Fana: At a Speed of Life!

የቻይና -አፍሪካ የእውቀት ሽግግር ሲምፖዚየም በቤጂንግ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና -አፍሪካ የእውቀት ሽግግር ሲምፖዚየም በቤጂንግ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ በቤጂንግ እየተካሄደ በሚገኝው ሲምፖዚየም ላይ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር የንግድ ትስስር ወጪ ንግድ ፕሮሞሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ካሳሁን ጎፌ ኢትዮጵያን…

የ953 ኪሎ ሜትር አዳዲስ መንገዶች ግንባታ ሥራ ተከናወነ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በበጀት ዓመቱ 953 ኪሎ ሜትር አዳዲስ መንገዶች ግንባታና 238 ኪሎ ሜትር የነባር መንገዶች የማጠናከር እና ደረጃ ማሻሻል ሥራ መከናወኑን የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር አስታወቀ፡፡ አስተዳደሩ የሚያስተዳድረው የፌደራል መንገድ…

የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም አፍሪካ የማካካሻ በጀት ያሻታል – ኢጋድ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአየር ንብረት ለውጥ ተፅዕኖን ለመከላከል እና ለመቋቋም አፍሪካ የማካካሻ በጀት እንደሚያሥፈልጋት የምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ-መንግሥታት (ኢጋድ) አስታወቀ፡፡ የአየር ንብረት ለውጥን ለመከላከል አፍሪካ-መር የባለ-ብዙ ወገን ትብብር እንደሚያሻም…

በጀግንነት በወደቁ አባቶቻችን ታሪክ በዓለም አደባባይ እንድንኮራ አድርጎናል – ከንቲባ አዳነች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሰው ልጆች ነጻነትና ክብር በጀግንነት በወደቁ አባቶቻችን ታሪክ ኢትዮጵያዊያን በዓለም አደባባይ እንድንኮራ አድርጎናል ሲሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በደቡብ ኮሪያዋ ቹንቾን ከተማ ለጀግኖች…

3 ነጥብ 8 ሚሊየን ሄክታር መሬት በዘመናዊ የግብርና መሳሪያ መታረሱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተያዘው የመኸር ወቅት እስካሁን 3 ነጥብ 8 ሚሊየን ሄክታር መሬት በዘመናዊ የግብርና መሳሪያ መታረሱን የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ለፋና ብርድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት÷ በ2014/15 የመኸር…

ሕብረተሰቡንና የተፈጥሮ ሀብቱን በማቀናጀት ለክልሉ ልማት እንሰራለን – አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የክልሉን ሕብረተሰብና የተፈጥሮ ሀብት በማቀናጀት ለክልሉ ልማት እንሰራለን ሲሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ተናገሩ። አቶ ጥላሁን ከፋና ብሮድ ካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት ቆይታ÷ ክልሉ በገፀ ምድር እና በከርሰ…

የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ቡድን አዲስ አበባ ገባ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀንጋሪ ቡዳፔስት በተካሄደው 19ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የተሳተፈወ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑክ አዲስ አበባ ገብቷል። ልዑኩ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስም÷ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ፣ የባህልና…

የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑክ ከሀንጋሪ ቡዳፔስት ወደ አዲስ አበባ ጉዞ ጀምሯል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ19ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የተሳተፈው የኢትዮጵያ ልዑክ ከሀንጋሪ ቡዳፔስት ወደ አዲስ አበባ የሚያደርገውን ጉዞ ዛሬ ምሽት ጀምሯል ። የልዑካን ቡድኑ አባላት ጀርመን ፍራንክፈርት ትራንዚት ካደረጉ በኋላ ማክሰኞ ንጋት 11:55 ላይ ቦሌ…

ከዓለም የተፈጥሮ ሃብት ኢንስቲትዩት ጋር በትብብር ለመስራት ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) ከዓለም የተፈጥሮ ሃብት ኢንስቲትዩት ተወካዮች ጋር ተወያይተዋል፡፡ ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) ÷ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥን ለመከላከል እየወሰደች ያለውን እርምጃ አጠናክራ እንደምትቀጥል ገልፀዋል፡፡…