Fana: At a Speed of Life!

ጀርመን ለኢትዮጵያ የ10 ነጥብ 1 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጀርመን በሰሜን ኢትዮጵያ ተከስቶ በነበረው ግጭት ለተጎዱ አካባቢዎች መልሶ ማቋቋሚያ የሚውል የ10 ነጥብ 1ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ አድርጋለች፡፡ ድጋፉን በአማራ፣ ትግራይ እና አፋር ክልሎች ተግባራዊ ለማድረግ የጀርመን ኤምባሲ በኢትዮጵያ እና…

በመስከረም ወር የተከበሩ በዓላት እንዲታወኩ ቅስቀሳዎች ቢደረጉም፤ ሕዝቡ በፍቅርና በሰላም በዓላቱን አክብሯል – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በመስከረም ወር የተከበሩ ሕዝባዊና ሃይማኖታዊ በዓላት በተለያዩ አካላት እንዲታወኩ ከፍተኛ ቅስቀሳዎች ቢደረጉም፤ የኢትዮጵያ ሕዝብ በፍቅርና በሰላም አንድነቱን አፅንቶ በዓላቱን አክብሯል ሲል የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ፡፡…

ኢትዮጵያ ቡና ሁለተኛ የፕሪሚየር ሊግ ድሉን አስመዘገበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሁለተኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ድል ቀንቶታል፡፡ ቀን 9 ሰዓት ላይ ድሬዳዋን የገጠመው ኢትዮጵያ ቡና በጫላ ተሽታ ብቸኛ ጎል 1 ለ 0 ማሸነፍ ችሏል፡፡ ውጤቱን ተከትሎም ኢትዮጵያ ቡና ነጥቡን 6 በማድረስ ሊጉን…

ተመድ በኢትዮጵያ የውስጥ መፈናቀልን መከላከል የሚያስችል ድጋፍ እንደሚያደርግ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በኢትዮጵያ የሀገር ውስጥ መፈናቀልን መከላከል የሚያስችል ድጋፍ እንደሚያደርግ አስታውቋል፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከተመድ ዋና ጸሃፊ የሀገር ውስጥ መፈናቀል  ልዩ አማካሪ ሮበርት ፓይፐር…

ቤታቸውን ሲያድሱ የነበሩ ጥንዶች የጥንት የወርቅ ሣንቲሞችን ማግኘታቸው ተነገረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በእንግሊዝ የሚኖሩ ጥንዶች ቤታቸውን ሲያድሱ የጥንት የወርቅ ሣንቲሞችን ማግኘታቸው ተሰማ፡፡ የወርቅ ሣንቲሞቹ በእንግሊዝ ከ17 እስከ 18ኛው መቶ ክፍለ ዘመን እንደነበሩ ተነግሯል፡፡ በእንግሊዝ ሀገር ኑሯቸውን ያደረጉት ጥንዶቹ ቤታቸውን ለማደስ…

ዓለም አቀፍ የኮንስትራክሽን አውደርዕይ ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ኮን 2023 17ኛው ዓለም አቀፍ የኮንስትራክሽን አውደርዕይ በአዲስ አበባ ተከፈተ። አውደርዕዩ ከዛሬ ጀምሮ እስከ ጥቅምት 4 ቀን 2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል ክፍት ሆኖ ይቆያል ተብሏል። በአውደርዕዩ…

የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ ባለድርሻ አካላት የድርሻቸውን እንዲወጡ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ከጋምቤላ ክልል ከፍተኛ አመራሮች ጋር በትምህርት ጥራት ዙሪያ እየተወያዩ ነው፡፡ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በዚሁ ጊዜ እንዳሉት÷ የትምህርት ጥራትን የማረጋገጡ ስራ ለመንግስት ብቻ የሚተው ባለመሆኑ ሀገር…

የናይጄሪያ አየር መንገድን ለማቋቋም ከሀገሪቱ መንግስት ጋር እየሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የናይጄሪያ ብሔራዊ አየር መንገድን ለማቋቋም አዲስ ከተዋቀረው የናይጄሪያ መንግሥት ጋር በቅርበት እየተሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ መስፍን ጣሰው አስታወቁ። ይሁንና በቅርቡ በናይጄሪያ አዲስ…

ኢትዮጵያ ለስደተኞችና ተቀባይ ሀገራት የሚደረገው ድጋፍ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጠየቀች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተመድ የስደተኞች ኤጀንሲና አጋሮች ጫና እና ኃላፊነትን በመጋራት መርሕ ለስደተኞችና ተቀባይ ሀገራት ተጨባጭ ድጋፍ እንዲያደርጉ ኢትዮጵያ ጥሪ አቅረበች፡፡ የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ኮሚሽነር 74ኛው የሥራ አስፈጻሚዎች ስብሰባ በስዊዘርላንድ…

ሠራዊቱ ሉዓላዊነቷ የተጠበቀች ኢትዮጵያን ለመጪው ትውልድ ማስረከብ ይጠበቅበታል- ሌ/ጄ ብርሃኑ በቀለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሌተናል ጄኔራል ብርሃኑ በቀለ ከዕዙ ከፍተኛ አመራሮች ጋር በዕዙ የግዳጅ አፈፃፀም ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷የረጅም ዘመን ታሪክ ያላት ኢትዮጵያ ዛሬ ላይ በክብር እንድትደርስ ብዙዎች መስዋዕትነት የከፈሉላት ታላቅ ሀገር መሆኗን…