የዓለም ጤና ድርጅት 27 ሚሊየን ብር ዋጋ ያላቸው ተሽከርካሪዎችን ለኢትዮጵያ አበረከተ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት 27 ሚሊየን ብር ዋጋ ያላቸው ስምንት የተለያዩ ተሽከርካሪዎችን ለኢትዮጵያ ድጋፍ አደረገ፡፡
ተሸከርካሪዎቹን የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ ተረክበዋል፡፡
በሰሎሞን ይታየው
#Ethiopia
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ…