የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያና ሩሲያ የሁለትዮሽ ግንኙነታቸውን ማጠናከር በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ Tamrat Bishaw Feb 3, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና ሩሲያ የሁለትዮሽ ግንኙነታቸውን ማጠናከር በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ፡፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የሩሲያ የፓርላማ አባላትን በምክር ቤቱ ተቀብሎ ያነጋገረ ሲሆን፥ ሁለቱ ሀገራት…
የሀገር ውስጥ ዜና ከ410 ሺህ በላይ የአሜሪካ ዶላር እንዲሸሽ አድርገዋል የተባሉ ሰባት ግለሰቦች በሙስና ተከሰሱ Tamrat Bishaw Feb 3, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ ጥር 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ410 ሺህ በላይ የአሜሪካ ዶላር እንዲሸሽ አድርገዋል የተባሉ አራት የጉሙሩክ ሰራተኞችና ሦሥት አስመጪ ነጋዴዎች በሙስና ወንጀል ተከሰሱ። ክሱ የተመሰረተው በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 4ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ነው።…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ወደ ትግራይ ክልል የሚደረጉ በረራዎች እንዲፋጠኑ መመሪያ ሰጡ- አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን Tamrat Bishaw Feb 3, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ወደ ትግራይ ክልል የሚደረጉ በረራዎችን ጨምሮ ሌሎች አገልግሎቶች እንዲፋጠኑ መመሪያ መስጠታቸውን የጠቅላይ ሚኒስትሩ የብሔራዊ ደኅንነት አማካሪ ሚኒስትር አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ወደ ክልሉ…
ጤና የህጻናት ማንኮራፋት ችግር እና መፍትሄዎቹ Tamrat Bishaw Feb 3, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የማንኮራፋት ችግር አዋቂዎችም ሆነ ህፃናት ላይ ሊከሰት የሚችል የአተነፋፈስ ችግር ሲሆን፥ አየር ከሳንባ በሚወጣበት እና በሚገባበት ጊዜ በሚያልፍባቸው የአየር ቱቦ በቂ የሆነ ክፍተት ካላገኘ የሚፈጠር ነው። የህጻናት ስፔሻሊስት እና ረዳት ፕሮፌሰር…
የሀገር ውስጥ ዜና ከሚቀጥለው አመት ጀምሮ የፌዴራል ተቋማት ግዢ በኤሌክትሮኒክስ መፈፀም ይጀምራሉ- የግዢና ንብረት ባለስልጣን Tamrat Bishaw Feb 3, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሚቀጥለው አመት ጀምሮ ሁሉም የፌዴራል ተቋማት ግዢን በኤሌክትሮኒክስ መንገድ መፈፀም እንደሚጀምሩ የግዢና ንብረት ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ በያዝነው አመትም 74 የፌዴራል ተቋማት በኤሌክትሮኒክስ ግዢ መፈፀም መጀመራቸው ተገልጿል፡፡ የባለስልጣኑ…
የሀገር ውስጥ ዜና የሰላም ስምምነቱ ኮሚቴ አባላት ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጋር ለመጀመሪያ ጊዜ ተገናኙ Alemayehu Geremew Feb 3, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ ጥር 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለመጀመያ ጊዜ ከሠላም ስምምነት ትግበራ አስተባባሪ ኮሚቴው ጋር ምክክር አድርገዋል፡፡ በውይይታቸው እስካሁን በሰላም ስምምነቱ አፈፃፀም ዙሪያ የተከናወኑ ተግባራት የተገመገሙ ሲሆን በቀጣይ ትኩረት በሚያስፈልጋቸው…
የሀገር ውስጥ ዜና 996 ኢትዮጵያውያን ከሳኡዲ አረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ Mikias Ayele Feb 3, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶስት ዙር በተከናወነ ከሳኡዲ አረቢያ ዜጎችን የመመለስ ስራ 996 ኢትዮጵያውያንን ወደ ሀገራቸው መመለስ ተችሏል። በዛሬው እለት ወደ ሀገር ከተመለሱት 996 ዜጎች መካከል 987 ወንዶች ሲሆኑ 9ኙ ደግሞ እድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ…
የሀገር ውስጥ ዜና በሽግግር ፍትኅ ሥርዓቱ አፈጻጸም ዙሪያ ለአውሮፓ ኅብረት አምባሳደሮች ገለጻ ተደረገ Tamrat Bishaw Feb 3, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በሽግግር ፍትኅ ሥርዓቱ አፈጻጸም እና በኢትዮጵያ ስለተመደቡት የዓለምአቀፉ የሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ባለሙያዎች ኃላፊነት ያላትን አቋም ለአውሮፓ ኅብረት አምባሳደሮች ግልፅ አደረገች፡፡ በዛሬው ዕለት የኢትዮጵያ ፍትኅ ሚኒስቴር እና የውጭ ጉዳይ…
የሀገር ውስጥ ዜና ሩሲያ የኢትዮጵያን ሀገራዊ አንድነት ለመደገፍ ከኢትዮጵያ ጐን እንደምትቆም አረጋገጠች Tamrat Bishaw Feb 3, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ እንደትናንቱ ሁሉ ዛሬም የኢትዮጵያን ሀገራዊ አንድነት ለመደገፍ ከኢትዮጵያ ጎን እንደምትቆም አረጋገጠች፡፡ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈጉባኤ አገኘሁ ተሻገር ከሩሲያ ፖርላማ የአፍሪካ አገራት እና የሩሲያ ምክር ቤት የትብብር ሀላፊ ኒኮላይ ኖቪችኮቭ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኮኬይን ዕፅ የያዘን የውጭ ሀገር ዜጋ በማስመለጥ የተጠረጠሩ ግለሰቦች ላይ ክስ ተመሠረተ Tamrat Bishaw Feb 3, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ላይ 27 ነጥብ 65 ኪሎ ግራም ኮኬይን የተሠኘ ዕፅ የያዘ የውጭ ሀገር ዜጋን አስመልጠዋል ተብለው የተጠረጠሩ ሁለት የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ዋና ኢንስፔክተሮችን ጨምሮ በአጠቃላይ አራት ግለሰቦችላይ የሙስና ወንጀል ክስ…