Fana: At a Speed of Life!

የቦረና ዞን ከመንግስት በተጨማሪ ሌሎች ተቋማት እና የህብረተሰብ ክፍሎች ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ቦረና ዞን ለአምስት ተከታታይ ጊዜ ይጠበቅ የነበረው ዝናብ ባለመዝነቡ በተከሰተው ድርቅ ሰዎች እና እንስሳት ለችግር መጋለጣቸውን ዞኑ አስታወቀ፡፡ በኦሮሚያ ክልል የቦረና ዞን ምክትል አስተዳዳሪ አብዱሰላም ዋሪዮ ለፋና ብሮድካስቲንግ…

4ኛው ዓለም አቀፍ አውደ ርዕይ 2023 ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ200 በላይ የውጪ ኩባንያዎች የተሳተፉበት 4ኛው ዓለም አቀፍ አውደ ርዕይ 2023 በሚኒሊየም አዳራሽ ተከፍቷል፡፡ አውደ ርዕዩን የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስትር ዴኤታ ካሳሁን ጎፌ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች በተገኙበት በይፋ ከፍተዋል።…

ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከሃይማኖት አባቶችና ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር እየተወያየ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በአዲስ አበባ ከሚገኙ የሃይማኖት አባቶች፣ የሲቪል ማህበራት፣ የሀገር ሽማግሌዎችና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር እየተወያየ ነው፡፡ የኮሚሽኑ ምክትል ዋና ኮሚሽነር ሂሩት ገብረስላሴ÷ ኮሚሽኑ እስካሁን ያከናወናቸውን…

ምዕራባውያን ለዩክሬን መሣሪያ ማቀበላቸውን ከቀጠሉ ዓለም አቀፍ ውድመት ሊከሰት እንደሚችል ሩሲያ አስጠነቀቀች

አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምዕራባውያኑ ለዩክሬን መሣሪያ ማቀበላቸውን የሚገፉበት ከሆነ ዓለም አቀፍ ውድመት ሊከሰት እንደሚችል የሩሲያ ፓርላማ አፈ ጉባኤ ቪያቼስላቭ ቮሎዲን አስጠነቀቁ። አፈ ጉባኤው ምዕራባውያን ሀገራት ለዩክሬን በሚያደርጉት ድጋፍ የሩሲያ የሩሲያ ሉዓላዊነት…

አቶ አሻድሊ ሀሰን ከድባጤና ቡለን ወረዳዎች ከተውጣጡ የህብረተሰብ ተወካዮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን የተመራ የከፍተኛ አመራሮች ቡድን በመተከል ዞን ቡለን ወረዳ በመገኘት ህዝባዊ ውይይት አካሄደ። በዚህም ከድባጤ፣ ከቡለንና ከወምበራ ወረዳዎች ከተውጣጡ የህብረተሰብ ተወካዮች ጋር…

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ተቋርጦ የነበረው ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጥር 20 ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ለቻን ላለበት ውድድር ተቋርጦ የነበረው ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2015 ውድድር ከፊታችን ጥር 20 ቀን ጀምሮ በአዳማ ከተማ መካሄዱ እንደሚቀጥል ተገልጿል፡፡ በዚህ መሰረትም ሁለት ተስተካካይ ጨዋታዎች የ12ኛ…

ወ/ሮ አይናለም ንጉሴ ከምስራቅ አፍሪካ የአይ ኤም ኤፍ ልኡካን ቡድን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የገቢዎች ሚኒስትር አይናለም ንጉሴ ከምስራቅ አፍሪካ የአይ ኤም ኤፍ ልኡካን ቡድን ጋር ተወያይተዋል፡፡ ሚኒስትሯ በዛሬው ዕለት ከምስራቅ አፍሪካ የአይ ኤም ኤፍ ልኡካንቡድን አባላት ጋር በጋራ በሚሰሯቸው ጉዳዮች ዙርያ ውይይት ማድረጋቸውን የሚኒስቴሩ…

በኦሮሚያ ክልል የ2015 የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ሥራ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል የ2015 የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ማስጀመሪያ መርሐ-ግብር በዛሬው ዕለት በአዳማ ወረዳ ተካሂዷል፡፡ በመርሐ ግብሩ የብልጽግና ፓርቲ ኦሮሚያ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት የፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ ዶክተር ቢቂላ ሁሪሳን ጨምሮ ሌሎች የክልሉ የሥራ…

የትምህርት እና ስልጠና ፓሊሲ ማሻሻያ ላይ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ትምህርት ሚኒስቴር የትምህርት እና ስልጠና ፖሊሲ ትግበራ ላይ ከምሁራን ጋር ውይይት እያካሄደ ነው፡፡   በመድረኩ የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋን ጨምሮ የትምህርት ዘርፉ ከፍተኛ አመራሮች ተሳትፈዋል፡፡  …

ክልላዊ የተቀናጀ የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራ ማስጀመሪያ መርሃግብር በሀላባ ዞን እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል የ2015 በጀት ዓመት የተቀናጀ የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራ ማስጀመሪያ መርሃግብር በሀላባ ዞን ዌራ ዲጆ ወረዳ እየተካሄደ ነው። የዘንድሮው የተቀናጀ የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራ "የተፈጥሮ ሃብታችን ለሁለንተናዊ ብልጽግናችን"በሚል መሪ ቃል…