የሀገር ውስጥ ዜና ለ2015/16 ምርት ዘመን የአፈር ማዳበሪያ ከውጭ የማጓጓዙ ሥራ ተጠናቀቀ Melaku Gedif Aug 17, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ2015/16 ምርት ዘመን የአፈር ማዳበሪያ ከውጭ የማጓጓዙ ሥራ መጠናቀቁን የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን አስታውቋል፡ ኮርፖሬሽኑ ለምርት ዘመኑ ከውጭ የገዛው እና የመጨረሻው 500 ሺህ ኩንታል ዩሪያ በዛሬው ዕለት ጅቡቲ ወደብ መድረሱ…
የሀገር ውስጥ ዜና 74 ቤቶችና 160 ተሽከርካሪዎች ሲታገዱ 156 ሚሊየን ብር በላይ ደግሞ በመንግስት ተወርሷል Melaku Gedif Aug 17, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2015 በጀት ዓመት 689 ሚሊየን ብር፣ 74 መኖሪያ ቤቶች፣ አንድ ሕንጻና 160 ተሽከርካሪዎች ሲታገዱ 156 ሚሊየን ብር በላይ ደግሞ በመንግስት መወረሱን የፍትሕ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ ሚኒስቴሩ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…
የሀገር ውስጥ ዜና ባለስልጣኑ በአራት የግንባታ ዘርፎች ከ50 ሺህ በላይ ፈቃድ ሰጠ ዮሐንስ ደርበው Aug 17, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የግንባታ ፈቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን በተጠናቀቀው የበጀት ዓመትበአራት ዋና ዋና የግንባታ ፈቃድ ዘርፎች 50 ሺህ 569 ፈቃድ መስጠቱን አስታወቀ፡፡ በባለስልጣኑ የግንባታ ፈቃድ ዳይሬክተር ደሳለኝ አብዲሳ ለፋና…
የሀገር ውስጥ ዜና በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ የመጣውን ሰላም ለማስጠበቅ የጋራ ትብብርና ጥረት ሊቀጥል ይገባል – የባህርዳር ከተማ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ Amare Asrat Aug 16, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ የመጣውን ሰላም በዘላቂነት ለማስጠበቅ የሁላችንም የጋራ ትብብርና ጥረት ሊቀጥል ይገባል ሲሉ የባህርዳር ከተማ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ድረስ ሳህሉ (ዶ/ር) ገለጹ። በአማራ ክልል አጋጥሞ የነበረውን የፀጥታ…
የሀገር ውስጥ ዜና የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ለ40 ሺህ ዜጎች ነፃ የሕክምና አገልግሎት ሊሰጥ ነው Mikias Ayele Aug 16, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል "በጎነት ለጤናችን" በሚል መሪ ሃሳብ ለ40 ሺህ ዜጎች ነፃ የሕክምና አገልግሎት ለመስጠት መዘጋጀቱን አስታወቀ። በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም የሕክምና ኮሌጅ የበጎ ፈቃድ አስተባባሪ ዶክተር ሙሉቀን ተስፋዬ፥ ከነገ…
ቢዝነስ በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ 350 በላይ ኢንዱስትሪዎች ወደ ስራ እንዲገቡ መደረጉ ተገለፀ Mikias Ayele Aug 16, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ስራ አቁመው ከነበሩ 400 ኢንዱስትሪዎች ውስጥ ከ 350 በላይ ኢንዱስትሪዎች ወደ ስራ እንዲገቡ መደረጉ የኢትዮጵያ ታምርት ፅህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ፕሮጀክት ፅህፈት ቤት አስተባባሪ አቶ…
የሀገር ውስጥ ዜና የአዲሱ የ’ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል’ እና የነባሩ ክልል መስራች ጉባኤ አርብ ይካሔዳል Mikias Ayele Aug 16, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲሱ የ’ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል’ እና የነባሩ ክልል መስራች ጉባኤ አርብ ነሐሴ 12 ቀን 2015 ይካሔዳል። የክልል አደረጃጀት ማስፈፀሚያ ፕሮጀክት ጽህፈት ቤት ስራ አስኪያጅ አቶ ኩታዬ ኩሲያ እንደገለጹት የፊታችን አርብ ነባሩ ክልል በአዲስ…
የሀገር ውስጥ ዜና የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈጻጸም መርማሪ ቦርድ በይፋ ስራውን ጀመረ Mikias Ayele Aug 16, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈጻጸም መርማሪ ቦርድ በይፋ ስራውን ጀመረ፡፡ ቦርዱ በዛሬው እለት ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ጠቅላይ መምሪያ እዝ አባላት ጋር የተወያየ ሲሆን በቀጣይ ቀናትም የመስክ ምልከታ እንደሚያደርግ ገልጿል፡፡ በመድረኩም የአስቸኳይ…
የሀገር ውስጥ ዜና በአፍሪካ የአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖን ለመከላከል በዘርፉ ያለውን ኢንቨስትመንት ማሳደግ እንደሚገባ ተገለፀ Mikias Ayele Aug 16, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢሲ) አፍሪካ የአየር ንብረት ለውጥን ለመከላከል የምታደርገው ጥረት ስኬታማ እንዲሆን የአፍሪካ ሀገራት ለዘርፋ የሚያደርጉትን ኢንቨስትመንት ማስፋት እንዳለባቸው የአፍሪካ ህብረት ገለፀ፡፡ የህብረቱ የግብርና፣ የገጠር ልማት፣ የብሉ ኢኮኖሚና የዘላቂ ልማት…