Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ ከሩሲያ ጋር ያላትን የሁለትዮሽ ግንኙነት ማጠናከር እንደምትፈልግ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በንግድና ኢንቨስትመንት ዘርፎች ከሩሲያ ጋር ያላትን ግንኙነት ማጠናከር እንደምትፈልግ ተገለጸ፡፡ በሩሲያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ቻም ኡጋላ ከሀገሪቷ ምክር ቤት ምክትል ፕሬዚዳንት ማርቼንኮ ኢቭጄኒ ኢቭጄኒቪች ጋር በጉዳዩ ላይ መክረዋል፡፡…

የአውሮፓ ኅብረት የአባላቱን ቁጥር ለመጨመር መዘጋጀቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አውሮፓ ኅብረት የአባል ሀገራቱን ቁጥር ለመጨመር መዘጋጀቱ ተገልጿል፡፡ የአውሮፓ ኅብረት ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ቻርለስ ሚሼል አዲስ አባል ሀገራትን ለመቀበል ሐሳብ እንደሚያቀርቡ ፋይናንሺያል ታይምስን ጠቅሶ አር ቲ ዘግቧል፡፡ “ብሪቲሽ ዴይሊ”…

የመንግስት ተቋማት ወጥ አሰራር እንዲኖራቸው የሚያስችል ስርዓት ወደ ስራ ገባ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 22 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግስት ተቋማት ወጥ አሰራር እንዲኖራቸውና እርስ በርሳቸው እንዲናበቡ የሚያስችል ስርዓት ዛሬ ተመርቆ ወደ ስራ ገብቷል። በስርዓቱ እስከ አሁን 20 የመንግስት ተቋማት አገልግሎት እያገኙ መሆኑን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡…

የግብርና መረጃዎችን ዲጂታላይዝ ማድረግ የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 22 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት ከግሪን አግሮ ሶሎሽንስ ሀላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ጋር የግብርና መረጃዎችን ዲጂታላይዝ ለማድረግ የሚያስችል ስምምነት ተፈራረመ። ስምምነቱን የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት ዋና…

አንጋፋው ቦክሰኛ በቀለ አለሙ (ጋንች) ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 22 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን በኦሊምፒክ መድረክ በመወከል ቀዳሚ ከሆኑት መከካል አንዱ የሆነው ቦክሰኛ በቀለ አለሙ (ጋንች) ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ። ኢትዮጵያን ሶስት ጊዜ በኦሊምፒክ የወከለው በቀለ ዓለሙ በ82 ዓመቱ ነው ከዚህ ዓለም በሞት የተለየው።…

በ19ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ ለተሳተፈው ልዑካን ቡድን ነገ አቀባበል ይደረጋል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በ19ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ ለተሳተፈው ልዑካን ቡድን ነገ አቀባበል እንደሚደረግ የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር አስታወቀ። የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ቀጄላ መርዳሳ በሰጡት መግለጫ እንዳሉት ፥ በሃንጋሪ ቡዳፔስት በተካሄደው የዓለም…

አሜሪካ በሶማሊያ በፈጸመችው ጥቃት አሸባሪዎችን መግደሏ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ከአል-ቃይዳ ጋር ግንኙነት አላቸው ባለቻቸው አሸባሪዎች ላይ እርምጃ መውሰዷ ተገለጸ፡፡ በአፍሪካ የአሜሪካ ወታደራዊ ዕዝ (አፍሪኮም) ባወጣው መግለጫ ÷ አሜሪካ በሶማሊያ በፈጸመችው የአየር ጥቃት እስካሁን 13 አሸባሪዎች ተገድለዋል፡፡…

የፌዴራል፣የክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች የሰላምና ጸጥታ መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል፣ የክልሎች እና ከተማ አስተዳደሮች የሰላምና ጸጥታ አካላት መድረክ በጅግጅጋ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ በመድረኩ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድና የሰላም ሚኒስትር ዴኤታ ታዬ ደንደአን ጨምሮ ሌሎች የጸጥታ…

ከ272 ሚሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ272 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች መያዛቸውን የጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የኮንትሮባንድ ዕቃዎቹን ሲያዘዋውሩ የተገኙ 14 ግለሰቦች እና ስምንት ተሽከርካሪዎችም በቁጥጥር ስር መዋላቸው ነው…