Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮጵያ አየር ሃይል ታሪክ ጀብዱ ለፈፀሙ ጀግኖች የምስጋናና የእውቅና ስነ ስርዓት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ አየር ሃይል ታሪክ ጀብዱ ለፈፀሙ ጀግኖች የምስጋናና የእውቅና ስነ ስርዓት በቢሸፍቱ ከተማ ተካሂዷል። የአየር ሃይል አባል የነበሩት ጀግናው ኮለኔል ባጫ ሁንዴ አፅም ከውጪ ሀገር ወደ ሀገር ሲገባ የአቀባበል ስነ ስርዓት ተካሄዷል።…

ወጣቶችን በስነ ምግባር ለማነጽ የኪነጥበብ ባለሙያዎች ሚና ከፍተኛ ነው – አቶ ሙስጠፌ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ወጣቶች በስነ ምግባር እንዲታነጹና ባህላቸውን እንዲያጠናክሩ የኪነጥበብ ባለሙያዎች ሚና ከፍተኛ ነው ሲሉ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ ተናገሩ፡፡ ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ ከክልሉ የኪነጥበብ ባለሙያዎችና ማህበራት ጋር ተወያይተዋል፡፡…

ኢትዮጵያ የፊታችን እሑድ የምስራቅ አፍሪካ አትሌቲክስ ሪጅን ጉባኤን ታስተናግዳለች

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 10 የምስራቅ አፍሪካ ሀገራት የተካለሉበት የአትሌቲክስ ሪጅን ጉባኤ የፊታችን እሑድ ጥር 7 ቀን 2015 ዓ.ም በኢትዮጵያ ይካሄዳል፡፡ በጉባኤው የሪጅኑ ፕሬዚዳንት፣ ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዚዳንት፣ ምክትል ፕሬዚዳንት፣ የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት ምርጫና…

የተለያዩ ሀገራት የፕሪቶሪያው ስምምነት ኢትዮጵያ ሰላሟ ተረጋግጦ በዓለም አቀፍ መድረክ ያላትን ኃላፊነት እንድትወጣ የሚያስችላት መሆኑን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ፣እስያ እና አውሮፓ ሀገራት የፕሪቶሪያው ስምምነት ኢትዮጵያ ሰላሟ ተረጋግጦ በዓለም አቀፍ መድረክ ያላትን ኃላፊነት እንድትወጣ የሚያስችላት መሆኑን ገለጹ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር መለስ ዓለም በወቅታዊ ሀገራዊ ቀጠናዊ…

አቶ ደስታ ሌዳሞ የሀዋሳ ከተማ ሜሪ ጆይ አረጋውያን ማዕከልን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታሌዳሞ የሀዋሳ ከተማ ሜሪ ጆይ አረጋውያን ማዕከልን ጎብኝተዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በዚህ ወቅት እንዳሉት÷የሰው ልጅ ከተባበረ እና ቅን አስተሳሰብ ካለው በዚህ መልኩ ድጋፍ ማድረግ እንደሚችል በማዕከሉ አይተናል…

ኢትዮጵያ እና ፈረንሳይ ሁለት የፋይናንስ ድጋፍ ሥምምነቶችን ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ፈረንሳይ ሁለት የፋይናንስ ድጋፍ ስምምነቶችን አዲስ አበባ በሚገኘው የፈረንሳይ ኤምባሲ ተፈራርመዋል፡፡   የመጀመሪያው የፋናንስ ድጋፍ ሥምምነት የ32 ሚሊየን ዩሮ ሲሆን÷ ድጋፉ በግጭት በተጎዱ የአማራ፣ የትግራይ፣ የአፋር፣…

በደቡብ ክልል ለሚካሔደው ሕዝበ ውሳኔ ለኦፕሬሽን ማስፈጸሚያ የሚያገለግሉ ቁሶች ተሰራጩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምርጫ ቦርድ ጥር 29 ቀን 2015 ዓ.ም በደቡብ ብሔር፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት በሚገኙ ስድስት ዞኖች እና አምስት ልዩ ወረዳዎች ላይ ሕዝበ ውሳኔ ለማካሔድ የሚያስችለውን ቁስ አሰራጨ፡፡ ቦርዱ ጥር 29 ቀን 2015 ዓ.ም በኮንሶ፣…

ኢትዮጵያና ደቡብ አፍሪካ በአህጉራዊ ጉዳዮች ትብብራቸውን ለማጠናከር እየሠሩ ነው – አምባሳደር ሙክታር ከድር

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና ደቡብ አፍሪካ ከሁለትዮሸ ባሻገር በአህጉራዊና ዓለም አቀፋዊ ጉዳዮች ላይ ትብብራቸውን ይበልጥ ለማጠናከር እየሠሩ መሆኑን አምባሳደር ሙክታር ከድር ገለጹ፡፡ በደቡብ አፍሪካ የኢትዮጵያ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሙክታር…

በፈረንጆቹ 2022 ሩሲያ እና ቻይና የ190 ቢሊየን ዶላር ግብይት መፈጸማቸው ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባሳለፍነው የፈረንጆቹ በጀት ዓመት ሩሲያ እና ቻይና የ190 ቢሊየን ዶላር ግብይት መፈጸማቸው ተገለጸ፡፡ በሩሲያ እና በቻይና መካከል የተፈጸመው የንግድ ልውውጥ ካለፉት ዓመታት አንጻር ከፍተኛው እንደነበርም ተመላክቷል፡፡ ከ20 ከፍተኛ የቻይና…

ብሄራዊ ቡድኑ ከሞዛምቢክ ጋር ለመጫዎት ዝግጁ ነው – አሰልጣኝ ውበቱ አባተ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሄራዊ ቡድኑ በነገው ዕለት ከሞዛምቢክ ጋር ለሚደርገው ጨዋታ ዝግጁ መሆኑን አሰልጣኝ ውበቱ አባተ ተናገሩ፡፡ በነገው ዕለት የሚካሄደውን ጨዋታ አስመልክቶ የብሔራዊ ቡድኑ ዋና አሰልጣኝ ውበቱ አባተ እና አምበሉ መስኡድ መሐመድ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል።…