የሕዝብን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ሥራዎችን አጠናክሮ ማስቀጠል ይገባል – አቶ ኦርዲን በድሪ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡና ውጤትን መሰረት ያደረጉ ሥራዎችን አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ገለጹ።
የሐረሪ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት የ2016 የበጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት የስራ…