Fana: At a Speed of Life!

ጠ/ሚ ዐቢይ አልሸባብን የመዋጋት ዘመቻን ለማጠናከር በተካሄደው ቀጣናዊ መድረክ ላይ ተሳተፉ

ጠ/ሚ ዐቢይ አልሸባብን የመዋጋት ዘመቻን ለማጠናከር በተካሄደው ቀጣናዊ መድረክ ላይ ተሳተፉ አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በምስራቅ አፍሪካ አልሸባብን የመዋጋት ዘመቻን ለማጠናከር በሞቃዲሾ በተካሄደው ቀጣናዊ መድረክ ላይ ተሳትፈዋል፡፡…

የጁገል ዓለም አቀፍ ቅርስን የመጠበቅና የመንከባከብ ስራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ -አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ በጁገል ዓለም አቀፍ ቅርስ ዙሪያ ሲከናወኑ የቆዩ የአረንጓዴ ልማት ስራዎችን መርቀው ከፍተዋል ።   በምርቃት-ስነ ስርዓቱ የተገኙት ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ እንደገለፁት÷…

የፌደራል ሥርዓትን ተግባራዊ  በማድረግ ረገድ የሚታዩ ክፍተቶችን መቅረፍ ይገባል -የፌዴሬሽን ምክር ቤት

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኅብረብሄራዊ የፌደራል ሥርዓትን ተግባራዊ  በማድረግ ረገድ የሚታዩ ክፍተቶችን መቅረፍ እንደሚገባ የፌደሬሽን ምክር ቤት ገለጸ፡፡ በሕገ መንግሥትና ፌዴራሊዝም አስተምህሮ ማዕከል የ2015 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ግማሽ ዓመት የሥራ አፍፃፀም ላይ…

ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አልሸባብን እየተዋጉ ከሚገኙ የኢትዮጵያ ወታደሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በሶማሊያ የሚገኘው የአፍሪካ ህብረት የሽግግር ተልዕኮ አካል በመሆን አልሸባብን እየተዋጉ ከሚገኙ የኢትዮጵያ ወታደሮች ጋር ተወያዩ። አልሸባብን ለመዋጋት የአፍሪካ ኅብረት ሰላም አስከባሪ አባል ከሆኑት የመከላከያ ኃይል…

በቅርቡ የተገኘችው አረንጓዴዋ ‘‘ጅራታም ኮከብ’’ ወደ ምድር እየተጠጋች ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቅርቡ የተገኘችው አረንጓዴዋ ‘‘ጅራታም ኮከብ’’ ወደ ምድር እየተጠጋች መሆኑ ተሰምቷል፡፡ የስነ ፈለክ ተመራማሪዎችለተመራማሪዎች እንግዳ የሆነችው አዲሷ ‘‘ጅራታም ኮከብ’’ ወደ ምድር ያደረገችው ጉዞ 50 ሺህ ዓመታት ገደማን የፈጀ መሆኑን…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በሶማሊያ በሚካሄደው ቀጣናዊ መድረክ ለመሳተፍ ሞቃዲሾ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በምስራቅ አፍሪካ አልሸባብን የመዋጋት ዘመቻን ለማጠናከር በሶማሊያ በሚካሄደው ቀጣናዊ መድረክ ለመሳተፍ ሞቃዲሾ ገቡ፡፡ የመሪዎቹ ውይይት ለቀጣናዊ ችግሮች ቀጣናዊ መፍትሔ ለመስጠት ያለመ መሆኑ ነው የተገለጸው፡፡…

ኢጋድ በቀጣናው አደጋ በመመከት የጎላ አበርክቶ ማድረጉን ዋና ፀሀፊው ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት /ኢጋድ/ በቀጣናው የተከሰተውን ሰው ሠራሽና የተፈጥሮ አደጋ በመመከት የጎላ አበርክቶ ማድረጉን የድርጅቱ ዋና ጸሐፊ ወርቅነህ ገበየሁ ተናገሩ፡፡ ኢጋድ በቀጣናው ያከናወናቸውን ተግባራት አስልክቶ 3ኛውን…

ዶ/ር ይልቃል ለተለያዩ የመንግሥት የስራ ሃላፊዎች ሹመት ሰጡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ርዕሰ መስተዳደር ይልቃል ከፋለ ለተለያዩ የመንግሥት የስራ ኃላፊዎች ሹመት ሰጥተዋል።   በዚህ መሠረት ፦   1. ወ/ሮ ሰላማዊ አለማየሁ በቀለ-የአብክመ ርዕሰ መስተዳደር ጽ/ቤት…

አሜሪካ 2 ቢሊየን ዶላር የሚያወጡ ወታደራዊ ድጋፎችን ለኪየቭ ልታደርግ መሆኑ ተሰማ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ የረጅም ርቀት ሚሳኤሏን ጨምሮ እስከ 2 ቢሊየን ዶላር የሚያወጡ የተለያዩ የጦር መሣሪያዎችን ለዩክሬን ልታስታጥቅ መሆኑ ተሰማ፡፡ ዋሺንግተን ዩክሬን ለማስታጠቅ ያዘጋጀችው ከምድር የሚወነጨፍ ሚሳኤል እስከ 150 ኪሎ ሜትር ወደ ሩሲያ ግዛት…

ረዳት ኮሚሽነር አትሌት ደራርቱ ቱሉ ለሰላም ላበረከተችው አስተዋጽኦ ዕውቅና ተሰጣት

አዲስ አበባ ፣ ጥር 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ረዳት ኮሚሽነር አትሌት ደራርቱ ቱሉ በኢትዮጵያ የሰላም ድምፅ በመሆን ላበረከተችው አስተዋጽኦ የምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ-መንግሥታት ድርጅት (ኢጋድ) ተፅዕኖ ፈጣሪ ግለሰብ በሚል ዕውቅና ሰጥቷታል። ኢጋድ ሦስተኛውን የድርጅቱ ዓመታዊ ሪፓርት…