Fana: At a Speed of Life!

በ3 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር የተገነባው የድሬዳዋ ወደብና ተርሚናል ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 3 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ወጪ የተገነባው የድሬዳዋ ወደብና ተርሚናል ዛሬ ተመረቀ፡፡ በቻይናው ሲ ሲ ኢ ሲ ሲ ተቋራጭ የተገነባው ወደቡ በ34 ነጥብ 1 ሔክታር ላይ ማረፉ ተገልጿል፡፡ የድሬዳዋ ወደብ ከዚህ ቀደም ከኢትዮ ጅቡቲ በውሰት በወሰደው 0…

የከተማ አስተዳደሩ ካቢኔ የ6 ወራት የስራ አፈፃፀምን እየገመገመ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የካቢኔ አባላት ጋር በመሆን የ2015 ዓ.ም የ6 ወራት የሥራ አፈፃፀምን እየገመገሙ ነው፡፡ በግምገማው ላይ የካቢኔ አባላቱና የሚመሯቸው ተቋማት ከተሰጣቸው ተልእኮና በእቅድ የያዙትን ተግባራት…

ለ36ኛው የአፍሪካ ሕብረት ጉባዔ ዝግጅት መደረጉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ እና 42ኛው የሕብረቱ አስፈፃሚዎች ጉባዔ በፈረንጆቹ ከየካቲት 15 እስከ 19 ቀን 2023 በአዲስ አበባ ይካሄዳል። ለጉባዔው በተደረገው ቅድመ ዝግጅት ዙሪያ÷ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ የቱሪዝም ሚኒስቴር እንዲሁም 30…

ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከባሕርዳር ከተማ ነዋሪዎች ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ እየተወያዩ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ ከባሕርዳር ከተማ ነዋሪዎች ጋር በወቅታዊ ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ እየተወያዩ ነው፡፡   የውይይት መድረኩ "ህብረ ብሔራዊ ወንድማማችነትና እህትማማችነት ለብልጽግና ጉዟችን ስኬት!"…

የኩላሊት እና ሽንት ቧንቧ ጠጠር ሕክምና

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠጠር ሕመም በዋናነት በኩላሊት፣ ኩላሊትና የሽንት ፊኛን በሚያገናኘው የሽንት ቱቦ እና በሽንት ፊኛ ላይ ይከሰታል። በዐይን (መሬት ላይ) እንደሚታየው ዓይነት ጠጠር በኩላሊት ውስጥ ሊፈጠር እንደሚችልም ባለሙያዎች ይናገራሉ። ለጠጠር ሕመም…

2ኛው ዙር የሰብዓዊ ድጋፍ 71 በመቶ መሰራጨቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ኢትዮጵያ በግጭት ምክንያት ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች እየቀረበ ያለው ሁለተኛው ዙር ድጋፍ 71 በመቶ መሰራጨቱን የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን አስታወቀ። በዚህም በትግራይ ክልል ለ5 ሚሊየን 202 ሺህ 297፣ በአማራ ክልል ለ2…

“የትናንት ዘር፣ የዛሬ ፍሬ፣ የነገ ስንቅ!” – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) “የትናንት ዘር፣ የዛሬ ፍሬ፣ የነገ ስንቅ!” ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናገሩ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በወቅታዊው ጉዳዮች ላይ ያስተላለፉት መልዕክት እንደሚከተለው ቀርቧል፦ “የትናንት ዘር፣ የዛሬ ፍሬ፣…

ከባሕላዊ ዕሴቶቻችን መላላት የሚመነጨው የፖለቲካ ስብራት ያለፉት 4 ዓመታት ውጤት አይደለም – ዶ/ር ለገሰ ቱሉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አክራሪነት፣ ፅንፈኝነትና ከባሕላዊ ዕሴቶቻችን መላላት የሚመነጨው የፖለቲካ ስብራት ብዙዎች እንደሚያስቡት ያለፉት አራት ዓመታት ውጤት አለመሆኑን የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሠ ቱሉ ገለጹ፡፡ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው…

ዓለም አቀፉ ግብረ ሠናይ ድርጅት በኢትዮጵያ እና ኡጋንዳ ለሚገኙ ሴት ተፈናቃዮች የሚውል የ1 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አገኘ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) “አክሲየን” የተሰኘ ዓለም አቀፍ ግብረ-ሠናይ ድርጅት በኢትዮጵያ እና ኡጋንዳ ለሚገኙ ሴት ሥደተኞች ድጋፍ የሚያውለው 1 ሚሊየን ዶላር ከኮናርድ ሂልተን ፋውንዴሽን ማግኘቱን አስታወቀ፡፡ ግብረ-ሠናይ ድርጅቱ ÷ ሥደተኞቹ በሚገኙበት ሀገር ከሚሠሩ…