Fana: At a Speed of Life!

የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት ይፋ መሆኑን ተከትሎ የተማሪዎች ውጤት በሚል የሚሰራጩ ሐሰተኛ መረጃዎች ነገር…

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሞኑን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት ይፋ መሆኑን ተከትሎ የተማሪዎች ውጤት በሚል ሐሰተኛ መረጃዎች እየወጡ ይገኛል። አንዳንዶች ከፍ ያለ ውጤት እንዳገኙ የሚገልጽ ሐሰተኛ ማስረጃ ሲያዘጋጁ ሌሎች ደግሞ እጅግ ዝቅተኛ ውጤት እንዳገኙ በመግለጽ…

ሚኒስቴሩ ለውጪ ገበያ ከሚቀርቡ ማዕድናት 500 ሚሊየን ዶላር ለማግኘት ማቀዱን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2016 በጀት ዓመት በማዕድን ዘርፍ ከ500 ሚሊየን ዶላር በላይ የውጭ ምንዛሬ ለማግኘት መታቀዱን የማዕድን ሚኒስቴር አስታውቋል። የማዕድን ሚኒስትር ዴኤታ ሚሊየን ማቲዎስ÷ እቅዱን ለማሳካት በዘርፉ ከተሰማሩ ኩባንያዎች ጋር በቅርበት…

በ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የታየውን ውጤት ለመቀየር ከታች ጀምሮ የሚሰጠው ፈተና ይጠናከራል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የገጠመውን የውጤት ማሽቆልቆል ለመቅረፍ ከታች ጀምሮ የሚሰጠው ፈተና እንደሚጠናከር የትምህርት ምዘናና የፈተናዎች አገልግሎት ገለጸ፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት በአገልግሎቱ የፈተና አስተዳደር…

ኮሚሽኑ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በአጀንዳ ልየታ የሚሳተፉ ተወካዮችን ማስመረጥ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን አስተባባሪነት በአጀንዳ ልየታ የሚሳተፉ ተወካዮችን የማስመረጥ ስራ ተጀምሯል። የሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር ብሌን ገ/መድን÷ በአጀንዳ ልየታ የሚሳተፉ ተሳታፊዎችን የማስመረጥ ስራ…

የአደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽንና ተመድ የውስጥ ተፈናቃዮችን ማቋቋም ላይ በጋራ ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር አምባሳደር ሽፈራው ተ/ማሪያም (ዶ/ር) ከተመድ ዋና ጸሃፊ የሀገር ውስጥ መፈናቀል ልዩ አማካሪ ሮበርት ፓይፐር ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ÷ በዓለም አቀፍ ደረጃ እየተባባሰ ከሚገኘውና…

በጋምቤላ ክልል የተጓተቱ ፕሮጀክቶችን በበጀት ዓመቱ ለማጠናቀቅ እየተሠራ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል የተጓተቱ ነባር ፕሮጀክቶችን በበጀት ዓመቱ ለማጠናቀቅ ዕቅድ ተይዞ እየተሠራ እንደሚገኝ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ ገለጹ። የክልሉ ካቢኔ አባላትና የሚመለከታቸው አካላት በክልሉ የግንባታ ፕሮጀክቶች ዕቅድ አፈፃፀም…

በክልሉ ከ2 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ ባለሀብቶች የኢንቨስትመንት ፍቃድ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል በተያዘው በጀት ዓመት በተለያዩ ዘርፎች ከ2 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ 134 ባለሀብቶች የኢንቨስትመንት ፍቃድ መሰጠቱ ተገለፀ። ባለሀብቶቹ የኢንቨስትመንት ፍቃድ የወሰዱት በግብርና፣ በማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ፣…

በጠቅላይ ሚኒስትር ፅ/ቤት የተገነቡ የአቅመ ደካሞች ቤትና ትምህርት ቤቶች ርክክብ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ፅ/ቤት እና ተጠሪ ተቋማቱ በክረምት በጎ ፈቃድ ፕሮግራም የተገነቡ የአቅመ ደካሞች ቤትና ትምህርት ቤቶች ርክክብ ተደርጓል። ቤቶችና ትምህርት ቤቶቹ የተገነቡት በሸገር ከተማ አስተዳደር በፉሪ ክፍለ ከተማ በገዳ ፋጂ ወረዳ ውስጥ…

የተሃድሶ ኮሚሽን እና ም/ቤቱ በጋራ ለመሥራት ስምምነት ፈረሙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን እና የኢትዮጵያ ሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት በጋራ ለመሥራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ፈረሙ፡፡ ስምምነቱን የፈረሙት÷ የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ኮሚሽነር አምባሳደር ተሾመ ቶጋ እና የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ም/ቤት…

ነፍሰ-ጡር ሴት ተኩሶ የገደለ የናይጄሪያ ፖሊስ የሞት ፍርድ ተፈረደበት

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አንድ የናይጄሪያ ፖሊስ የሕግ ባለሙያ የሆነች ነፍሰ-ጡር ተኩሶ በመግደሉ የሞት ፍርድ ተፈረደበት፡፡ የናይጄሪያ ሌጎስ ከፍተኛ ፍ/ቤት ድራምቢ ቫንዲ የተባለው የናይጄሪያ ፖሊስ ላይ የሞት ፍርድ የበየነው ኦሞቦላንሌ ራሂም የተባለችውን የኅግ ባለሙያ…