Fana: At a Speed of Life!

የትምህርት ጥራትን ለማምጣት ለትምህርት ቤቶች ግንባታ የተሰጠው ትኩረት አበረታች ነው – ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ጥራትን ለማምጣት ለትምህርት ቤቶች ግንባታ የተሰጠው ትኩረት አበረታች ነው ሲሉ የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ገለጹ። በትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) የተመራ ቡድን በአዳማ የሚገኙ መዋዕለ ህጻናትን (ቡኡራ ቦሩ)…

ቻይና በመካከለኛው ምስራቅ ቀውስ ዙሪያ ከሩሲያ ጋር ለመስራት ዝግጁ መሆኗን ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና የእስራኤል እና የፍልስጤም ግጭትን ለማርገብ ከሩሲያ ጋር ያላትን ግንኙነት እና ቅንጅት በማደስ በጋራ ለመስራት ዝግጁ መሆኗን አስታወቀች። በመካከለኛው ምስራቅ የቻይና ልዩ መልዕክተኛ ዛይ ጁን ከሩሲያ የመካከለኛው ምስራቅ እና…

በአሶሳ ከተማ በሕገ-ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ 4 ነጥብ 9 ኪሎ ግራም ወርቅ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሶሳ ከተማ አስተዳደር በሕገ-ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ 4 ነጥብ 9 ኪሎ ግራም ወርቅ ከሁለት ተጠርጣሪዎች ጋር መያዙን ፖሊስ አስታወቀ፡፡ ሕገ-ወጥ ወርቁ የተየያዘው በአሶሳ ከተማ አዲስ አበባ መውጫ ኬላ ላይ የክልሉ የአድማ ብተና ልዩ ጥበቃ…

ለውጭ ዜጎች በጉቦ ፓስፖርት በመስጠት ሙስና ወንጀል በተጠረጠሩ 28 ሰዎች ላይ የ14 ቀን የምርመራ ጊዜ ተፈቀደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለውጭ ሀገር ዜጎች በጉቦ ፓስፖርት በመስጠት ሙስና ወንጀል የተጠረጠሩ 28 ተጠርጣሪዎች ላይ ለፖሊስ የ14 ቀን የምርመራ ጊዜ ተፈቀደ። የምርመራ የማጣሪያ ጊዜውን የፈቀደው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ መደበኛ ጊዜ ቀጠሮ ችሎት ነው።…

አቶ አብነት ገ/ መስቀል በተጠረጠሩበት የሙስና ወንጀል ክስ መመስረቻ 15 ቀን ተሰጠ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 9 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለሃብቱ አቶ አብነት ገ/ መስቀል በተጠረጠሩበት የ1 ሺህ 971 ካሬ ሜትር የይዞታ መሸጥ ለግል ጥቅም ማዋል ሙስና ወንጀል ክስ መመስረቻ 15 ቀን ተሰጠ። ክስ መመስረቻውን የፈቀደው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ጊዜ…

ለ2016/17 ምርት ዘመን 23 ሚሊየን ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ለማቅረብ ታቅዷል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ2016/17 ምርት ዘመን 23 ሚሊየን ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ በግዢ ለማቅረብ መታቀዱን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ይሄም ካለፈው ዓመት 13 ነጥብ 9 ሚሊየን ኩንታል ማዳበሪያ አቅርቦት ጋር ሲነጻጸር የ9 ሚሊየን ኩንታል ጭማሪ እንዳለው…

አካል-ጉዳተኞችን ያማከለ የትምህርት መርሐ-ግብር ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አካል ጉዳተኞችን ያማከለ የትምህርት መርሐ-ግብር ይፋ ሆነ፡፡ “ላይት ፎር ዘ ወርልድ” የተሰኘው በጉዳዩ ላይ የሚሠራ ዓለም አቀፍ ግብረ-ሠናይ ድርጅት ባዘጋጀው መድረክ የሴቶች እና ማኅበራዊ ጉዳዮች ሚኒስትር ኤርጎጌ ተሥፋዬ (ዶ/ር) ተገኝተዋል፡፡…

የኢትዮጵያና የቻይና ግንኙነት በማንኛውም ሁኔታ ፀንቶ የሚቆይ ነው – አምባሳደር ተፈራ ደርበው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እና የቻይና ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት በማንኛውም ተለዋዋጭ ዓለማዊ ሁኔታ ፀንቶ ወደሚቆይ ስትራቴጂያዊ አጋርነት መሸጋገሩ በሁለትዮሽ ዲፕሎማሲ ግንኙነት ታሪክ እንደ አንድ ከፍታ የሚታይ ነው ሲሉ በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተፈራ…

የአሜሪካ ጦር በእስራኤል አቅራቢያ ሚሳኤሎችና ድሮኖችን መትቶ መጣሉ ተሰማ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ ጦር ሶስት ሚሳኤሎች እና በርካታ ሰው አልባ አውሮፕላኖችን በእስራኤል አቅራቢያ መትቶ መጣሉን አስታውቋል፡፡ የፔንታገን ቃል አቀባይ ብርጋዴር ጀኔራል ፓት ራይደር፥ ሚሳኤሎች እና ድሮኖች በሁቲ አማጽያን ቁጥጥር ስር ከሚገኙ የየመን ግዛቶች…

ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በመከላከያ ኢንጂነሪግ ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን የተሠሩ ስራዎችን እየጎበኙ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በቢሾፍቱ በመከላከያ ኢንጂነሪግ ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን የተሠሩ ስራዎችን እየጎበኙ ነው። በጉብኝታቸውም የሞተር ቬሂክልስ ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪ በመከላከያ ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪ…