በየቀኑ በአማካኝ 20 ሺህ ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ወደ የተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች እየተሰራጨ መሆኑ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በየቀኑ በአማካኝ 20 ሺህ ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ወደ የተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች እየተሰራጨ እንደሆነ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ገለጸ።
ከጅቡቲ ወደብ በባቡር ተጓጉዞ እንዶዴ ባቡር ጣቢያ የሚደርሰውን የአፈር ማዳበሪያበፍጥነት ወደ…