Fana: At a Speed of Life!

የአቪዬሽን ደኅንነት ዘርፍ ተመራቂዎች የሚያጋጥሙ ተለዋዋጭ ሥጋቶችን ለመመከት አቅም እንደሚሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ በአቪዬሽን ደኅንነት ዘርፍ ሥልጠና የወሰዱ ባለሙያዎችን አስመርቋል፡፡ በምርቃ ሥነ-ስርዓቱ ላይ የተገኙት የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ምክትል ዳይሬክተር ጀነራል ሲሳይ ቶላ÷ የአቪዬሽን…

ኢትዮጵያና ዛምቢያ ለጋራ ተጠቃሚነት የሚያግዙ ትስስሮችን ሊፈጥሩ ይገባል – በለጠ ሞላ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ዛምቢያ የአፍሪካውያንን ትብብር በማጠናከር ለጋራ ተጠቃሚነት የሚያግዙ ትስስሮችን ለመፍጠር ሊሰሩ ይገባል ሲሉ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር)ገለጹ፡፡ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትሩ በለጠ ሞላ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ…

በበጀት ዓመቱ 1 ሺህ 80 የመስኖ መሰረተ ልማት ግንባታ ፕሮጀክቶች ተጠናቀዋል – አይሻ መሃመድ (ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በበጀት ዓመቱ 1 ሺህ 80 የመስኖ መሰረተ ልማት ግንባታ ፕሮጀክቶች መጠናቀቃቸውን የመስኖ እና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ መሃመድ (ኢ/ር) ገለጹ፡፡ የመስኖ እና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር የ2015 በጀት ዓመት…

ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ የአሜሪካ ጉዳይ ፈጻሚ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ የአሜሪካ ጉዳይ ፈጻሚ አምባሳደር ትሬሲ ጃኮብሰን ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም÷ በገጠር ልማታዊ ሴፍቲኔት፣ በምግብ ዋስትና፣ በአፈር አሲዳማነት እና አፈር ጤንነት ላይ መምከራቸውን የግብርና…

በበርካታ መስኮች ከቻይና ጋር ስምምነት መደረጉ ትልቅ ስኬት መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዕዳ ክፍያ የእፎይታ ጊዜ ማግኘትን ጨምሮ በበርካታ መስኮች ከቻይና ጋር ስምምነት መደረጉ ትልቅ ስኬት መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ገለፁ። በደቡብ አፍሪካ በተካሄደው የብሪክስ ጉባዔ ጎን ለጎን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከህንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 18 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከብሪክስ አባል ሀገራት ጉባኤ ጎን ለጎን ከህንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ጋር የሁለትዮሽ ውይይት አድርገዋል። በውይይታቸው በተለይም ኢትዮጵያ ወደ ብሪክስ ቡድን ከመግባቷ ጋር ተያይዞ ያለውን…

በ886 ሚሊየን ብር የተገዙ የፍሳሽ ማስወገጃ ተሽከርካሪዎችና ሌሎች እቃዎች ለከተሞች ተሰጡ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በ886 ሚሊየን ብር ወጪ የተገዙ 25 የፍሳሽ ማስወገጃ ተሽከርካሪዎች እና ሌሎች የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን እቃዎችን ለተለያዩ ከተሞች አስረክቧል። በሚኒስቴሩ የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር አስፋው…

በትግራይ ክልል የሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ትምህርት አቋርጠው የነበሩ ተማሪዎችን በማስተማር ላይ ናቸው-ሚኒስቴሩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል የሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች በ2013 ትምህርት አቋርጠው የነበሩ 24 ሺህ ተማሪዎችን በመቀበልና በማስተማር ላይ መሆናቸውን ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ። በሚኒስቴሩ የአስተዳደርና መሰረተ ልማት መሪ ስራ አስፈጻሚ ሰለሞን አብርሃ(ዶ/ር) ÷…

የትራፊክ አደጋ የሚያደርሰውን ጉዳት ለመቀነስ እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በትራፊክ አደጋ የሚደርስን ጉዳት ለመቀነስ እየተሰራ መሆኑን የመንገድ ደህንነትና መድን ፈንድ አገልግሎት አስታወቀ። የአገልግሎቱ ምክትል ስራ አስፈጻሚ ወ/ሮ ፈትያ ደድገባ ዛሬ በሰጡት መግለጫ ÷እንደ ሀገር በትራፊክ አደጋ እየደረሰ ያለው ጥፋት…