Fana: At a Speed of Life!

በሲዳማ ክልል የአገልጋይነት ቀን “ኢትዮጵያን እናገልግል” በሚል መሪ ሃሳብ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማ ክልል ደረጃ የአገልጋይነት ቀን "ኢትዮጵያን እናገልግል" በሚል መሪ ሃሳብ በሀዋሳ ከተማ እየተከበረ ነው። በመርሐ-ግብሩ ላይ የክልሉ ርዕሰ-መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞን ጨምሮ በየደረጃው የሚገኙ የስራ ሃላፊዎች እና ሰራተኞች ተገኝተዋል።…

ኢትዮጵያና ጣሊያን በኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽንና ቴክኖሎጂ ዘርፍ በትብብር እንደሚሠሩ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና ጣሊያን በኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ እንዲሁም በዲጂታላይዜሽን መስኮች ለጋራ ተጠቃሚነት በትብብር እንደሚሰሩ ተገለጸ። የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ የጣሊያን አምባሳደር አግስቲኖ ፓለስ ጋር…

የሲቪል ምዝገባና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ ዋና መስሪያ ቤት ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከንቲባ አዳነች አቤቤ የአገልግሎት ቀንን ምክንያት በማድረግ በዘመናዊ ቴክኖሎጂ የተደራጀ የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ ዋና መስሪያ ቤትን መርቀው ለአገልግሎት ክፍት አድርገዋል፡፡ የከተማዋን ነዋሪ በወሳኝ…

በአገልግሎት አሰጣጥ ላይ የሚስተዋሉ ችግሮችን መቅረፍ እንደሚጠበቅ ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአገልጋይነት ባህልን በማዳበር በአገልግሎት አሰጣጥ ላይ የሚስተዋሉ ችግሮችን መፍታት ይጠበቅብናል ሲሉ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ምክትል ርዕሰ-መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) አስገነዘቡ። ዛሬ በሀገር አቀፍ ደረጃ የአገልጋይነት…

አገልጋይነት በሕይወት እስካለን ድረስ ልናከናውነው የሚገባ የህይወት መርሕ ነው – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አገልጋይነት በአንድ ቀን ተለኩሶ እንደሚጠፋ ሻማ ሳይሆን፤ በሕይወት እስካለን ድረስ ልናከናውነው የሚገባ የህይወት መርሕ ነው ሲል የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ፡፡ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ‘ጳጉሜን 1’ የአገልጋይነት ቀንን…

ሚኒስትሮች የአገልጋይነት ቀንን ምክንያት በማድረግ በኢትዮጵያ አየር መንገድ አገልግሎት እየሰጡ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ተቋማት ሚኒስትሮች የአገልጋይነት ቀንን ምክንያት በማድረግ በቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ አገልግሎት በመስጠት ላይ ይገኛሉ። በአገልግሎታቸው ከተለያዩ አገራት ለመጡ ተጓዦችና ጎብኝዎች የቱሪስት መረጃና አበባ…

የአገልጋይነት ቀን በአዲስ አበባ በተለያዩ መርሃ ግብሮች እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጳጉሜን 1 የአገልጋይነት ቀን በአዲስ አበባ በተለያዩ ሁነቶች በመከበር ላይ ይገኛል። ቀኑን ምክንያት በማድረግ ከንቲባ አዳነች አቤቤን ጨምሮ የትራንስፖርት ሚኒስትሩ አለሙ ስሜ (ዶ/ር) እና የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤትና የካቢኔ ጉዳዮች…

በአየር ንብረት ለውጥ ጉዳይ የአፍሪካ ሀገራት ጠንካራ የጋራ አቋም ያስፈልገናል – ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአየር ንብረት ለውጥ ጉዳይ የአፍሪካ ሀገራት ጠንካራ የጋራ አቋም ያስፈልገናል ሲሉ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ገለጹ፡፡ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ በናይሮቢ እየተካሄደ ባለው የአፍሪካ የአየር ንብረት ጉባዔ ላይ ንግግር አድርገዋል፡፡…

ሞባይሎችን ጨምሮ የተለያዩ ቁሳቁሶችን በሕገ-ወጥ መንገድ ሲያዘዋውሩ የነበሩ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በርካታ ሞባይሎችን፣ የተሽከርካሪ መለዋወጫዎችንና ሌሎች ቁሳቁሶችን በመኪና በሕገ-ወጥ መንገድ ጭነው ሲያዘዋውሩ የነበሩ ሁለት ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ገለፀ፡፡ ሁለቱ ተጠርጣሪዎች ነሐሴ 26 ቀን 2015 ዓ.ም…

ኖርዌይ ኢትዮጵያ ለከባቢ ጥበቃ የምታደርገውን ጥረት ለማገዝ 25 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኖርዌይ ኢትዮጵያ ለከባቢ ጥበቃ የምታደርገውን ጥረት ለማገዝ 25 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አድርጋለች፡፡ ኢትዮጵያ የካርበን ልቀትን ለመቀነስ በምታደርገው ጥረት የደን ጥበቃ እና መልሶ እንዲያገግም ማድረግ ወሳኝ ሚና እንደሚጫወቱ ተገልጿል። ናይሮቢ…