የከተማ አስተዳደሩ 1ሺህ 686 ቤቶችን ለአቅመ ደካሞችና ለሀገር ባለውለታዎች እያስረከበ ነው
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተደደር 1ሺህ 686 ቤቶችን ለአቅመደካማና ለሀገር ባለውለታዎች እያስረከበ ይገኛል፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው እንደገለጹት ፥ በዛሬው ዕለት ለከተማዋ አቅመ ደካሞችና…