Fana: At a Speed of Life!

የተሻለ ትምህርት መስጠት ካልተቻለ እንደማኅበረሰብ እንከሥራለን- ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለልጆቻችን የተሻለ ትምህርት መስጠት ካልተቻለ እንደማኅበረሰብ ትልቁን ኪሳራ ነው የምናስተናግደው ሲሉ የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ተናገሩ፡፡ ሚኒስትሩ በጋምቤላ ከተማ የሚገኙትን የኢሌይ 1ኛ እና 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች…

ማላዊ በከፍተኛ የሙቀት ማዕበል ልትመታ እንደምትችል ተነገረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በማላዊ የሙቀት መጠን እስከ 44 ዲግሪ ሴልሺየስ በመጨመር ከፍተኛ የሙቀት ማዕበል ሊያስከትል ስለሚችል ነዋሪዎች ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ማሳሰቢያ ተሰጥቷል። ሙቀቱ የሰውነት ድርቀት ስለሚያስከትል ሰዎች አልኮል እና ሌሎች እንደ ቡናና…

ስለ ማህፀን በር ካንሰር አጋላጭ ምክንያቶች ምን ያህል ያውቃሉ?

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማህፀን በር ካንሰር ማለት በማህፀን ጫፍ ላይ ያልተለመደ የህዋስ እድገት ሲከሰትና ይህም በመላው የማህፀን ጫፍ አካባቢ ሲዛመት የሚፈጠር ህመም ነው፡፡ የማህፀን በር ካንሰር የሚያስከትላቸው ጉዳቶች የደም መርጋት፣ የደም መፍሰስ፣ ፊስቱላ፣ የሆድ…

አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከጣሊያን፣ ጀርመን እና ፈረንሳይ አምባሳደሮች ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከጣሊያን፣ ጀርመን እና ፈረንሳይ አምባሳደሮች ጋር ተወያዩ፡፡ አምባሳደር ምስጋኑ ፥ ከጣሊያን አምባሳደር አጎስቲኖ ፓሌሴ፣ ከጀርመን አምባሳደር ስቴፋን አውየር እና ከፈረንሳይ አምባሳደር ሬሚ…

የልብ ሕክምና አገልግሎትን በተለያዩ አካባቢዎች የማስፋት እቅድ ተይዞ እየተሰራ ነው – ዶ/ር ሊያ ታደሰ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የልብ ሕክምና አገልግሎትን ከአዲስ አበባ በተጨማሪ በተለያዩ የሀገሪቷ አካባቢዎች የማስፋት እቅድ ተይዞ እየተሰራ መሆኑን የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ ገለጹ። የዓለም የልብ ቀን "ስለልብዎ ይወቁ ልብዎን ይንከባከቡ" በሚል መሪ ሀሳብ በዛሬው…

ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በታማኝነት ብሔራዊ ግዴታቸውን ለተወጡ ግብር ከፋዮች እውቅና ሰጡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በ2015 በጀት ዓመት በታማኝነት ብሔራዊ ግዴታቸውን የተወጡ ግብር ከፋዮችን ሸልመዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ የ2015 በጀት ዓመት የግብር ከፋዮች ዕውቅና አሰጣጥ መርሐ ግብር ላይ በመገኘት ነው በታማኝነት…

አምባሳደር እፀገነት በዛብህ የሹመት ደብዳቤያቸውን ለቡሩንዲ ፕሬዚዳንት አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኡጋንዳ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር እፀገነት በዛብህ የሹመት ደብዳቤያቸውን ለብሩንዲ ፕሬዚዳንት ኢቫራይስት ንዳዪሺሚዬ አቅርበዋል። በዚህ ወቅት አምባሳደር እፀገነት ከኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ እና ከኢትዮጵያ ህዝብ ለፕሬዚዳንቱ…

የግሉን ዘርፍ ተሳትፎ በማጎልበት የቴክኖሎጂና እውቀት ሽግግርን ለማረጋገጥ ያለመ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የግሉን ዘርፍ ተሳትፎ በማጎልበት የሥራ እድል ፈጠራ እና የቴክኖሎጂ እንዲሁም የእውቀት ሽግግርን ማረጋገጥ የሚያስችል ውይይት ተካሂዷል፡፡ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር እና አዲል ቴክኖሎጂስና ሶሉሽን ማዕከል የግሉን ዘርፍ ተሳትፎ በማጎልበት ለስራ…

ጀርመን ለኢትዮጵያ የ10 ነጥብ 1 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጀርመን በሰሜን ኢትዮጵያ ተከስቶ በነበረው ግጭት ለተጎዱ አካባቢዎች መልሶ ማቋቋሚያ የሚውል የ10 ነጥብ 1ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ አድርጋለች፡፡ ድጋፉን በአማራ፣ ትግራይ እና አፋር ክልሎች ተግባራዊ ለማድረግ የጀርመን ኤምባሲ በኢትዮጵያ እና…