Fana: At a Speed of Life!

ዩሮ ለመገበያያነት ያለው አቅም እያሽቆለቆለ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዩሮ በዓለም አቀፍ ገበያ ለመገበያያነት የመዋል አቅሙ በፈረንጆቹ ሐምሌ ወር ማሽቆልቆሉ ተሰምቷል፡፡ የዓለም አቀፍ ኢንተርባንክ ፋይናንሺያል ቴሌኮሙኒኬሽን ማኅበር (ስዊፍት) መረጃ እንዳመላከተው÷ በመገበያያነቱ የዓለማችን ሁለተኛ የሆነው ዩሮ በሐምሌ…

ለቴክኒክና ሙያ ስልጠና ዘርፍ ውጤታማነት እየተሰራ ነው- ሙፈሪሃት ካሚል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ዘርፍ እውቀትንና ክህሎትን የሚያገናኝ ድልድይ በመሆኑ ለዘርፉ ወጤታማነት እየተሰራ መሆኑን የስራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ገለጹ፡፡ የኢፌዴሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት በተለያዩ የትምህርት መስኮች…

በጋምቤላ ከተማ የተገነባው ኢፋ ቦሩ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ድጋፍ በጋምቤላ ከተማ የተገነባው ኢፋ ቦሩ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመረቀ፡፡ ከ100 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባውን ትምህርት ቤት የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር…

ኢትዮጵያ በዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮናው የወንዶች ማራቶን የነሐስ ሜዳሊያ አገኘች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀንጋሪ ቡዳፔስት እየተካሄደ ባለው 19ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ወንዶች ማራቶን አትሌት ልዑል ገ/ሥላሴ ለሀገራችን የነሐስ ሜዳሊያ አስገኝቷል። በውድድሩ ዩጋንዳዊው አትሌት ቪክቶር ኪፕላጋት የወርቅ ሜዳሊያ አግኝቷል። ወቅታዊ፣ትኩስ እና…

ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ጥያቄዎች በመመለስ ሕዝቡን እንካስ – አፈ ጉባዔ ፋንቱ ተስፋዬ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ፋንቱ ተስፋዬ የሕዝቡን ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ጥያቄዎች በመመለስ ሕዝቡን እንካስ ሲሉ ጥሪ አቀረቡ፡፡ የአማራ ክልል ርእሰ መስተዳድር በዓለ ሲመት መልእክት ያስተላለፉት አፈ ጉባዔዋ ፥ በሥነ ሥርዓቱ…

መሪዎች ከታሪክ ተወቃሽነት ለመውጣት በጋራ መሥራት ይገባናል – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መሪዎች ከታሪክ ተወቃሽነት ለመውጣት በጋራ መሥራት ይገባናል ሲሉ አዲስ የተሾሙት የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ ገለጹ፡፡ የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ በዓለ ሲመት ተካሄደ ሲሆን ፥ ለቀድሞው ርዕሰ መሥተዳድር ይልቃል…

የኢትዮጵያ የአባልነት ጥያቄ በ”ብሪክስ”ተቀባይነት ማግኘቱ ተሰሚነቷ እየጨመረ መምጣቱን ያሳያል – የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ኢትዮጵያ ለ”ብሪክስ” አባል ሀገራት ያቀረበችው የአባልነት ጥያቄ በቡድኑ ተቀባይነት ማግኘቱ ተሰሚነቷ እየጨመረ መምጣቱን የሚያሳይ እንደሆነ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት ገለጸ፡፡ ኢትዮጵያ ያቀረበችው የአባልነት ጥያቄ ተቀባይነት ማግኘቱን ተከትሎም…

በመቀሌ ከ2 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የመሠረተ-ልማት ግንባታ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በተያዘው የ2016 በጀት ዓመት ከ2 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የመሠረተ ልማት ግንባታ ሥራ መጀመሩን በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የመቀሌ ከተማ አስተዳደር አስታወቀ። የከተማ አስተዳደሩ የመሠረተ ልማት ዘርፍ ኃላፊ ሶሎሞን…