Fana: At a Speed of Life!

የብሪክስ ጉባኤ ኢትዮጵያን በአባልነት ተቀብሎ ማፅደቁ ለሀገራችን ታሪካዊ ሁነት ነው -ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሪክስ ጉባኤ ኢትዮጵያን በአባልነት ተቀብሎ ማፅደቁ ለሀገራችን ታሪካዊ ሁነት ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ኢትዮጵያ ሁሉን አካታችና ብልጽግና የሰፈነበት ዓለም አቀፋዊ ስርዓትን ለመፍጠር በሚደረገው ጥረት የራሷን…

ቻይና ÷ኢትዮጵያ ብሪክስን በመቀላቀሏ የደስታ መልዕክት አስተላለፈች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና ÷ኢትዮጵያ የብሪክስ አባል ሀገራትን በመቀላቀሏ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፋለች፡፡ የብሪክስ የመሪዎች ጉባኤ ኢትዮጵያን ጨምሮ ስድስት ሀገራት ቡድኑን እንዲቀላቀሉ በዛሬው ዕለት ውሳኔ አሳልፏል፡፡ በኢትዮጵያ የቻይና ኤምባሲ…

የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት በሶማሊያ ላበረከተው አስተዋፅዖ ዕውቅና ተሠጠው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት በአፍሪካ ኅብረት ጥላ ሥር በሶማሊያ ዘላቂ ሠላም ለማረጋገጥ ተልዕኮ ተቀብሎ ላበረከተው አስተዋፅዖ ዕውቅና ተሠጥቶታል፡፡ ሠራዊቱ በተለይም በአል-ሸባብ የሽብር ቡድን ሠላም ርቆት የቆየውን የሶማሊያ ሂራን ክልል ሂርሻቤሌ…

የዋግነር ቡድን መሪ የቭጌኒ ፕሪጎዢን እና የቡድን አጋሮቹ በአውሮፕላን አደጋ ህይወታቸው ማለፉ ተሰማ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሩሲያ የሚገኘው የዋግነር ቡድን መሪ የቭጌኒ ፕሪጎዢን እና የቡድን አጋሮቹ በአውሮፐላን አደጋ ህይወታቸው ማለፉን መገናኛ ብዘሁን እየዘገቡ ነው፡፡ የሩሲያ አቪየሽን ባለስልጣናትን ጠቅሶ ቢቢሲ እንደዘገበው የታጣቂው ዋግነር ቡድን መሪው የቭጌኒ…

ለክልሉ ህዝብ የጋራ ተጠቃሚነት በትኩረት እንደሚሰራ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተራራቁ አስተሳሰቦችን ወደ አንድ በማምጣት ለክልሉ ህዝብ የጋራ ተጠቃሚነት በትኩረት እንሰራለን ሲሉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው ገለጹ፡፡ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የከፍተኛ አመራሮች በወቅታዊ ጉዳይ ላይ…

ኢትዮጵያ ብሪክስን ተቀላቅላለች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የብሪክስ አባል ሀገራትን ተቀላቅላለች። በደቡብ አፍሪካ እየተካሄደ ያለው 15ኛው የብሪክስ አባል ሀገራት ጉባኤ ኢትዮጵያን ጨምሮ፥ አርጀንቲና፣ ግብጽ፣ ኢራን፣ ሳዑዲ አረቢያን እና የተባበሩት አረብ ኢሚሬቶችን በአዲስ አባልነት ተቀብሏል።…

የፕሬዚዳንት ቢን ዛይድ የኢትዮጵያ ጉብኝት የሁለቱን ሀገራት የዲፕሎማሲ ትስስር ይበልጥ ያጠናከረ ነው-የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ፕሬዝዳንት መሀመድ ቢን ዛይድ አል ናህያን የኢትዮጵያ ጉብኝት የሁለቱን ሀገራት የዲፕሎማሲ ትስስር ይበልጥ ያጠናከረ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል-አቀባይ አምባሳደር…

የአዲስ አበባ ከተማ የ2016 ትምህርት ዘመን የትምህርት ጉባዔ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2016 ትምህርት ዘመን የትምህርት ጉባዔ መካሄድ ጀምሯል፡፡ ጉባኤው “ሁለንተናዊ ርብርብ ለትምህርት ተቋማት ደረጃ መሻሻል” በሚል መሪ ሃሳብ ነው እየተካሄደ የሚገኘው፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲበ…

የ5ሺህ ሜትር የአትሌቶች ለውጥ ውሳኔ ውጤት ለማምጣት ያለመ ነው – ፌዴሬሽኑ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ5ሺህ ሜትር የአትሌቶች ለውጥ ውሳኔ ውጤት ለማምጣት ታሰቦ የተደረገ መሆኑን የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አስታወቀ፡፡ በ5ሺህ ሜትር አትሌት ጥላሁን ሀይሌ ተቀንሶ በምትኩ አትሌት በሪሁ አረጋዊ እንዲሮጥ መወሰኑን ተከትሎ አትሌት ጥላሁን ሀይሌ…