አቶ ደመቀ ከተለያዩ አካባቢዎች ተፈናቅለው በደብረ-ብርሀን የሚገኙ ተፈናቃይ ወገኖች ተወካዮችን አነጋገሩ
አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከተለያዩ አካባቢዎች ተፈናቅለው በደብረ-ብርሀን ከተማ የሚገኙ ተፈናቃይ ወገኖች ተወካዮችን አነጋግረዋል፡፡
በውይይቱ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን…