ሀገራዊ ምክክሩ በህዝቦች መካከል መተማመን እንዲኖር ያስችላል – አምባሳደር መሐሙድ ዲሪር
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራዊ ምክክሩ በህዝቦች መካከል መተማመን እንዲኖር ያስችላል ሲሉ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር አምባሳደር መሐሙድ ድሪር ገለጹ።
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በሀገራዊ የምክክር ሂደት ላይ አጀንዳ ለማሰባሰብ ስለሚከናወኑ ተግባራትና…