማስጀመሪያ መርሐ ግብር በባሕር ዳር እየተከናወነ ነው። " ነገን ዛሬ…
የሀገር ውስጥ ዜና በደቡብ ክልል በአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ከ1 ነጥብ 3 ቢሊየን በላይ ችግኞች ይትከላሉ Amele Demsew Jun 17, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዘንድሮው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በደቡብ ክልል ከ1 ነጥብ 3 ቢሊየን በላይ ችግኞች እንደሚተከሉ የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ። በደቡብ ክልል የአረንጓዴ አዐራ ሁለተኛ ዙር ማስጀመሪያ መርሐ ግብር በጌዴኦ ዞን ዲላ ዙሪያ ወረዳ ሽገደ ቀበሌ…
የሀገር ውስጥ ዜና የመንግስታት ግንኙነት የጋራ የምክክር መድረክ የፊታችን ሰኞ ይካሄዳል Amele Demsew Jun 17, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግስታት ግንኙነት የጋራ የምክክር መድረክ በፌዴሬሽን ምክር ቤት አዘጋጅነት ከነገ በስቲያ በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ ተገለጸ። የምክር ቤቱ ጽህፈት ቤት የሕዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ተረፈ በዳዳ እንደገለጹት ÷መድረኩ የኢትዮጵያ…
የዜና ቪዲዮዎች በሁለት ባለሃብቶች የጥቅም ግጭት የተጣሱ ሕጋዊ አሰራሮች Amare Asrat Jun 16, 2023 0 https://www.youtube.com/watch?v=4V1OOiGYBz0
የሀገር ውስጥ ዜና አፍሪካውያን በፋይናንስ አስተዳደር ሥርዓት ተጠያቂነትን ማስፈን እንደሚገባቸው ተገለጸ Tamrat Bishaw Jun 16, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ህብረት አጀንዳ 2063 ግቦችን ለማሳካት የህብረቱ አባል ሀገራት ጠንካራ የፋይናንስ አስተዳደር ስርዓት በመዘርጋት ተጠያቂነትን ማስፈን እንዳለባቸው ተገልጿል። ይህን የገለጹት በአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን የኢኮኖሚ ልማት፣ ንግድ፣ ቱሪዝም፣…
የሀገር ውስጥ ዜና የተለያዩ ክልሎች ከፍተኛ አመራሮች ስልጠና መድረክ ተጠናቀቀ Meseret Awoke Jun 16, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ክልሎች ከፍተኛ አመራሮች ሲካሄድ የነበረው የስልጠና መድረክ ተጠናቋል፡፡ በብልጽግና ፓርቲ የአማራ ክልል ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች " መፍጠንና መፍጠር ፣ የወል እዉነቶችን የማፅናት ቀጣይ የትግል አቅጣጫ" በሚል መሪ መልዕክት ከሰኔ 05…
የሀገር ውስጥ ዜና የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለትግራይ ክልል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ከ12 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ Meseret Awoke Jun 16, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለትግራይ ክልል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት መልሶ ማቋቋሚያ ከ12 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የአይነትና የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል። ድጋፉ 11 ሚሊየን ብር በጥሬ ገንዘብ ሲሆን ፥ ቀሪው 1 ሚሊየን ብር የሚያወጡ ኮምፒዩተሮች…
የሀገር ውስጥ ዜና ሌ/ጄ ይልማ መርዳሳ ከአየር መንገዱ ቀዳማዊ መሠረታዊ ሠራተኛ ማህበር ጋር በጋራ ለመስራት ቁርጠኛ መሆናቸዉን ገለፁ Meseret Awoke Jun 16, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ የተሾሙት የኢትዮጵያ አየር መንገድ የቦርድ ሰብሳቢ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ቀዳማዊ መሠረታዊ ሠራተኛ ማህበር ጋር በጋራ ለመስራት ቁርጠኛ መሆናቸዉን ገለፁ፡፡ የኢፌዲሪ አየር ኃይል ዋና አዣዥ ሌተናል ጄኔራል ይልማ…