Fana: At a Speed of Life!

አቶ አሕመድ ሺዴ ከሳዑዲ ልማት ፈንድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ ከሳዑዲ ልማት ፈንድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሱልጣን አል-መርሻድ እና ከፈንዱ የሥራ ኃላፊዎች ጋር በሪያድ ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ በኢትዮጵያ ውስጥ በሳዑዲ ልማት ፈንድ የሚደገፉ የልማት ፕሮጀክቶችን አፈጻጸም…

የግል ባለሃብቶች በታዳሽ ኃይል ኢንቨስትመንት እንዲሰማሩ የሚፈቅድ ሕግ እየተዘጋጀ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የግል ባለሃብቶች በታዳሽ ኃይል ማመንጨትና ማሰራጨት ኢንቨስትመንት እንዲሰማሩ የሚፈቅድ የሕግ ማዕቀፍ እየተዘጋጀ መሆኑን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር እና ዓለም አቀፍ ሶላር አሊያንስ በኢትዮጵያ የፀሐይ…

የወጪ ፍላጎት በውስጥ ገቢ የሚሸፈንበት ሥርዓት መዘርጋት አለበት – አቶ እንዳሻው ጣሰው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የወጪ ፍላጎት በውስጥ ገቢ የሚሸፈንበት ሥርዓት መዘርጋት አለበት ሲሉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው ተናገሩ። የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የገቢና ፋይናንስ ዘርፎች የማስፈጸም ዐቅም ግንባታ የውይይት መድረክ በቡታጅራ…

በብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) የተመራ የኢትዮጵያ ልዑክ በ42ኛው የዩኔስኮ ኮንፈረንስ ላይ እየተሳተፈ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) የተመራ ልዑክ በፈረንሳይ ፓሪስ እየተካሄደ በሚገኘው 42ኛው የተመድ የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) አጠቃላይ ኮንፈረንስ ላይ እየተሳተፈ ነው፡፡ በኮንፈረንሱ በኢትዮጵያ ባለፉት ሁለት…

የኢትዮጵያ ዋንጫ ሁለተኛ ዙር የክለቦች ድልድል ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የከፍተኛ ሊግ እና የፕሪሚየር ሊጉ ክለቦች የሚሳተፉበት የኢትዮጵያ ዋንጫ ሁለተኛ ዙር የክለቦች ድልድል ይፋ ሆኗል፡፡ በዚህ ድልድል በምድብ ሀ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከሀምበሪቾ ዱራሜ፣ ሀድያ ሆሳዕና ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፣ ወላይታ ድቻ ከደሴ ከተማ፣…

መሠረተ ልማቶች የሚጠበቀውን የጥራት ደረጃ እንዲያሟሉ እየተሠራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በመላው ሀገሪቱ የሚገነቡ መሠረተ ልማቶች የሚጠበቀውን የጥራት ደረጃ ያሟሉ እንዲሆኑ እየተሠራ መሆኑን የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር ገለጸ።   ጥራትን በጠበቀ የመሠረተ-ልማት ኢንቨስትመንት አተገባባር ዙሪያ ሀገር አቀፍ አውደ…

ለዘላቂ ሰላም ጉልህ ሚና ያላቸው 72 ሀገር በቀል ዕሴቶች መለየታቸው ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሀገር ግንባታና ለዘላቂ ሰላም ጉልህ ሚና ያላቸው 72 ሀገር በቀል ዋና ዋና ዕሴቶችን በመለየት ሠነድ መዘጋጀቱን የሰላም ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የሰላም ሚኒስትር ዴዔታ ታዬ ደንደአ እንደገለጹት÷ ሚኒስቴሩ ዕሴቶች ለሀገር ግንባታና ለሰላም መረጋገጥ…

በጋዛ ሰብዓዊ አቅርቦት ለማሳለጥ ጦርነቱ ጋብ እንዲል የቡድን 7 አባል ሀገራት ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰብዓዊ አቅርቦት ለማሳለጥ እስራዔል ጋዛ ላይ የምትፈጽመውን የቦምብ ድብደባ ጋብ እንድታደርግ የቡድን 7 አባል ሀገራት ጠየቁ፡፡ የየሀገራቱ ከፍተኛ ዲፕሎማቶች በጋዛ ሠርጥ ዕርዳታ ለንጹሐን ማድረስ ይቻል ዘንድ “ሰብአዊ ተኩስ አቁም” እንዲደረግ…

ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ ከኔዘርላንድስ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ በኔዘርላንድስ አምባሳደር ሄን ጃን ባከር ከተመራ ልዑክ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ÷የክልሉ መንግስት እየተገበረ ያለውን የልማት አቅጣጫ በአምባሳደሩ…

ለፓኪስታን ባለሃብቶች በኢትዮጵያ ኢንቨስት ለማድረግ ትልቅ እድል አለ – አምባሳደር ሚያን አቲፍ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፓኪስታን አምባሳደር ሚያን አቲፍ ለሀገራቸው ባለሃብቶች በኢትዮጵያ ኢንቨስት ለማድረግ ትልቅ እድል እንዳለ ተናገሩ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በኢትዮጵያ የፓኪስታን አምባሳደር ሚያን አቲፍ ሸሪፍን ዛሬ በጽህፈት…