የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት ይፋ መሆኑን ተከትሎ የተማሪዎች ውጤት በሚል የሚሰራጩ ሐሰተኛ መረጃዎች ነገር…
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሞኑን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት ይፋ መሆኑን ተከትሎ የተማሪዎች ውጤት በሚል ሐሰተኛ መረጃዎች እየወጡ ይገኛል።
አንዳንዶች ከፍ ያለ ውጤት እንዳገኙ የሚገልጽ ሐሰተኛ ማስረጃ ሲያዘጋጁ ሌሎች ደግሞ እጅግ ዝቅተኛ ውጤት እንዳገኙ በመግለጽ…